ydb#b b/@éc½ b/@rsïc ?zïc kll mngst db#b nu¶t … · አጥጋቢ ውጤት...

64
ydb#B B/@éC½ B/@rsïC ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T Uz@È DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS, NATIONALITIES AND PEOPLES REGIONAL STATE ደንብ ቁጥር ፻÷í/፪ሺó uÅu<w ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስት የፖሊስ ኮሚሽን መተዳደሪያ ደንብ መግቢያ የፌደራል እና የክልሉን ሕገ-መንግስት እንዲሁም ሕገ-መንግስቱን መሰረት አድርገው የሚወጡ ሕጎችን የሚያከብርና የሚያስከብር የተሻለ የፖሊስ ኃይል ለመፍጠር በተሻሻለው አዋጅ ቁጥር ÿú1/፪ሺ6 መሠረት የክልል ፖሊስ ኮሚሽን እንደገና ተቋቁሟል፡፡ ይህንን አዋጅ ለማስፈጸም ደንብ ማውጣት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤ በተሻሻለው የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት ፖሊስ ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር ÿú1/፪ሺ6 አንቀጽ ፴፩ ንዑስ አንቀጽ 1 FKO| የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት ይህን ደንብ አውጥቷል፡፡ bdb#B B/@éC½ B/@rsïC ?ZïC KLE መንግሥት Mክር b@T ጠባቂነት የወጣ 21 Year No 9 Hawassa October 20/2014 ፳፩›mT q$_R Hêú ጥቅምት qN ፪፼፯ ›.M Regulation No.121/2014 The Southern Nations, Nationalities and People’s Regional state Police Commission Administration Regulation Police Commission Administration Regulation PREAMBLE The regional police commissions has become established according to the revised proclamation No 151/2014 to create a preferable Police that ensuring the observance of the Federal and Regional constitution and laws enacted in accordance with the constitution. It has become necessary to issue the regulation to execute this proclamation. This regulation is issued by the Regional executive council pursuant to Article 31 article 1of the revised Southern Nations, Nationalities and Peoples Regional State Police commission Establishment Proclamation No 151/2014 Page 472 of 2280

Upload: nguyenanh

Post on 16-Apr-2018

253 views

Category:

Documents


12 download

TRANSCRIPT

Page 1: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#BnU¶T Uz@È

DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS,NATIONALITIES AND PEOPLE’S REGIONAL STATE

ደንብ ቁጥር ፻÷í/፪ሺó

uÅu<w ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል

መንግስት የፖሊስ ኮሚሽን መተዳደሪያ ደንብ

መግቢያ

የፌደራል እና የክልሉን ሕገ-መንግስት እንዲሁም

ሕገ-መንግስቱን መሰረት አድርገው የሚወጡ ሕጎችን

የሚያከብርና የሚያስከብር የተሻለ የፖሊስ ኃይል

ለመፍጠር በተሻሻለው አዋጅ ቁጥር ÿú1/፪ሺ6

መሠረት የክልል ፖሊስ ኮሚሽን እንደገና

ተቋቁሟል፡፡ ይህንን አዋጅ ለማስፈጸም ደንብ

ማውጣት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤

በተሻሻለው የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች

ክልላዊ መንግስት ፖሊስ ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ

ቁጥር ÿú1/፪ሺ6 አንቀጽ ፴፩ ንዑስ አንቀጽ 1 FKO|

የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት ይህን ደንብ

አውጥቷል፡፡

bdb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ?ZïC KLልE መንግሥት Mክር b@T

ጠባቂነት የወጣ

21 Year No 9Hawassa October 20/2014

፳፩ኛ ›mT q$_R ፱Hêú ጥቅምት ፲ qN ፪፼፯ ›.M

Regulation No.121/2014The Southern Nations, Nationalities andPeople’s Regional state Police CommissionAdministration Regulation Police CommissionAdministration Regulation

PREAMBLE

The regional police commissions has becomeestablished according to the revisedproclamation No 151/2014 to create apreferable Police that ensuring theobservance of the Federal and Regionalconstitution and laws enacted in accordancewith the constitution. It has become necessaryto issue the regulation to execute thisproclamation.

This regulation is issued by the Regionalexecutive council pursuant to Article 31article 1of the revised Southern Nations,Nationalities and Peoples Regional StatePolice commission EstablishmentProclamation No 151/2014

Page 472 of 2280

Page 2: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

2

PART ONE

GENERAL

1. Short Title

This Regulation may be citied as the "

Southern Nations, Nationalities and People’s

Regional state Police officers Administrations

Regulation No 121/2014.”

2. Definition

With out prejudice to the definition of No

151/2014 of the proclamation in this Regulation

unless the content otherwise:

1. “Directive or Department” Means the zonal

and Hawassa city Police department or

special woreda, sub city and city

administrative police department respectively

2. “Civil servant” Means a civil servant that

could be hired by civil servant proclamation

to work within police institution

permanently;

3. “Congregation” Means Head of the police

institution congregation;

4. “Temporary Employee” Means an employee

who is hired temporarily in the permanent

position in the case of compelling

circumstances or the nature of inconsistent

activities with in the institution.

ክፍል አንድጠቅላላ

1. አጭር ርዕስ፤

ይህ ደንብ “የደቡብ ብሔሮች፣ብሔረሰቦችናሕዝቦች ክልል መንግስት የፖሊስ አባላትመተዳደሪያ ደንብ ቁጥር ፻÷í/፪ሺó” ተብሎሊጠቀስ ይችላል፡፡

2.ትርጓሜ፤

በአዋጅ ቁጥር ÿú1/፪ሺ6 የተሰጠው ትርጉምእንደተጠበቀ ሆኖ በዚህ ደንብ ውስጥ የቃሉአገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በቀር፤

í. #መምሪያ ወይም ጽ/ቤት; ማለት እንደቅደምተከተሉ የዞንና የሀዋሳ ከተማ ፖሊስመምሪያ ወይም የልዩ ወረዳ፣የወረዳ፣የክፍለከተማና የከተማ አስተዳደር ፖሊስ ጽ/ቤትነዉ፡፡

î. #ሲቪል ሰራተኛ; ማለት በሲቪል ሰርቪስ አዋጅ

ተቀጥሮ በፖሊስ ተቋማት ዉስጥ በቋሚነትየሚሰራ ሲቪል ሰራተኛ ነዉ፡፡

ï. #የጋራ ጉባኤ; ማለት የፖሊስ ተቋማትኃላፊዎች የጋራ ጉባኤ ነዉ፡፡

ð. #ጊዜያዊ ሰራተኛ; ማለት በተቋሙ ዉስጥየዘላቂነት ባህሪ በሌለዉ ስራዎች ወይምሁኔታዎች ሲያስገድዱ በቋሚ የስራ መደብላይ በጊዜያዊነት ተቀጥሮ የሚሰራ ሰራተኛነዉ፡፡

Page 473 of 2280

Page 3: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

3

5. “Core process” means a core process that the

selected activity shall be performed within the

police institutions

6. “Medical institutions” means the federalpolice commission referral Hospital or thePolice institutions health center or other policetreatment providing.

7. “Employment Injury” means an employment

dujury or an employment disease.

8. “The Police rank” means the sequence and

naming or rank from constable up to

commissioner General”

9. “Promotion Rank” means powers and duties to

be given for police to promote the rank next to

his present rank.

10. “Promotion of position” means the police

guidance powers and duties to lead, administer

and control one working department.

11. “Aggrivance committee” means committee

that gives decision through investigation on

complaints presented by the members.

12. “Head of the institution” means Head of the

Police institution.

13. “Fundamental Police Training” Means a

training given by Police college to to be given

initial rank of the beginner rank level.

14. “Police science Training” means a Police

guidance training given by Police college to

be given initial rank of the middle rank or

Higher rank level.

ñ. #የስራ ሂደት; ማለት በፖሊስ ተቋማት ዉስጥተለይቶ የተሰጠን ስራ የሚከናወንበትየስራ ሂደት ነዉ፡፡

ò. #የህክምና ተቋም; ማለት የፌደራል ፖሊስኮሚሽን ሪፈራል ሆስፒታል ወይም የፖሊስተቋማቱ ጤና ጣቢያ ወይም ሌሎች የፖሊስህክምና መስጫ ነው፡፡

ó. #በስራ ላይ የሚደርስ ጉዳት; ማለት በስራ ላይየሚደርስ አደጋ ወይም በስራ ምክንያትየሚመጣ በሽታ ነዉ፡፡

ô. #የፖሊስ ማዕረግ; ማለት ከኮንስታብል እስከኮሚሽነር ጄነራል ድረስ ያለ የማዕረግተዋረድና ስያሜ ነው፡፡

õ. #የማዕረግ ዕድገት; ማለት አንድ የፖሊስአባል ከያዘው ማዕረግ ወደ ቀጣዩ የማዕረግደረጃ ከፍ ለማድረግ የሚሰጥ የፖሊስነትሥልጣንና ኃላፊነት ነው፡፡

ö. #የኃላፊነት ዕድገት; ማለት አንድን የሥራክፍል ለመምራት፣ለማስተዳደርናለመቆጣጠር የሚሰጥ የፖሊስ አመራርነትስልጣንና ኃላፊነት ነው፡፡

öí. #ቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ; ማለት በአባላትየሚቀርቡ ቅሬታዎችን መርምሮ ዉሳኔየሚሰጥ ኮሚቴ ነዉ፡፡

öî. #የተቋሙ የበላይ ኃላፊ; ማለት የፖሊስተቋም ኃላፊ ነው፡፡

öï. #መሰረታዊ የፖሊስ ስልጠና; ማለትየጀማሪ ማዕረግ ዕርከን መነሻ ማዕረግለመስጠት በፖሊስ ኮሌጅ የሚሰጥ ስልጠናነዉ፡፡

öð. #የፖሊስ ሳይንስ ስልጠና; ማለት የመካከለኛማዕረግ ወይም የከፍተኛ ማዕረግ ዕርከንመነሻ ማዕረግ ለመስጠት በፖሊስ ኮሌጅለፖሊስ አመራርነት የሚሰጥ ስልጠናነዉ፡፡

Page 474 of 2280

Page 4: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

4

öñ. #ስትራቴጂክ የማዕረግ ዕርከን; ማለት ከኮሚሽነርእስከ ኮሚሽነር ጄነራል ያለው የማዕረግ ዕርከንነዉ፡፡

öò. #ከፍተኛ የማዕረግ ዕርከን; ማለት ከዋናኢንስፔክተር እስከ ምክትል ኮሚሽነር ያለዉየማዕረግ ዕርከን ነዉ፡፡

öó. #መካከለኛ የማዕረግ ዕርከን; ማለት ከረዳትኢንስፔክተር እስከ ኢንስፔክተር ያለዉ የማዕረግዕርከን ነዉ፡፡

öô. #ጀማሪ የማዕረግ ዕርከን; ማለት ከኮንስታብልእስከ ዋና ሳጂን ያለዉ የማዕረግ ዕርከን ነዉ፡፡

öõ. #ካምፕ; ማለት የኮሚሽኑ እዉቅና ያለዉ ሆኖየፖሊስን ተልዕኮ ለማሳካት በብርጌድ ወይምበሻለቃ ወይም በሻምበል ወይም በጋንታ እናበቲም ተደራጅቶ የሚገኙ የፖሊስ አባላትየሚኖሩበት ካምፕ ነዉ፡፡

÷. #ግዳጅ ቦታ; ማለት የፀጥታ ችግር ወይምየተፈጥሮ አደጋ በመከሰቱ ምክንያት ችግሩንእንዲቆጣጠሩ የፖሊስ አባላት የሚሰማሩበትስፍራ ነዉ፡፡

÷í. #የመቆያ ጊዜ; ማለት አንድ የፖሊስ አባል ወደቀጣዩ የማዕረግ ደረጃ ከመሸጋገሩ በፊትበያዘው የማዕረግ ደረጃ በግልጽ የሚታወቅአጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበትየጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡

ï. የተፈጻሚነት ወሰን

ይህ ደንብ ከኮንስታብል እስከ ኮሚሽነር ማዕረግባላቸዉ የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦችክልል መንግስት ፖሊስ አባላት ላይ ተፈጻሚይሆናል፤

ð. የፆታ አገላለጽ

በዚህ ደንብ በወንድ ጾታ የተገለጸው የሴት ፆታንምይመለከታል፡፡

15. “strategic rank level” means a rank level

from commissioner up to commissioner

General.

16. “Higher Rank level” means a rank level from

chief Inspector up to deputy commissioner.

17. “Middle Rank level” means a rank level from

assistance inspector up to Inspector.

18. “Beginner Rank level” means a rank level

from constable up to chief sergant.

19. “Camp” means housing camp known by thecommission to be used to fulfill the policemission by organized police members atbrigade or shaleka or captain or Ganta andTeam

20. “Duty place” means a place where the police

officer are distributed due to the occurrence

of security problem or natural disaster in

order to control the problem.

21. “Period of stay” means length of period that

a police officer may stay by registering

satisfactory performance clearly before to be

transferred to the next rank promotion.

3) Scope of Application

This Regulation Shall be applicable to southern

nations nationalities and Peoples regional state

police officer ranking from constable upto

commissioner.

4) Expression of Gender

Any expression in masculine gender in cludes

the feminine.

Page 475 of 2280

Page 5: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

5

PART TWO

RECRUITMENT, TRAINING AND

ASSIGNMENT

5. Recruitment

1. Any person willing to be the police professionand who:

a) is an Ethiopian citizen;

b) is loyal and abide by to the federal and regional

Constitution;

c) believes in the equality of nations, nationalitiesand peoples;

d) believes in the equality of religions

e) has good ethical conduct;

f) is not married and does not have a child;

g) is not less than 18 and more than 25 years of age;

h) is not a member of any political organization;

i) has completed at least tenth grade;

j) has the physical fitness and health required to be

a police officer;

k) has no criminal record;

l) passes the entrance exam; may be recruited as

police officer.

2. Without prejudice to sub-article (1) of this

Article, the Commission may issue directive on

selection criteria for various police professions.

3. Without prejudice to sub-article (1) (i) of this

Article, the commission shall amend education

level in special way to implement selected

mission.

ክፍል ሁለት

ስለፖሊስ ምልመላ፣ሥልጠናና ምደባ

ñ. ምልመላ

í. ፖሊስ ለመሆን ፍላጎት ያለዉ ማንኛዉም ሰዉ፡-

ሀ. ዜግነት ኢትዮጵያዊ የሆነ፣

ለ. ለፌዴራልና ለክልሉ ሕገ-መንግስትታማኝና ተገዥ፣

ሐ. በብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦችእኩልነት የሚያምን፣

መ. በሐይማኖቶች እኩልነት የሚያምን፣

ሠ. መልካም ሥነ-ምግባር ያለው፣

ረ. ያላገባና ልጅ ያልወለደ፣

ሰ. ዕድሜዉ ከ18 ዓመት ያላነሰ እና ከ25ዓመት ያልበለጠ፣

ሸ. የማናቸውም የፖለቲካ ድርጅት አባልያልሆነ፣

ቀ. ቢያንስ የ10ኛ ክፍል ትምህርቱንያጠናቀቀ፣

በ. ለፖሊስነት የሚያበቃ አካላዊ ብቃትናየተሟላ ጤንነት ያለው፣

ተ. የወንጀል ቅጣት ሪከርድ የሌለበት፣

ቸ. የሚሰጠውን የመግቢያ ፈተናዎች ያለፈመሆን አለበት፡፡

î. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (í) የተደነገገዉ

እንደተጠበቀ ሆኖ ኮሚሽኑ ለተለያዩ የፖሊስ ሙያ

ስልጠናዎች የመመልመያ መስፈርቶችን መመሪያ

ሊያወጣ ይችላል፡፡

ï. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (í) (ቀ) ላይየተደነገገዉ እንደተጠበቀ ሆኖ ኮሚሽኑእንዳስፈላጊነቱ የተለየ ተልዕኮ ለማስፈፀም ሲልበልዩ ሁኔታ ¾ƒUI`ƒ Å[Íዉን ሊያሻሽልËLM::

Page 476 of 2280

Page 6: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

6

4. The police selection promotion andimplementation Shall be implemented based onthe implementation Directive prepared byregional police college.

5. Without prejudice to the provisions of sub-article(1) of this Article, recruitment of police officersshall take into account the fair representation ofnations, nationalities, peoples as well as womenand the special condition of places which areprimitive in development: its implementationshall be decided by directive.

6. The commission shall give special support to the

women and inborn of places that are primitive in

development to be the member of the police.

6. Basic Police Education and Training

1) Every police recruit or police member shall takebasic police education and training and passexamination before being employed as a policeofficer.

2) Every police officer shall be beneficiary of educationopportunity to be facilitated on or off job educationby the commission when be pass throughcompetition.

3) Without prejudice to the sub article (2) of this

Article, a police officer who has received on jub

education or training shall give equal period of

service of his education or training period or a police

officer who has received of job education or training

shall serve double period of service of his education

or training period.

4) According to the commission plan of educational

opportunity, It shall be decided for any police officer

to learn with in and out side the country.

ð. ¾þK=e UMSL Teq¨mÁ“ ›ðíìU uደቡብፖሊስ ኮሌጅ በሚዘጋጀዉ የአፈፃፀም መመሪያመሰረት }ðíT> ÃJ“M:፡

ñ. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (í) የተደነገገውእንደተጠበቀ ሆኖ ለፖሊስነት የሚደረገውምልመላ የብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦችሚዛናዊ ተዋጽኦ እንዲሁም የሴቶችንና በልማትኋላ ቀር የሆኑ አካባቢዎች ልዩ ሁኔታ ከግምትውስጥ ያስገባ መሆን አለበት፤ አፈጻጸሙበመመሪያ ይወሰናል፡፡

ò. ኮሚሽኑ ሴቶችና በልማት ኋላ ቀር አካባቢተወላጆች የፖሊe አባል እንዲሆኑ ልዩ ድጋፍይሰጣል፡፡

ò. ትምህርትና ሥልጠና

í. K°Û S¢””’ƒ ¾T>SKSM T”—¬Uc¬ ¨ÃU ¾þK=e ›vM þK=e ¢K?ÏuT>Á¨×¬ Seð`ƒ Sc[ƒ ˆ”Ç=¨ÇÅ`

ÃÅ[ÒM፡፡

î. ማንኛውም የፖሊስ አባል በሥራ ላይ ወይምውጭ ሆኖ በኮሚሽኑ በሚመቻች የትምህርትዕድል ተወዳድሮ ካለፈ ተጠቃሚ ይሆናል፡፡

ï. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ î.

የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ አንድ ሠልጣኝስልጠናዉን እንዳጠናቀቀ በመደበኛ ስራ ላይሆኖ የተከታተለዉ ትምህርት ወይም ስልጠናየወሰደዉን ጊዜ ያህል ወይም ከመደበኛ ስራውጭ ሆኖ የተከታተለዉ ትምህርት ወይምስልጠና የወሰደዉን ጊዜ እጥፍ የማገልገልግዴታ አለበት፡፡

ð. T”—¬U þK=e u¢T>i’< °pÉ ¾ƒUI`ƒ°ÉM uGÑ` ¨<eØ ¨ÃU u¨<ß GÑ`

ˆ”Ç=T` K=¨c”Kƒ ËLM፤ በትምህርትላይ እያለ ¾ÅS¨´ ›ŸóðKM በመመሪያይወሰናል፡፡

Page 477 of 2280

Page 7: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

7

5) Any police officer shall be given on job training

which qualifies for the duty he is assigned for.

6) Any trainee of the debub Police college during at

training season

a) Shall be obliged to attend at training program to

be assigned

b) Shall respect the directive of the college to be

administered

c) Shall be administered by the police college

directive from starting day up to the end of the

training, his right shall be also respected in this

directive.

7) A police officer who has been thought by the

commission with in any colleges or universities out

side the debub police college shall have got the

permission from the commission to terminate, change

or extend the assigned training field.

8) Every police recruit or nominee of police officer shall

take basic or police science education and training

and pass examination before being employed as a

police officer.

9) The Commission shall provide any police recruit or

Candidate of police officer participating in training

with:

a) food, lodging, training uniform, stationeries and

pocket money;

b) necessary medical treatment in case of illness or

accident;

c) free legal service through the assignment of itslawyer or the hiring of the service of an advocatein the case of any liability that may arise inconnection with his practical training.

ñ. ማንኛውም የፖሊስ አባል በተመደበበት ሥራላይ ብቁ የሚያደርገው የሥራ ላይ ሥልጠናይሰጠዋል፡፡

፮. ማንኛውም የደቡብ ፖሊስ ኮሌጅ ሰልጣኝበስልጠና ወቅት፡-

ሀ. በሚመደብለት የስልጠና ፕሮግራምየመሳተፍ ግዴታ አለበት፡፡

ለ. የሚ}ÇÅ`uትን የ¢K?Ì” መመሪያማክበር አለበት፡፡

ሐ. ወደ TcMÖ— ŸÑvuƒ k” ËUa

eMÖ“¬” Ú`f ˆeŸ=¨× É[euþK=e u¢K?Ì SS]Á

Ã}ÇÅ^M፤Sw„‡U u²=G< መመሪያßu\KqM::

፯. ከደቡብ ፖሊስ ኮሌጅ ዉጪ በሌሎችማንኛዉም ኮሌጆችና ዩንቨርሲቲዎች ኮሚሽኑየሚያስተምረዉ የፖሊስ አባል የተመደበበትንየስልጠና መስክ ለማቋረጥ፣ለመቀየር ወይምለማራዘም ሲፈልግ የኮሚሽኑን ፍቃድማግኘት አለበት፡፡

ô. በስልጠና ላይ የሚገኝ ማንኛዉም ምልምልፖሊስ ወይም ለፖሊስነት የታጨ ዕጩመኮንን በፖሊስ አባልነት ከመቀጠሩ በፊትመሰረታዊ ወይም የፖሊስ ሳይንስትምህርትና ስልጠና መዉሰድና የሚሰጠዉንፈተና ማለፍ አለበት፡፡

፱. በስልጠና ላይ የሚገኝ ማንኛዉም ምልምልፖሊስ ወይም ለፖሊስነት የታጨ ዕጩመኮንን፡-

ሀ) ምግብ፣መኝታ፣የስልጠና አልባሳት፣የጽህፈት መሳሪያና የኪስ ገንዘብይሰጠዋል፣

ለ) ለሚደርስበት ህመም ወይም አደጋአስፈላጊዉን የሕክምና አገልግሎትያገኛል፣

ሐ) በስልጠና ወቅት የተግባር ልምምድ ላይለሚደርስበት የወንጀል ተጠያቂነት የራሱንየህግ ባለሙያ በመመደብ ወይም ጠበቃበመቅጠር ነፃ የጥብቅና አገልግሎት ያገኛል፡፡

Page 478 of 2280

Page 8: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

8

10) Every nominee officer or police officer who has

joined to take short term training at debub police

college

a) Shall be provided food, lodging, stationeries,

salary, and training uniforms if necessary.

b) Shall pay the necessary expense of cost sharing

c) Shall be provided medical treatment and legal

service according to the provision of this

regulation to be given the services.

11) Every Police recruit or nominee of police officer who

has resigned after having completed his training,

before having completed his period of compulsory

service shall pay back the cost of the training

expensed by the college according the provision of

the sub article (9) of this article.

7. Oath

1. Any police member who has completed basic or

police science training shall, before commencing

his duty, take the following oath:

"I …………. solemnly swear that I shall pledge

to respect and protect the Constitution of the

Federal and Region, other laws of the country

and government policies; not to disclose to any

unauthorized person matters classified as

confidential

by law or practice; to prevent crime diligently

and serve the public with impartiality, honesty

and integrity.”

2. The oath, after duly signed by the police member,

shall be filed in his personal file.

፲. ማንኛዉም ለዕጩ መኮንንነት ወይም ለአጭር ጊዜስልጠና ደቡብ ፖሊስ ኮሌጅ የሚገባ የፖሊስአባል፡-

ሀ) ምግብ፣ መኝታ፣ የጽህፈት መሳሪያ፣ደመወዝ፣ እንዳስፈላጊነቱ የስልጠናአልባሳት ይሰጠዋል፣

ለ) የሚፈለግበትን የወጪ መጋራት ክፍያይፈጽማል፣

ሐ) በዚህ ደንብ ለማንኛዉም የፖሊስ አባልየህክምና ወይም የህግ አገልግሎትለመስጠት በተደነገገዉ መሰረትአገልግሎቱን እንዲያገኝ ይደረጋል፡፡

ö፩. ማንኛዉም ምልምል ፖሊስ ወይም ለፖሊስነትየታጨ ዕጩ መኮንን ስልጠናዉን አጠናቆከተመረቀ በçላ የግዴታ አገልግሎት ጊዜዉከማለቁ በፊት የሚለቅ ከሆነ በዚህ አንቀጽንዑስ አንቀጽ ፱ በተደነገገው መሠረትበስልጠና ወቅት ኮሌጁ ያወጣው የስልጠናወጪ እንዲከፍል ይደረጋል፣

ó. ቃለ-መሐላ

í. ማንኛውም የፖሊስ አባል መሠረታዊ ወይምየፖሊስ ሳይንስ ስልጠና እንዳጠናቀቀ ሥራከመጀመሩ በፊት ሚከተለውን ቃለ መሀላይፈጽማል፡፡

‹‹እኔ ------------------------- በደቡብ ብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስት ፖሊስአባልነቴ የፌዴራልና የክልሉን ሕገ-መንግስት፣ ሌሎች ሕጐችንና የመንግስትፖሊሲዎችን አክብሬ ለማስከበር፣ በህግወይም በአሠራር በሚስጢርነት እንዲያዙየተወሰኑ ጉዳዮችን ለማይመለከተው ወገንላለመግለጽ፣ ወንጀልን በቁርጠኝነትለመከላከልና ሕዝቡን ያለአድልዎ በእውነት፣በታማኝነትና በቅንነት ለማገልገል ቃልእገባለሁ››፡፡

î. ቃለ መሐላው በአባሉ ተፈርሞ በግል ማህደሩውስጥ ይቀመጣል፡፡

Page 479 of 2280

Page 9: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

9

8. Employment Contract

1. A new employee of police member shall be

considered as a police officer or his service shall

be counted after he has completed basic or police

science training, taken an oath and has signed

employment contract.

2. A police officer who has signed employmentcontract shall have the obligation to serve forseven years .

3. A police officer who has resigned before havingcompleted his seven years compulsory serviceshall pay back the portion of the cost of histraining corresponding to the remaining balanceof the compulsory service period.

9. Assignment

1. Assignment of any police officer shall take intoaccount:a) the human resource plan ;

b) the level of education, knowledge and skill

the duty requires;

c) performance evaluation results

d) service years

e) the rank, and

f) ethics of the police officer.

2. A police officer shall have the obligation to

accept any assignment of duty with in the

regional police institutions where necessary.

3. In accordance with sub article (2) of this article,

the receiver institution shall cover the full

transportation cost of a police officer, his family

and his belongings while moving from one

place to another due to an assignment or transfer.

4. The officer shall cover the full transportation cost

while transfer due to the requisite of the officer.

ô. ቅጥር

í. አዲስ ተቀጣሪ የፖሊስ አባል በአባልነትየሚመዘገበዉ ወይም አገልግሎቱ መቆጠርየሚጀምረው መሠረታዊ ወይም የፖሊስሳይንስ ሥልጠና ጨርሶ ቃለ መሐላበመፈጸም የቅጥር ዉል ከፈረመበት ቀንጀምሮ ይሆናል፡፡

î. በፖሊስ አባልነት የሚቀጠር ሰው ሰባት ዓመትየማገልገል ግዴታ አለበት፤

ï. የሰባት ዓመት የአገልግሎት ግዴታውንሳያጠናቅቅ ሥራ የሚለቅ አባል በስልጠናውወቅት የወጣውን ወጪ አገልግሎትያልሰጠበት ጊዜ ታስቦ የመክፈል ግዴታአለበት፡፡

õ. ምደባ

í. ማንኛውም የፖሊስ አባል ምደባ የሚፈፀመው፡-

ሀ) የሰው ሀይል ዕቅድን፣

ለ) ሥራው የሚጠይቀውን የትምህርትደረጃ ዕውቀትና ክህሎት፣

ሐ) የሥራ አፈጻጸም ውጤት፣

መ) የአገልግሎት ዘመን፣

ሠ) የያዘው ማዕረግ እና

ረ) ሥነ-ምግባሩን መሠረት በማድረግይሆናል፡፡

î. ማንኛውም የፖሊስ አባል እንደአስፈላጊነቱበክልል ባሉ የፖሊስ ተቋማት የስራ ምደባሲሰጠዉ የመስራት ግዴታ አለበት፡፡

ï. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (î) msrT

ìN¼ˆM የፖሊስ አባል በምደባ ወይምዝዉዉር ምክንያት ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታሲጓጓዝ የአባሉ፣ የቤተሰቡና የጓዝ ማንሻ እናየትራንስፖርት ሙሉ ወጪ በተቀባዩ ተቋምይሸፈናል፡፡

ð. በአባል ጥያቄ የሚደረግ ዝዉዉር የመጓጓዣሙሉ ወጪ በአባሉ በራሱ ይሸፈናል፡፡

Page 480 of 2280

Page 10: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

10

10. Recruitment, Assignment and Transfer

1. Recruitment of any police officer shall be executed

by the regional police Commission.

2. The assignment or transfer of a police officerholding a higher rank from one sector of theCommission to another shall be implemented by theCommissioner General, Director of the college,Head of zonal or Hawassa city, or special woredapolice.

3. The transfer of a police from federal and othersregion to the region or from the region to federal orothers regions shall be decided through the federalpolice commission on the giver and acceptoragreement.

4. The transfer of a police officer holding from higher

up to junior level shall be decided by department of

the giver and acceptor agreement.

5. Notwithstanding the provisions of sub- article (3) and

(4) of this Article, the transfer where necessary, shall be

executed by commissioner General or Deputy

commissioner General decision without replacement.

6. Internal assignment or transfer from middle upto junior ranker step of working post with inthe institutions of the region shall be executedby Human resource management supportivecore processes found at every level.

7. Any Assignment or transfer to be givenaccording to the sub article (7) of this articlemay not be removed from Assignment ortransferred without the knowledge of theassigning body unless the Assignment shouldbe given after the sub article (1) of this articlehave executed,

ö. ቅጠር፣ ምደባና ዝውውር

í. የማንኛውም ፖሊስ አባል ቅጥር በክልሉፖሊስ ኮሚሽን ይፈፀማል፡፡

î. ከፍተኛ ማዕረግ ያለው ፖሊስ ከአንድ የስራክፍል ወደ ሌላ የስራ ክፍል ለመመደብወይም ለማዛወር የሚቻለው በኮሚሽነርጄነራል፤ በኮሌጅ ዳይሬክተር፣ በዞን ወይምበሀዋሳ ከተማ ወይም በልዩ ወረዳ ፖሊስኃላፊዉ ይፈፀማል፡፡

ï. ከፌዴራልና ከሌሎች ክልል ወደ ክልላችንወይም ከክልላችን ወደ ፌዴራል ወይም ወደሌሎች ክልሎች የሚደረግ የፖሊስ ዝዉዉርበሰጪና በተቀባይ ክፍሎች ስምምነትበፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን በኩል ይፈፀማል፡፡

ð. ከከፍተኛ እስከ ጀማሪ ማዕረግ ያለው የፖሊስአባል በክልሉ ባሉ ተቋማት መካከል የሚደረግዝዉዉር በሰጪና በተቀባይ ክፍሎች ስምምነትይፈፀማል፡

ñ. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (ï) እና (ð) ላይየተጠቀሰዉ ቢኖርም በስራዉ አስፈላጊነትከታመነ በኮሚሽነር ጄነራል ወይም በምክትልኮሚሽነር ጄነራል ውሳኔ ያለምትክ ዝውውርሊፈፀም ይችላል፡፡

ò. ከመካከለኛ እስከ ጀማሪ ማዕረግተኛ እርከንድረስ በክልሉ ባሉ ተቋማት የሚደረግ የዉስጥየስራ ምደባ ወይም ዝዉዉር በየደረጃዉበሚገኙ የሰዉ ሀብት ስራ አመራር ደጋፊየስራ ሂደቶች ይፈፀማል፡፡

ó. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (í) የተገለፀዉከተፈፀመ በኋላ የሚሰጥ ምደባ ካልሆነበስተቀር ማንኛዉም በዚህ አንቀጽ ንዑስአንቀጽ (ò) መሰረት የተሰጠ ምደባ ወይምዝውውር የመዳቢው አካል እውቅና ሳይኖርማንሳት ወይም ማዛወር አይቻልም፡፡

Page 481 of 2280

Page 11: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

11

8. Every police officer shall be obliged to serve

at least one year of performance evaluation

period in his assigned place in order to be

transferred from one place to another.

9. Notwithstanding the provisions of sub article(8) of this Article, performance evaluationperiod, where necessary, shall be shortenedto 6 months by the given organs of authorityto execute transfer at every level in thisarticle.

11. Transfer or Acting Assignment

1. Any member of police shall be worked by

transferring from place to place within the

region.

2. The police institution, whenever necessary,

may transfer any police officer to another

similar position of an equal grade and salary

or from one place of work to another place

of work within the institution.

3. The transfer shall be executed bycompetition when the officers want to workin the vacant place that to be coveredthrough internal transfer according to subarticle (1) of this article.

4. Notwithstanding the provisions of sub-article (1) of this Article, the others policeinstitutions except kebele and may, in thecase of compelling circumstances,assign a police officer to equivalent positionand level in acting capacity for not more thansix months without increment and decrementof salary.

5. Where it is proved by a medical certificatethat the place of work a police officerassigned is not suitable because of his healthproblem:

ô. ማንኛውም yÍl^S a²L ከአንድ ቦታ ወደሌላ አካባቢ ለመዛወር btmdbbT Ϫ

b^¶NS yaND ¹mT yS™ af¯ፀMyì@mzNbT g^z_N ¶UL ymS™T Gd_ªalbT¥¥

õ. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (ô) ላይየተጠቀሰዉ ቢኖርም በዚህ አንቀጽ በየደረጃዉዝዉዉር ለመፈፀም ኃላፊነት በተሰጣቸዉአካላት አስፈላጊነቱ ሲታመንበት በስድስት ወርየስራ አፈፃፀም የምዘና ጊዜን ማሳጠርይቻላል፡፡

öí. በዝውውር ወይም በተጠባባቂነትስለመመደብ

í. ማንኛውም የፖሊስ አባል በክልሉ ውስጥ ከቦታወደ ቦታ ተዘዋውሮ ሊሰራ ይችላል፡፡

î. በፖሊስ ተቋማት ለስራው አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝየፖሊስ አባሉን በተቋሙ ውስጥ በተመሳሳይየስራ ደረጃ እና ደመወዝ በአንድ የሥራመደብ እኩል ደረጃ ወዳለው ሌላ ተመሳሳይየስራ መደብ ወይም ከአንድ የስራ ቦታ ወደሌላ የስራ ቦታ በማዛወር ሊያሰራ ይችላል፡፡

ï. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (í) መሠረትበውስጥ ዝውውር ሊሟላ በሚችል ክፍትየሥራ ቦታ ላይ መስራት የሚፈልጉ አባሎችሲኖሩ ዝውውሩ በውድድር ይፈፀማል፡፡

ð. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (í) የተደነገገውቢኖርም ከቀበሌ በስተቀር ሌሎች የፖሊስተቋማት ሁኔታዎች ሲያስገድዱ ሥራውእንዳይበደል የአንድ ፖሊስ አባል ደመወዝሳይጨመርና ሳይቀነስ በሚመጥነው ደረጃናኃላፊነት ከስድስት ወር ላልበለጠ ጊዜበተጠባባቂነት ማሠራት ይቻላል፡፡

ñ. ማንኛውም የፖሊስ አባል በጤና መታወክምክንያት በያዘው የስራ ቦታ ሊሠራ አለመቻሉበሕክምና ማስረጃ ሲረጋገጥ፡-

Page 482 of 2280

Page 12: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

12

a) he shall be assigned to another availablevacant place of work with the same grade;

b) shall be transferred to agreeable place ofwork to a member where a vacantposition of the same grade is notavailable ; provided, however, that if he isnot willing to work , his service shall beterminated.

6. Where every Head of police is absent from

work due to various reason, he may delegate

to a subordinate, who is next to him by

seniority, for not more than three months.

7. Where a Head of police who has delegated asubordinate in accordance of sub-article (6) ofthis Article absents himself for more thanthree months, the delegation may be extendedand allow the delegated officer to get benefitsresulting from the position of the head.

8. Where a position of a police officer iscancelled, he shall be transferred to a positionof similar grade available in the institution or,where there is no a position of similar grade,he shall be transferred to a vacant positionwithout reducing his salary; provided,however, that where he is not willing to betransferred, he shall be discharged byrespecting his benefit according to thisregulation.

9. It shall not be allowed to assign a police

officer in acting capacity or delegation for

more than six months,

ሀ. በተመሳሳይ ደረጃ ሊመደብ የሚችልበትክፍት የስራ ቦታ ካለ ተመድቦ ይሰራል፣

ለ. በተመሳሳይ ደረጃ ሊመደብ የሚችልበት

ክፍት የስራ ቦታ ከሌለ አባሉ

በሚስማማዉ የሥራ ቦታ ተመድቦ

ይሰራል፣ለመስራት ፍቃደኛ ካልሆነም

አገልግሎቱ ይቋረጣል፣

ò. ማንኛውም ኃላፊ በተለያየ ምክንያት በስራገበታው ላይ የማይኖር ከሆነ ከሶስት ወርላልበለጠ ጊዜ የሥልጣን ውክልና ሊሰጥይችላል፣ውክልና የሚሰጠውም ከወካዩ ቀጥሎወደታች በኃላፊነት ቀደምትነት ላለው ኃላፊይሆናል፡፡

ó. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (ò) መሰረትየስልጣን ዉክልና የሰጠዉ ኃላፊ ወደ ስራዉሳይመለስ ከሦስት ወር በላይ የቆዬ ከሆነየተሰጠዉን ዉክልና በማራዘም የኃላፊነትቦታዉ ሊያስገኝ የሚችለዉን ክፍያ ተወካዩእንዲያገኝ ይደረጋል፡፡

ô. የአንድ ፖሊስ አባል የሥራ ቦታ የታጠፈእንደሆነ በተቋሙ ውስጥ ተመሳሳይ ደረጃ ወደአለው የሥራ ቦታ ተዛውሮ ይሠራል፣ሆኖምተመሳሳይ ቦታ የማይገኝ ከሆነ ደመወዙሳይቀነስ ክፍት በሆነ የሥራ ቦታይመደባል፣ፈቃደኛ ካልሆነ በዚህ ደንብመሠረት ሊያገኝ የሚችለው ጥቅም ተከብሮለትይሰናበታል፡፡

õ. አንድን ፖሊስ ከስድስት ወር በላይ በውክልናወይም በተጠባባቂነት ማሰራት አይቻልም፡፡

Page 483 of 2280

Page 13: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

13

PART THREE

Administration of Civil Servants

12. Civil servants

1. The institution shall recruits and administersthe civil servants according to the civilservant proclamation, regulation anddirectives through selection of activities to beworked by the civil servant.

2. Recruitment of the permanent or temporaryemployees shall be authorized by theinstitutions human resource managementsupportive core process with in the region.

3. Any civil servant shall have the duty to

respect the institution programs, procedures

and directives.

13. Recruitment of Temporary Employee

The institution can recruit temporarily when

it shall be sure not to get police professional

or civil servant at promotion in rank, transfer

or permanent recruitment.

PART FOUR

PROMOTION IN RANK AND ASSIGNMENT TO

POSITION

14. Objective

The objective of promotion in rank or assignment toa position shall be:

1. to staff the Commission with the necessary

demands of man power at all ranks and

positions; and

2. to motivate police officers and thereby

improve performance of the Commission.

ክፍል ሦስት

ስለ ሲቪል ሠራተኞች አስተዳደር

öî. ስለ ሲቪል ሠራተኞች

í. ተቋሙ በሲቪል ሠራተኞች የሚሰሩሥራዎችን በመለየት ሲቪል ሠራተኞችንበሲቪል ሰርቪስ አዋጅ፣ ደንብና መመሪያመሠረት ይቀጥራል፤ ያስተዳድራል፡፡

î. የቋሚ ወይም የጊዜያዊ ሰራተኞች ቅጥርበክልሉ ባሉ ተቋማት የሰዉ ሀብት ስራአመራር ደጋፊ የስራ ሂደት ኃላፊነትየሚከናወን ይሆናል፡፡

ï. ማንኛውም ሲቪል ሠራተኛ የተቋሙፕሮግራሞች፣ አሠራሮችና መመሪያዎችየማክበር ግዴታ አለበት፡፡

öï. ጊዜያዊ ሠራተኛ ስለመቅጠር

ተቋሙ ክፍት በሆኑ የሥራ መደቦች በደረጃዕድገት፣ በዝውውር ወይም በቋሚ ቅጥር የፖሊስባለሙያ ወይም ሲቪል ሠራተኛ ለማግኘትአለመቻሉን ሲያረጋግጥ በጊዜያዊነት ቅጥርሊፈጽም ይችላል፡፡

ክፍል አራት

የማዕረግ ዕድገትና የኃላፊነት ቦታ ምደባ

öð. ዓላማ

የዕድገት ወይም የኃላፊነት ቦታ ምደባ ዓላማ፡-

í. ኮሚሽኑ በየማዕረጉና የኃላፊነት ደረጃዉየሚያስፈልገዉን የሰዉ ኃይል ፍላጎትለማሟላት ወይም

î. የፖሊስ አባላትን በማበረታታት የኮሚሽኑንየስራ አፈፃፀም ለማሻሻል ይሆናል፡፡

Page 484 of 2280

Page 14: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

14

öñ. የማዕረግ ዕድገት

í. ማንኛውም የፖሊስ አባል ዕድገትንየሚያስከለክሉ ሁኔታዎች ከሌሉ በስተቀርበዚህ ደንብ መሰረት የማዕረግ ቆይታ ጊዜሲያጠናቅቅ እና በስራ አፈፃፀሙ አጥጋቢዉጤት ሲያስመዘግብ የማዕረግ ዕድገትያገኛል፡፡

î. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (í) የተደነገገውእንደተጠበቀ ሆኖ፡-

ሀ/ ከምክትል ሳጂን እስከ ዋና ሳጂን ድረስያሉት ማዕረጎች የሚሰጡት በውድድርይሆናል፡፡

ለ/ ከዋና ሳጂን ወደ ረዳት ኢንስፔክተር፣ከኢንስፔክተር ወደ ዋና ኢንስፔክተርእና ከኮማንደር ወደ ረዳት ኮሚሽነርየሚደረጉ የማዕረግ ዕድገቶች የሚሰጡትበውድድር፣ በፈተና እና በስልጠናይሆናል፡፡

ï. ማንኛዉም የፖሊስ አባል የማዕረግ ዕድገትማግኘት የሚችለዉ ከያዘዉ ማዕረግ ቀጥሎያለዉን ማዕረግ ነዉ፡፡

ð. የማንኛዉም የፖሊስ አባል የማዕረግ ዕድገትወይም የዕርከን ጭማሪ የቆይታ ጊዜየሚያዘው አባሉ በፖሊስ ተቋም ውስጥበሰጠው አገልግሎት ነዉ፡፡

ñ. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (í) እና (ï)ድንጋጌዎች ቢኖሩትም፡-

ሀ/ የፖሊስ አባል የላቀ ጀብዱ ወይም የስራዉጤት ሲያስመዘግብ ወይም ልዩየፈጠራ ስራ ሲሰራ የተፋጠነ የማዕረግዕድገት ሊሰጠዉ ይችላል፡፡

ለ/ አገልግሎቱ ሁለት ዓመትና ከዚያ በላይየሆነ ተጨማሪ የማወዳደሪያ መስፈርቱንየሚያሟላና የመምረጫ ፈተናዉንየሚያልፍ በማንኛዉም ጀማሪ የማዕረግዕርከን ላይ የሚገኝ የፖሊስ አባልለረዳት ኢንስፔክተርነት ማዕረግመወዳደር ይችላል፡፡

15. Promotion in Rank

1. Any police officer shall, unless subjected to

prohibitive conditions, be eligible for rank

promotion if the period of stay stipulated in

the regulation here to is completed and he has

registered satisfactory performance.

2. Without prejudice to sub-article (1) of this

Article, promotion shall be acquired through:

a) competition with respect to the ranks from

Deputy Sergeant to Chief Sergeant;

b) Competition, examination and training

with respect to the ranks from Chief

Sergeant to Assistant Inspector, from

Inspector to Chief Inspector and from

Commander to Assistant Commissioner.

3. A police officer shall be promoted to a rank

next to his present rank.

4. Any police officer period of stay at the

promotion in rank or increment of level shall

be recorded by the police officer service

providing within the institution.

5. Notwithstanding the provisions of sub-article

(1) and (3) of this Article:

a) any police officer who has registeredoutstanding achievement of heroism orperformance or exceptional creativity maybe entitled to accelerated promotion;

b) a police officer holding any initial rankmay compete for the rank of AssistantInspector if he has two and above serviceyears, meets the additional eligibilitycriteria and passes the selection exam.

Page 485 of 2280

Page 15: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

15

ò. በዚህ ደንብ አንቀጽ ፳፪ ንዑስ አንቀጽ ፩የተደነገገው የማዕረግ ቆይታ ጊዜ ቢኖርምለረዳት ኢንስፔክተርነት የሚወጣውንየማወዳደሪያ መስፈርትና የኮሌጅ የመግቢያፈተና መመዘኛ የሚያሟላ ማንኛውም አባልመወዳደር ይችላል፤ ሆኖም የዋና ሳጂንማዕረግ ይዘው ለሚወዳደሩ አባላት ግንቅድሚያ ይሰጣቸዋል፡፡

ó. በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ ñ (l) መሠረትበውድድሩ ተመሳሳይ ውጤትና ብቃትያላቸው የፖሊስ አባላት ሲኖሩ ለመለየት ልዩድጋፍ ከሚሹ ዞኖች ወይም ከአርብቶ አደርማህበረሰብ ለመጡ ወይም ለሴት የፖሊስአባል ቅድሚያ ይሰጣል፡፡

ô. ማንኛውም የፖሊስ አባል ከፖሊስ ሥራ ጋርግንኙነት ባላቸው መስኮች ዕውቅና ካላቸውየትምህርት ወይም ማሰልጠኛ ተቋምየተመረቀ መሆኑ የማዕረግ ዕድገትአያሰጠዉም፣ሆኖም ለማዕረግ ዕድገትዉድድር የተወሰነ ነጥብ ሊያሰጠዉ ይችላል፡፡

õ. የማዕረግ ዕድገት ማግኘት ብቻዉን የኃላፊነትቦታ ላያሰጥ ይችላል፡፡

ö. የማዕረግ ዕድገት ወይም የዕርከን ጭማሪበዓመቱ ጥር ወይም ሐምሌ ወር ይሰጣል፡፡

öí. በ¡MK< þK=e ¢T>i” የሰዉ ሀብት ስራ

አመራር ደጋፊ የስራ ሂደት u¾Ñ>²?¬

¾T°[Ó °Éу K=c׆¬ ¾T>Ñv†¬”

¾þK=e ›vLƒ S[Í S`Ua K¡MK<

þK=e ¢T>i” ¢T>i’` Î’^M ›p`x

uTe¨c” ¾T°[Ó °Éу ˆ”Ç=cØ

ÁÅ`ÒM:: ስለማዕረግ ዕድገት አሰጣጥ

ዝርዝር መመሪያ ይወጣል፡፡

öò. ማዕረግን ስለመሰረዝ

ማንኛዉም የተፈቀደ ማዕረግ፡-

í. በሀሰተኛ ማስረጃ የተገኘ መሆኑ ሲረጋገጥወይም

6. Notwithstanding the provisions of period of

stay at sub article (1) of Article (22) of this

article, any officer shall compete for the rank

of Assistant inspector if he meets the

eligibility criteria and entrance exam of the

college but it shall be given priority to Head

sergeant holder competent.

7. where police officers score equal result andcompetency in the competition according toArticle 5(b) of this Article, Preference shallbe given to police officer from zones orpastoral community or to female policeoffice to select the final candidate.

8. The fact that a police officer has graduatedfrom an accredited educational or traininginstitution in any field related to policeservice may not entitle him to rankpromotion; provided, however, that certainpoints may be given to it when he competesfor promotion.

9. Promotion in rank may not entitle toassignment to a position;

10. promotion in rank or increment of level Shallbe given at the annual month of January orJuly.

11. The regional police commission humanResource management supportive coreprocess shall present to the regional policecommission commissioner general throughinvestigating the information of the policeofficer to be decided and given the promotionin rank to the officer. The detail directiveshall be issued on the giving of rankpromotion.

16. Revocation of Rank

Any approved rank shall:

1. obtained on the basis of fraudulent evidence

or

Page 486 of 2280

Page 16: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

16

î. ህግን በመተላለፍ የተሰጠ ከሆነ በማንኛዉምጊዜ ይሰረዛል፡፡

ï. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (í) እና (î)ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ በተገኘዉ የማዕረግዕድገት የተፈፀመ ክፍያ ካለ ታስቦ ገንዘቡንእንዲመልስ ይደረጋል፡፡

ð. ማንኛዉም የፖሊስ አባል የማዕረግ ዕድገትእንዲያገኝ ሆን ብሎ ህግን በመተላለፍ የረዳየሥራ ኃላፊ ወይም አወዳዳሪ በዲሲፕሊንእንዳስፈላጊነቱ በወንጀል ተጠያቂ ይሆናል፡፡

öó. የኃላፊነት ቦታ ምደባ

ማንኛውም የፖሊስ አባል፡-

í. በተለያዩ መስፈርቶች ተወዳድሮ በኃላፊነት ቦታተመድቦ እንዲሰራ ሊደረግ ይችላል፡፡

î. ተቀራራቢ ብቃት ባላቸዉ አባላት መካከልበዕጩነት የቀረበች ሴት የፖሊስ አባልቅድሚያ ይሰጣታል፡፡

ï. ማንኛዉም የፖሊስ አባል ለኃላፊነት ቦታመወዳደር የሚችለዉ ከያዘዉ ኃላፊነት ቦታአንድ ደረጃ ከፍ ብሎ ላለዉ የኃላፊነት ቦታብቻ ነዉ፣ ሆኖም የተለየ ሙያዊ ብቃትእንዳለዉ ሲረጋገጥና የተቋሙ ማኔጅመንትሲፈቅድ ከያዘዉ የኃላፊነት ቦታ በሁለት ደረጃከፍ ላለዉ የኃላፊነት ቦታ ሊወዳደር ይችላል፡፡

ð. የኃላፊነት ቦታ ምደባ የሚሰጠው ለቦታውተፈላጊውን የትምህርት ደረጃ፣ የሥራአፈጻጸም ብቃት፣ መልካም ሥነ-ምግባር፣የአገልግሎት ዘመን አሟልቶ እንዳስፈላጊነቱምየተዘጋጀዉን ፈተና ሲያልፍ ይሆናል፡፡

ñ. የኃላፊነት ደመወዝ በሚያስከፍል ቦታ ተመድቦሲሰራ የኃላፊነት ደመወዝ የሚከፈለው ሲሆንከኃላፊነቱ ሲነሳ የኃላፊነት ደመወዙምይቋረጣል፡፡

2. Granted in contravention of the law shall be

revoked at any time.

3. Notwithstanding the provision of sub article(1) of this article, If there is a payment on thebasis of promotion in rank it shall berefunded by calculating the money

4. Head or evaluator who supports intuitionallyany police officer to obtain a promotion inrank in contravention of the law shall beliable criminally.

17. Assignment to a Position

Any police officer:

1. Shall be assigned to a Head position through

competition of deferent regiments

2. Preference shall be given to female officer

who compete as a candidate with officers of

having an equivalent competence

3. Any police officer may compete only for aposition one step higher than the position heholds; provided, however, that he may beallowed to compete for a two steps higherposition where it is authorized by theManagement of the institution on the basis ofhis proven exceptional professionalcompetence.

4. Assignment to a position shall be granted if acandidate meets the educational qualification,performance level, ethical behavior andperiod of service and passes the examinationoffered as may be necessary.

5. Without prejudice to decision given in

disciplinary charge, revocation to any

promotion shall be decided by the body

having the power to approve such promotion

according to this article, in case of incorrect

happening at the time of promotion in rank.

Page 487 of 2280

Page 17: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

17

ò. የኃላፊነት ቦታ ምደባ የማዕረግ ዕድገትአያሰጥም፣ ሆኖም ለማዕረግ ዕድገት ውድድርእንደ አንድ መስፈርት ግምት ሊሰጠዉይችላል፡፡

ó. ለኃላፊነት ቦታ ምደባ በዕጩነት የቀረቡ የፖሊስአባላት ተመሳሳይ የውድድር ዉጤትካስመዘገቡ የማዕረግ ቀደምትነት ላለዉቅድሚያ ይሰጣል፣ በዚህም መለየት ካልተቻለልዩ ድጋፍ ከሚሹ ዞኖች፣ ወረዳዎችናከአርብቶ አደር ማህበረሰብ ለመጡ ወይምለሴት የፖሊስ አባል ቅድሚያ ይሰጣል፡፡

öô. የማዕረግ ዕድገት የማጽደቅና የመሰረዝሥልጣን

í. የኮሚሽነር ወይም የምክትል ኮሚሽነር ወይም

የረዳት ኮሚሽነር የማዕረግ ዕድገት በኮሚሽነር

ጄነራል አቅራቢነት በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር

ይፀድቃል፡፡

î. ከዋና ኢንስፔክተር እስከ ኮማንደር ያለዉ

የማዕረግ ዕድገት በኮሚሽኑ የሰው ሀብት ስራ

አመራር ደጋፊ የስራ ሂደት አቅራቢነት

በኮሚሽነር ጄነራል ይፀድቃል፡፡

ï. ከምክትል ኢንስፔክተር እስከ ኢንስፔክተርያለዉ የማዕረግ ዕድገት በኮሚሽኑ የሰው ሀብትስራ አመራር ደጋፊ የስራ ሂደት አቅራቢነትበምክትል ኮሚሽነር ጄነራል ይፀድቃል፡፡

ð. ከረዳት ሳጅን እስከ ዋና ሳጅን ያለዉ የማዕረግዕድገት በኮሚሽኑ የሰው ሀብት ስራ አመራርደጋፊ የስራ ሂደት ኃላፊ ይፀድቃል፡፡

ñ. በዲሲፕሊን ክስ የሚሰጥ ውሳኔ እንደተጠበቀሆኖ ማንኛዉም የማዕረግ ዕድገት በተፈቀደበትወቅት በተፈጠረ ስህተት የመሰረዝ ውሳኔየሚሰጠዉ በዚህ አንቀጽ መሠረት የማዕረግዕድገቱን ለማጽደቅ ስልጣን በተሰጠዉ አካልይሆናል፡፡

6. Assignment to a position may not entitle topromotion in rank; provided, however, that itshall be considered as one factor in competingfor promotion in rank.

7. Where police officers compete as candidatesassignment to a position score equal results,preference shall be given on the basis ofseniority; Where not possible to differentiatewith in this, preference shall be given to policeofficers from regions and pastoral communitiesentitled to affirmative support and to femalepolice officers to select the final candidate.

18. Power to Approve and RevokePromotion in Rank1. A promotion in rank of Commissioner or

deputy Commissioner or AssistantCommissioner shall be approved by the Chief-Executive of the region upon therecommendation of the Commissioner General.

2. A promotion in rank from chief Inspector up toCommander shall be approved by theCommissioner General upon the recommendation of the commission human resourcemanagement supportive processes.

3. A promotion in rank from deputy Inspector upto Inspector shall be approved by the DeputyCommissioner General upon therecommendation of the commission humanresource management supportive processes.

4. A promotion in rank from Assistant Sergeantup chief Sergeant to shall be approved by thecommission human resource managementsupportive processes.

5. Notwithstanding the decision given indisciplinary charge, revocation of anypromotion shall be decided by the body havingthe power to approve such promotionaccording to this article, in case of incorrecthappening at time of promotion in rank.

Page 488 of 2280

Page 18: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

18

öõ. በኃላፊነት ቦታ ስለመሾምና ስለመመደብ

í. በኮሚሽን፡-

በተሻሻለዉ የኮሚሽኑ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥርÿú1/2ሺ6 አንቀጽ ፲፩ ንዑስ አንቀጽ ፩ እናአንቀጽ ፲፫ ንዑስ አንቀጽ î (ሀ እና ለ)መሰረት ይከናወናል፡፡

î. በዞን ወይም በሀዋሳ ከተማ ወይም በልዩ ወረዳ፡-

ሀ) የዞን ወይም የሀዋሳ ከተማ ወይም የልዩወረዳ ፖሊስ ኃላፊ ከፖሊስ መኮንኖችመካከል ብቃት ያለዉ በዞን፣ በሀዋሳከተማ እና በልዩ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪወይም በሀዋሳ ከተማ ከንቲባ ይመደባል፡፡

ለ) የዞን ወይም የሀዋሳ ከተማ ወይም የልዩወረዳ ፖሊስ የስራ ሂደት አስተባባሪዎችከፖሊስ መኮንኖች መካከል ብቃት ያላቸዉበዞን፣ በሀዋሳ ከተማ እና በልዩ ወረዳፖሊስ ኃላፊ ይመደባሉ፡፡

ï. በወረዳ ወይም በከተማ አስተዳደር ወይም በክፍለከተማ፡-

ሀ) የወረዳ ወይም የከተማ አስተዳደር ወይም

የክፍለ ከተማ ፖሊስ ኃላፊ በዞን፣በሀዋሳ

ከተማ ወይም በልዩ ወረዳ ፖሊስ ኃላፊ

አቅራቢነት ከፖሊስ መኮንኖች መካከል

በዞን ወይም በልዩ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ

ወይም በሀዋሳ ከተማ ከንቲባ ይመደባል፡፡

ለ) የወረዳ ወይም የከተማ አስተዳደር ወይምየክፍለ ከተማ ፖሊስ የስራ ሂደትአስተባባሪዎች ከፖሊስ መኮንኖች መካከልበዞን ወይም በሀዋሳ ከተማ ፖሊስ የስራአመራር ኮሚቴ ይመደባሉ፡፡

19. Assignment and Nomination to aposition

1. At commission

It shall be performed according to the revisedcommission Establishment proclamation No151/2014 sub article (1) of Article (11) and subarticle 2(a and b) of Article 13.

2. At zone or Hawassa city or special woreda

a) The Zonal or Hawassa city or specialworeda police Head who havecompetence among the police officersshall be assigned by chief Administratorof the zone, Hawassa city and specialworeda or Mayer of the Hawassa city.

b) The zonal or Hawassa city or specialworeda police core process coordinatorwho have competence among the policeofficers shall be assigned by zonal,Hawassa city and special woreda policeHead.

3. At woreda or city Administration or sub

city

a) The woreda or city administration or subcity police Head who have competenceamong the police officer shall beassigned by chief administrator of thezone or special woreda or by Hawassacity police management committee uponthe submission of the zone, Hawassa cityor special woreda police Head.

b) The woreda or city Administration or sub

city police core process coordinator

among the police officers shall be

assigned by zonal or Hawassa city police

management committee.

Page 489 of 2280

Page 19: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

19

ð. ከኃላፊነት ምደባ ስለማንሳት፡-

በዚህ አንቀጽ የኃላፊነት ቦታ ምደባ የተሰጠዉየፖሊስ መኮንን ከኃላፊነት ቦታ የሚነሳዉበዚህ ደንብ የኃላፊነት ቦታ ለመመደብ ስልጣንበተሰጠዉ አካላት ይሆናል፡፡

÷. ለማዕረግ ዕድገትና ለኃላፊነት ቦታ ምደባየማያበቁ ሁኔታዎች

ማንኛውም የፖሊስ አባል፡-

í. በዚህ ደንብ አንቀጽ (û) መሠረት በዲሲፒሊንተከሶ ክሱ በሂደት ላይ የሚገኝ ወይምየዲሲፕሊን ቅጣት የተወሰነበት አባል ቅጣቱበይርጋ ቀሪ ካልሆነ ወይም ከይርጋ ጊዜውቀድሞ ካልተሰረዘለት ወይም ካልተሻሻለለት፣

î. አገልግሎቱ በዚህ ደንብ መሰረት የሚራዘምለትካልሆነ በስተቀር ጡረታ ለመውጣት አንድዓመት ወይም ከዚያ በታች የቀረዉ፣

ï. በማንኛውም ዓይነት የወንጀል ድርጊት ተከሶሥልጣን ባለው ፍርድ ቤት የተቀጣ ወይምየተፈረደበት ቅጣቱን ወይም ፍርዱን ፈጽሞወደ ስራ ከተመለሰበት ጊዜ ጀምሮ ሁለትዓመት ያልሞላዉ፡፡

ð. ሕጋዊ ሥልጣን ባለው አካል የቅጣት ውሳኔሊያሰጥበት በሚችል ጥፋት ተጠርጥሮበምርመራ ወይም በክስ ሂደት ላይ ያለ የፖሊስአባል ለማዕረግ ዕድገት ወይም ለኃላፊነት ቦታምደባ መወዳደር አይችልም፡፡

÷í. የማዕረግ ስያሜዎች

የክልሉ ፖሊስ የማዕረግ ስያሜ፡-

í. ኮንስታብል፣

î. ረዳት ሳጅን፣

ï. ምክትል ሳጅን፣

ð. ሳጅን፣

ñ. ዋና ሳጅን፣

ò. ረዳት ኢንስፔክተር፣

4. Demotion of Position

The demotion of the Police officer having aposition according to this article shall bedecided by the body having the power toassign such position according to thisregulation.

20. Conditions Prohibiting Promotion andAssignment to PositionsA police officer may not be eligible tocompete for promotion in rank or assignmentto positions where:

1. according to article(60) of this regulation he

was subjected to a disciplinary penalty in

accordance with this Regulation and the

record period has not barred by limitation; or

2. he has one or less than one year to retireunless his service is extended in accordancewith this Regulation;

3. He was convicted and sentenced by acompetent court of law for commission of acrime, and two years have not lapsedcompletion of the year & returned back towork;

4. he was subjected to a disciplinary penalty in

accordance with this Regulation and the

record period has not barred by limitation; or

21. Ranks

The ranks of police officers shall be as follows

1. Constable;

2. Assistant sergeant;

3. Deputy sergeant

4. Sergeant,

5. Chief sergeant;

6. Assistant inspector;

Page 490 of 2280

Page 20: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

20

ó. ምክትል ኢንስፔክተር፣ô. ኢንስፔክተር፣õ. ዋና ኢንስፔክተር፣ö. ምክትል ኮማንደር፣öí. ኮማንደር፣öî. ረዳት ኮሚሽነር፣öï. ምክትል ኮሚሽነር፣öð. ኮሚሽነርöñ. ምክትል ኮሚሽነር ጄነራልöò. ×ì@}nR j_n™L ናቸው፡፡

÷î. ስለማዕረግ ደረጃ፣ቆይታ፣ ዕድገት እናዕርከኖች

í. የክልሉ ፖሊስ ከዚህ በታች በሠንጠረዡየተመለከቱት የማዕረግ ደረጃ፣ ቆይታጊዜ፣ዕድገት እና እርከኖች ይኖሩታል፡፡

የማዕረግዕርከኖች

የማዕረግ ደረጃዎች የቆይታ ጊዜበዓመት

የጀማሪማዕረግእርከን

ኮንስታብል 3ረዳት ሳጅን 2ምክትል ሳጅን 2ሳጅን 2ዋና ሳጅን 2

የመካከለኛማዕረግእርከን

ረዳት ኢንስፔክተር 2ምክትልኢንስፔክተር

3

ኢንስፔክተር 3የከፍተኛማዕረግእርከን

ዋና ኢንስፔክተር 3ምክትል ኮማንደር 3ኮማንደር 4ረዳት ኮሚሽነር 4ምክትል ኮሚሽነር 4

የስትራቴጂክማዕረግእርከን

ኮሚሽነር -ምክትል ኮሚሽነርጄነራል

-

ኮሚሽነር ጄነራል -

7. Deputy inspector;8. Inspector;9. Chief inspector;10. Deputy commander;11. Commander;12. Assistant commissioner;13. Deputy commissioner;14. Commissioner;15. Deputy commissioner General;

16. Commissioner General.

22.Stage of Rank, Period of stay, Promotionand Levels1. The regional police shall have the following

stage of Rank, period of stay, promotion and

level

Levels ofRanks

Police Rank Period of Stay(Years)

JuniorLevel

Rank

Constable 3Assistant Sergeant 2Deputy Sergeant 2Sergeant 2Chief Sergeant 2

MiddleLevel

Rank

Assistant Inspector 2

Deputy Inspector 3Inspector 3

HigherLevel

Rank

Chief Inspector 3Deputy Commander 3

Commander 4

AssistantCommissioner

4

Deputy Commissioner 4

StrategicLevel

Rank

Commissioner -

Deputy CommissionerGeneral

-

Commissioner General -

Page 491 of 2280

Page 21: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

21

î. ማንኛውም የፖሊስ አባል ለውድድር ከመቅረቡበፊት በያዘው ማዕረግ ከዚህ በላይ በሰንጠረዡላይ ለእያንዳንዱ ማዕረግ የተወሰነውን የቆይታጊዜ መሸፈን አለበት፡፡

÷ï. የማዕረግ ምልክት

ማንኛውም የፖሊስ አባል ከደንብ ልብሱ ጋርየሚደረግ ፖሊስነቱን እና ማዕረጉን ሊያሳይየሚችል የማዕረግ ምልክት ያደርጋል፡፡

ክፍል አምስት

ስለደመወዝና ልዩ ልዩ አበል

÷ð. ስለደመወዝ ክፊያ አፈጻፀም

í. ማንኛውም የፖሊስ አባል፡-

ሀ. ለተመደበበት ሥራ በመንግስት የተወሰነየወር ደመወዝ ይከፈለዋል፣

ለ. የደመወዝ ክፍያ የሚደረገው በየወሩመጨረሻ ነው፡፡

î. የተለየ ሁኔታ ካላጋጠመ በስተቀር ደመወዝበሥራ ቀንና በሥራ ቦታ ወይም ተቋሙበሚወስነው ሌላ ቦታ ይከፈላል፡፡

ï. በሕግ ወይም በሌላ አኳኋን ካልተወሰነ በስተቀርደመወዝ የሚከፈለው በቀጥታ ለአባሉ ወይምአባሉ በጽሁፍ ለወከለው ሰው ብቻ ነው፡፡

ð. የክልሉ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮለመንግስት ሰራተኞች የደመወዝ ብድርአከፋፈል ወይም አመላለስ ያወጣው መመሪያበፖሊስ አባLትም ላይ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡

፳ñ. ስለደመወዝ ጭማሪ

í. የስራ አፈጻጸም ምዘና ውጤቱ አጥጋቢና ከዚያበላይ የሆነ የፖሊስ አባላ በያዘው ማዕረግበየሁለት ዓመቱ የዕርከን ጭማሪ ያገኛል፡፡

2. Every police member shall cover his present

rank period of stay in every rank decided in

the above table before attending to the

competition.

23. Rank Insignia

Each police officer shall wear a rank insignia

with his uniform indicating his being a police

officer and the level of his rank.

PART FIVE

Salary and Various Allowances

24. Payment of salary

1. Any police officer shall be

a) paid monthly salary to the assigned work by

the government;

b) paid his salary at the end of every month.

2. Unless the situation dictates otherwise, salaryshall be paid on working day and at the place ofwork or other place that shall be decided by theinstitution.

3. Unless decided by the law or other condition,salary shall be paid to a police officer in personor to a person delegated by him through writing .

4. directive of salary credit payment or return for

government employees issued by regional

finance economy development bureau shall be

implemented on the member of the police.

25. Salary Increment

1) A police officer whose performance evaluation

result is satisfactory or above shall be entitled to

rank increment every two years in his present

rank.

Page 492 of 2280

Page 22: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

22

î. አጥጋቢ፣ ከፍተኛ ወይም ከዚያ በላይ የሆነየሥራ አፈጻጸም ምዘና ውጤት ያገኘ የፖሊስአባል እንደ ሥራ አፈጻጸሙ ዕርከን ጭማሪእንዲያገኝ ይደረጋል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያይወሰናል፡፡

ï. aE¬b^ yS™ af©;M We_T ¶®giyÍl^S a²L yìOrG ODgT³ ydmwZORkN XìÞ a¶gIM¥¥

ð. ኃላፊነት ቦታ ላይ የሚመደብ ማንኛውምአመራር የሚከፈለው የኃላፊነት ቦታ ክፊያበያዘው ማዕረግ ክፊያው ከማዕረጉ ጣሪያየማይበልጥ ከሆነ መደበኛ የሁለት ዓመትየዕርከን ክፊያ ይፈጸምለታል፡፡

ñ. aND a²L kF ¶l y¸®ÜnT Ϫ Md²s^seW laë^s& Ϫ ytmdbWN mnádmwZ ¶g¼L¥¥ ÒÑM Md²WNkìGit> bÜT ¶gI ynbrW dmwZlaë^s& Ϫ ktwsnW mná dmWZb®Y wYM Ak&L yÒn ANdÒn yaNDORkN dmwZ XìÞ ¶g¼L¥¥

ò. አንድ የፖሊስ አባል የማዕረግ ዕድገትከማግኘቱ በፊት ያገኝ የነበረው ደመወዝየማዕረግ ዕድገት ካገኘበት ደረጃ ከተወሰነውመነሻ ደመወዝ በላይ ወይም እኩል የሆነእንደሆነ በያዘዉ ማዕረግ የደመወዝ ጣሪያዉንሳያልፍ አዲሱን ደመወዝ ከማግኘቱ በፊትያገኝ ከነበረው ደመወዝ ቀጥሎ ያለውንየዕርከን ደመወዝ ያገኛል፡፡ ሆኖም ይህየዕርከን ጭማሪ እንደ መደበኛ እርከን ተቆጥሮቀጣይ ዕርከን አይከለከልም፡፡

፳ò. የደመወዝ ክፍያ ስለመያዝና መቀነስ

í. የማንኛውም የፖሊስ አባል ደመወዝ፡-

ሀ) በሕግ ወይም በፍርድ ቤት ትዕዛዝመሠረት ካልሆነ ወይም አባሉ በጽሁፍካልተስማማ በስተቀር ሊቀነስ ወይምበዕዳ ሊያዝ ወይም ሊቻቻል አይችልም፡፡

2) A police officer whose performance evaluationresult is satisfactory, high or above shall beentitled to rank increment in accordance with hisperformance. The details shall be decided by thedirectives.

3) A police officer whose performance evaluation

result is unsatisfactory may not be entitled to

salary increment.

4) Any higher official assigned to a higher position

where the position salary not exceeds the present

rank of ceiling salary shall be entitled to get the

two year regular step salary.

5) A police officer assigned to a higher position

shall be entitled to get the base salary of the new

position; provided, however, that where the

existing salary exceeds or is equal to the base

salary of his new position, he shall be entitled to

get a one step salary increment.

6) a police officer shall be entitle to get the next step

salary of the older salary that he get before the

new salary where the older salary exceeds or is

equal to the base salary of his new rank of

promotion. However; that, he shall not be

prohibited from the next step by counting this

step increment as regular step.

26. Attachment and Deduction of Salary

1) The salary of any police officer may

a) not be deducted, attached or set off except in

accordance with the law, the order of a court

or the written agreement of the police officer.

Page 493 of 2280

Page 23: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

23

ለ) በአንድ ጊዜ ከአባሉ ደመወዝ ላይ በአጠቃላይሊቆረጥ የሚችል የገንዘብ መጠን በምንምአኳኋን ከተጣራ የወር ደመወዙ አንድሶስተኛ መብለጥ የለበትም፡፡

h) ከ21 ቀን በላይ በስራዉ ላይ ካልተገኘ ውሳኔእስከሚሰጠዉ ጊዜ ድረስ እንዳይከፈል ማገድይቻላል፡፡ የቀረበት ምክንያት አሳማኝ ከሆነግን ደመወዙ ያለወለድ ሊከፈለዉ ይችላል፡፡

î. ìN¼ˆM yÍl^S a²L s^s™bT knbrˆtåM yaXR wYM k¨Y³NS yrJMg^z_ BDR Oë ·lbT ytºwrbT tåMbì@seˆ mré OëˆN wë^¶ˆn&Ayqns lnbrbT tåM YL·L¥¥

፳ó. ስለ ልዩ ልዩ አበሎችና ልዩ ክፍያ

í. ለማንኛውም የፖሊስ አባል የኮሚሽኑን ሥራበሚገባ ለማከናወን አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ አበልይከፈላል፡፡

î. ለማንኛውም የፖሊስ አባል የሚሰጠው አበልበፋይናንስ የአበል አከፋፈል መመሪያ መሰረትይሆናል፡፡

ï. ተቋሙ የቀለብና የመጓጓዣ አበል አስፈላጊበሆነበት ጊዜ ክፍያ ይፈጽማል፡፡

ð. ¾M¿ ኃÃM þK=e አባል Ÿe^¬ vI]“›“E“E` ›”í` M¿ ¾kKw ÉÔTÃÅ[ÓKqM:: ´`´` ›ðíìS<U uSS]Áèc“M::

ñ. T”—¬U የፖሊስ አባል ከፖሊስ }sTƒ¾I¡U“ ¡õKA‹ ›pU uLà ¾J’ ISU›ÒØVƒ ¨Å ôÈ^M þK=e ]ð^M

JeúqM እ”Ç=H@É uባለሙያ c=¨c” ›ዲስ›uv ¾Å`f SMe ¾ƒ^”eþ`ƒ እ“¾SH@Í“ ¾SSKh k” ›uM ¨ጪßðKªM::

b) The total amount of money that may bededucted from the monthly salary of a policeofficer may not exceed one-third of his netsalary in any case.

c) be suspended if he is absent for 21 days fromhis work until he get decision. His salaryshall be payable without interest if his reasonof absence is convincing.

2. If any police officer have short term credit fromthe institution or long term credit from Finance,the institution whom he is transferred shall sendto the former institution by deducting based onthe given information from the formerinstitution.

27. Various Allowances and SpecialPayment1. The allowances shall be paid to any member of

the police when it is necessary to perform the

commission work properly.

2. The allowances given to any member of the

police shall be in accordance with the allowance

directive of the finance.

3. The institution shall pay the ration and transport

allowance when it is necessary.

4. The special force police officer shall be

supported in special ration on the basis of

working behavior and living condition.

5. where the medical service to be provided to any

police officer is beyond the capacity of the

police institutions medical department and

decided by professional to transfer to federal

police Referral Hospital, its total transport and

allowance cost shall be paid.

Page 494 of 2280

Page 24: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

24

ክፍል ስድስት

ስለደንብ ልብስ፣ ትጥቅ፣ ዓርማና መታወቂያ

፳ô. ደንብ ልብስና ትጥቅ

í. ኮሚሽኑ የሥራና የክብረ በዓል የደንብ ልብሶችይኖሩታል፡፡

î. በደንብ ልብስ ወይም በትጥቅ ላይ ስለሚያርፉዓርማዎች ዓይነትና ቀለማት ክልሉንናተቋሙን ገላጭ ሆኖ ኮሚሽኑ በሚያወጣውመመሪያ ይወሰናል፡፡

ï. ልዩ ተልዕኮ ለመፈፀም በኮሚሽኑ የሚቋቋሙየስራ ክፍሎች የደንብ ልብስና ትጥቅ ዓይነትናቀለማት ኮሚሽኑ በሚያወጣዉ መመሪያይወሰናል፡፡

፳õ. ትጥቅና የደንብ ልብስ ዕደላ

í. ኮሚሽኑ ለሥራው አስፈላጊ የሆኑ የደንብልብስና ትጥቅ ያቀርባል፡፡

î. ማንኛውም የፖሊስ አባል ስለሚያገኘው የደንብልብስና ትጥቅ በኮሚሽኑ በሚወጣ መመሪያይወሰናል፡፡

ø. የዓርማው ይዘት

የኮሚሽኑ ዓርማ ለህግ ተገዥነትን፣ ሕግአስከባሪነትና የሕዝብ አገልጋይነትንየሚያንጸባርቅ ይሆናል፡፡

øí. የዓርማና ባጅ አጠቃቀም

í. የኮሚሽኑ ዓርማ በፖሊስ መታወቂያ ካርድ፣በመለዮ፣ በደንብ ልብስ ወይም በፖሊስተሽከርካሪ ወይም በፖሊስ ተቋማት እናኮሚሽኑ በሚወስነው ሌሎች ቦታዎች ላይሊደረግ ይችላል፡፡

î. ማንኛውም የፖሊስ አባል ማንነቱና የሥራድርሻውን የሚገልጽ ባጅ ይኖረዋል፡፡

ï. ልዩ ልዩ የሥራ ክፍሎች እንደሥራ ፀባያቸውከኮሚሽኑ ዓርማ በተጨማሪ የራሳቸውመለያ ዓርማ ሊኖራቸው ይችላል፡፡

PART SIXUNIFORM, EQUIPMENT, EMBLEM ANDIDENTITY CARD

28. Uniform and Equipment

1. The commission shall have the uniform for duty

and ceremony.

2. The type of emblem and color of uniform or

equipment to be issued that express the region and

institutions shall be determined by directive to be

issued by the commission.

3. The uniform and equipment of working

department to be established to perform special

mission shall be decided on the directive to be

issued by the commission.

29. Provide of Equipment and Uniform

1. The commission shall provide the necessary

uniform and equipment

2. The uniform and equipment to be gained by any

police member shall be determined by directive

to be issued by the commission.

30. Content of the Emblem

The Commission shall have emblem signifying

the respect for law, enforcing law and

serving the people.

31. Use of Emblem and Badge

1. The emblem of the Commission may be used onpolice officers' identity cards, caps,uniform , or police vehicles or police institution,and on any other place determined by theCommission.

2. Each police officer shall be issued with a badge

which describe his role.

3. Other Sectors of the Commission may, in addition

to the emblem of the Commission,

have their own emblems depending on the nature

of the services they provide.

Page 495 of 2280

Page 25: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

25

ð. ዓርማው የሚይዛቸው የቀለም ዓይነቶች ፖሊስበቀላሉ በሕብረተሰቡ ዘንድ እንዲለይየሚያደርጉ ይሆናል፡፡

øî. ስለመለያ ቁጥር እና መታወቂያ

í. ማንኛውም የፖሊስ አባል የክልሉ ፖሊስ አባልመሆኑን የሚገልጽ በኮሚሽኑ የሚዘጋጅ እናየሚሰጥ የመታወቂያ ካርድ ይኖረዋል፡፡

î. የፖሊስ አባል መታወቂያ ካርድ የክልሉ ፖሊስዓርማ፣ የአባሉ ፎቶግራፍ፣ ሙሉ ስም፣ማዕረግ፣ መልኩ፣ ቁመቱ፣ የደም ዓይነትእና መለያ ቁጥር ይይዛል፡፡

ï. ማንኛውም የፖሊስ አባል

ሀ) ሕግ ሲያስከብር የመታወቂያ ካርዱንበፍጥነት ሊያገኝ በሚችልበት ቦታማስቀመጥና ማሳየት ይኖርበታል፡፡

l) ከሌሎች ተለይቶ የሚታወቅበት መለያቁጥር ይኖረዋል፣ ቁጥሩም በዩኒፎርሙላይ በግልጽ በሚታይ ሁኔታ በደረቱበግራ በኩል ይደረጋል፡፡

ክፍል ሰባት

የሥራ ሰዓትና ልዩ ልዩ ፈቃዶች

øï. መደበኛ የሥራ ሰዓት

í. የፖሊስ አገልግሎት በቀን 24 ሰዓት፣በሳምንት 7 ቀናት፣ በወር 30 ቀናት እናበዓመት 365/6 ቀናት ያለማቋረጥ ይሰጣል፡፡

î. የማንኛውም የፖሊስ አባል መደበኛ የሥራሰዓት በቀን ስምንት ሰዓት ይሆናል፡፡

ï. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ î የተደነገገውእንደተጠበቀ ሆኖ ሁኔታዎች ሲያስገድዱአባሉ የትርፍ ሰዓት ሥራ እንዲሰራ በተቋሙሲታዘዝ የመሥራት ግዴታ አለበት፡፡

4. The type of emblem color shall enable to identify

the police by the society.

32. Identification Number and IdentityCard1. Any police officer shall have an identity card

issued and prepared by the Commission that

express the regional police member .

2. The identity card of a police officer shall containthe emblem of the regional police andthe photograph, full name, department,responsibility, rank, blood type and theidentification number of the police officer.

3. Any police officer shall

a) put in an easily place to get and show his

identity card while enforcing the law.

b) have known identification number that

differentiate from others ;the identification

number of a police officer shall be affixed

conspicuously on the upper front left side of

his uniform.

PART SEVENWORKING HOURS AND VARIOUS

LEAVES33. Regular Working Hours

1. The police service of the Commission shall bedelivered 24 hours a day, seven days in aweek, 30 day in a month and 365/6 in a yearincluding holidays, without interruption.

2. The regular working hours of a police officer shall

be eight hours a day

3. Notwithstanding sub-article (2) of this Article, , he

may have an obligation to work over-time when

situation compels to be ordered by the institution

Page 496 of 2280

Page 26: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

26

ð. የትርፍ ሰዓት ሥራ ለሰራ የፖሊስ አባልየማካካሻ እረፍት ይሰጠዋል፡፡

፭. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (ï) የተጠቀሰውቢኖርም ኮሚሽኑ ለተወሰኑ ሥራዎች የትርፍሰዓት ክፍያ ስለሚፈፀምበት ሁኔታ መመሪያሊያወጣ ይችላል፡፡

øð. የዓመት ዕረፍት ፈቃድ መርህ

í. የዓመት ዕረፍት ፈቃድ የሚሰጠው የፖሊስአባሉ ለተወሰነ ጊዜ በማረፍ አገልግሎቱንበታደሰ መንፈስ እንዲቀጥል ለማስቻል ነው፡፡

î. ማንኛዉም አዲስ የተቀጠረ የፖሊስ አባልአስራ አንድ ወር አገልግሎት ከመስጠቱበፊት የዓመት ዕረፍት ፍቃድ የማግኘትመብት የለዉም፡፡

ï. የዓመት ዕረፍት ፈቃድ በገንዘብ አይለወጥም፡፡

øñ. የዓመት ዕረፍት ፈቃድ ቀናት

í. አንድ ዓመት ያገለገለ የፖሊስ አባል ሃያየሥራ ቀናት የዓመት ዕረፍት ፈቃድ ያገኛል፤

î. ከአንድ ዓመት በላይ ያገለገለ የፖሊስ አባልለእያንዳንዱ ተጨማሪ ዓመት አንድ የሥራቀን እየታከለበት የዓመት ዕረፍት ፈቃድይሰጠዋል፡፡ ሆኖም የሚሰጠው የአንድ ዓመትየዕረፍት ፈቃድ ከሠላሳ የሥራ ቀናትመብለጥ የለበትም፤

ï. ማንኛዉም የፖሊስ አባል ቀደም ሲል በሌላየመንግስት መሥሪያ ቤት የሰጠውአገልግሎት ለዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (î)አፈጻጸም የሚታሰብ ይሆናል፡፡

øò. የዓመት ዕረፍት ፈቃድ አሰጣጥ

í. የዓመት ዕረፍት ፈቃድ በተቋሙ ዕቅድ ላይተመስርቶ የአባሉን ፍላጎት በማመዛዘንበሚዘጋጅ መርሀ ግብር መሠረት በበጀትዓመቱ ውስጥ ይሰጣል፡፡

î. አንድ የፖሊስ አባል የዓመት ፍቃድ ሲሰጠዉየአንድ ወር ደመወዙን በቅድሚያ ሊወስድይችላል፡፡

4. A police officer who has worked over-time shall

be granted compensatory time off.

5. Notwithstanding sub-article (3) of this Article,

the Commission may issue directive on payment

of over-time for certain duties.

34. Principles of Annual Leave

1. The purpose of annual leave is to enable a police

officer to get rest and resume service with

renewed strength.

2. A fresh recruit may not be entitled to annual

leave before serving for 11 months.

3. There may be no payment in lieu of annual

leave.

35. Duration of Annual Leave

1. A police officer who has served for one yearshall be entitled to 20 working days of annualleave.

2. A police officer who has served for more thanone year shall be entitled to one working dayadditional leave for each year of service;provided, however, that the total number of daysof annual leave may not exceed thirty workingdays.

3. A service rendered in another government office

shall be considered for computation of leave in

accordance with this Article.

36. Manner of Granting Annual Leave

1. Annual leave shall be granted within the budgetyear in accordance with a schedule prepared onthe basis of the plan of the institution by takinginto account of the preference of the policeofficer.

2. A police officer shall be entitled to advance

payment of his monthly salary at the time of

taking his annual leave.

Page 497 of 2280

Page 27: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

27

ï. የፖሊስ አባሉ የዓመት ፈቃድ ተከፋፍሎእንዲሰጠው ሲጠይቅ የቅርብ ኃላፊዉከተስማማ ተከፋፍሎ ሊወስድ ይችላል፡፡

ð. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (í) መሰረትየዓመት ፍቃድ ወስዶ የበጀት ዓመቱከመጠናቀቁ በፊት አገልግሎቱን በፍቃዱያቋረጠ የፖሊስ አባል አገልግሎትያልሰጠበት ጊዜ ታስቦ በፍቃድ ላይ እያለየተከፈለዉን ደመወዝ ይመልሳል፡፡

øó. የዓመት ዕረፍት ፈቃድ ስለማስተላለፍ

í. በስራ አስገዳጅነት ለፖሊስ አባሉ የዓመትዕረፍት ፈቃድ በበጀት ዓመቱ መስጠትካልተቻለ የቅርብ ኃላፊው ለሚቀጥለውየበጀት ዓመት ሊያስተላልፈው ይችላል፡፡

î. የፖሊስ አባሉ ያልተጠቀመበት የዓመትዕረፍት ፈቃድ በሶስተኛው በጀት ዓመትይሰጠዋል፡፡

ï. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (î) የተደነገገውቢኖርም የተቋሙ የበላይ ኃላፊ የዓመትፈቃድ ላልተወሰነ ጊዜ እንዳይሰጥ ሊያደርግይችላል፡፡

ð. በሥራው አስገዳጅነት በፈቃድ ላይ ያለ የፖሊስአባል ፈቃዱን አቋርጦ እንዲመለስ ማድረግይቻላል፡፡

ñ. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (ð) መሠረትበኮሚሽኑ ፍላጎት ፈቃዱን አቋርጦ ወደ ስራየተመለሰ የፖሊስ አባል የመጓጓዣና የውሎአበል ይከፈለዋል፡፡

øô. ስላልተወሰደ የዓመት እረፍት ፈቃድ

í. የዚህ ደንብ አንቀጽ (øï) ንዑስ አንቀጽ (ð.)ድንጋጌ ቢኖርም የፖሊስ አባሉ አገልግሎትበማቋረጡ ምክንያት ያልተወሰደ የዓመትእረፍት ፍቃድ ወይም በዚህ ደንብ አንቀጽ(øò) ንዑስ አንቀጽ (í) መሰረት ተላልፎየነበረ የዓመት እረፍት ፈቃድ በሦስተኛዉየበጀት ዓመት ካልተሰጠው እና ኮሚሽኑካመነበት የስራ ቀኖቹ ታስበዉ በገንዘብእንዲለወጥ ይደረጋል፡፡

3. Annual leave may be granted on a piece meal

basis if the police officer requests and his

immediate supervisor agrees

4. A police officer who has taken annual leave inaccordance with sub-article (1) of this Articleand who has resigned before the end of thebudget year shall be liable to pay back the salaryreceived while on leave in proportion to the

period not served.

37. Postponement of Annual Leave

1. Where it is not possible to grant annual leavewithin the same budget year due to compellingcircumstances, the immediate supervisor of apolice officer may postpone the annual leave forthe next budget years.

2. the accumulated annual leave shall be granted to

the police officer within the third budget year.

3. Notwithstanding sub-article (2) of this Article,

the higher official of the institution may

suspend the granting of annual leave for un

limited period.

4. A police officer who is on annual leave may be

re-called to duty if the situation compels to do

so.

5. A police officer who is re-called to duty pursuant

to sub-article (4) of this Article shall be

paid for his transport expenses and per-diem.

38. Unused Annual Leave

1. Notwithstanding the provision of sub-article (4)

of Article 33 of this Regulation, payment shall,

on the basis of calculating only the working days,

be effected in lieu of unused annual leave

due to termination of service or annual leave

postponed in accordance with sub-article (1) of

Article 36 of this Regulation and that cannot to

be granted in the third budget year if it is

believed by the commission.

Page 498 of 2280

Page 28: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

28

î. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (í) ድንጋጌ ወደሌላ የመንግስት መስሪያ ቤት ለሄደ የፖሊስአባል ተፈፃሚ አይሆንም፡፡ ሆኖምያልተወሰደዉ የዓመት እረፍት ፈቃድ ወደሄደበት የመንግስት መስሪያ ቤትይተላለፍለታል፡፡

øõ. የወሊድ ፈቃድ

í. ነፍሰ ጡር የሆነች የፖሊስ አባል፡-

ሀ. ከእርግዝናዋ ጋር በተያያዘ ምርመራለማድረግ ሀኪም በሚያዘው መሠረትደመወዝ የሚከፈልበት ፈቃድይሰጣታል፡፡

ለ. ከመውለዷ በፊት ዕረፍት እንድታደርግሐኪም ካዘዘ ደመወዝ የሚከፈልበትዕረፍት ይሰጣታል፡፡

î. መውለጃዋ ሲደርስ እወልዳለሁ ብላከገመተችበት ቀን በፊት ሰላሳ ተከታታይ ቀናትየቅድመ ወሊድ ፈቃድ እንዲሁም ከወሊድበኋላ ከወለደችበት ቀን ጀምሮ ስልሳ ተከታታይቀናት የወሊድ ፈቃድ ከደመወዝ ጋርይሰጣታል፡፡

ï. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (î) መሰረትየፖሊስ አባሏ የተሰጣት የቅድመ ወሊድ ፈቃድከማለቁ በፊት ከወለደች ያልተጠቀመችበትንቀሪ የቅድመ ወሊድ ፈቃድ ከወለደች በኋላእንድትጠቀም ይደረጋል፡፡

ð. የወሰደችው ቅድመወሊድ ፈቃድ ሲያልቅያልወለደች እንደሆነ እስከ ምትወልድበት ቀንድረስ ባሉት የሥራ ቀናት የምትቆይበትዕረፍት በበጀት ዓመቱ ካላት የዓመት ዕረፍትፈቃድ ወይም በበጀት ዓመቱ የዓመት ዕረፍትፈቃድ የሌላት እንደሆነ ከሚቀጥለው የበጀትዓመት የዕረፍት ፈቃዷን መውሰድ ትችላለች፡፡

ñ. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (î) የተወሰነውንየወሊድ ፈቃድ ከጨረሰች በኋላ ብትታመምናተጨማሪ ፈቃድ የሚያስፈልጋት መሆኑበሐኪም ከተረጋገጠ በዚህ ደንብ አንቀጽ (ù)በተደነገገው መሠረት በሕመም ፈቃድመውሰድ ትችላለች፡፡

2. Sub-article (1) of this Article may not apply to a

police officer who is transferred to another

government office; provided, however, that the

unused annual leave shall be transferred to the

said government office.

39. Maternity Leave

1. A pregnant police officer shall be entitled :

a) to paid leave for medical examination in

relation to her pregnancy as recommended

by a physician;

b) for rest before delivery if recommended

by a physician.

2. A pregnant police officer shall be entitled to a

period of 30 consecutive days of prenatal leave

with pay preceding the presumed date of her

confinement and a period of 60 consecutive days

of maternity leave after her confinement.

3. If the pregnant police officer delivers before thecompletion of prenatal leave which is granted inaccordance with sub-article (2) of this Article, theunused prenatal leave will be granted afterher confinement.

4. If the pregnant police officer does not deliver on

the presumed date, the leave days subsequently

taken before her confinement shall be replaced

by the annual leave she is entitled to within the

budget year or that of the following budget year

if no annual leave is left within the budget year.

5. The police officer shall be entitled, whererecommended by a physician, to sick leave inaccordance with Article 40 of this Regulation ifshe becomes sick after completion of hermaternity leave provided under sub-article (2) ofthis Article.

Page 499 of 2280

Page 29: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

29

ò. የፖሊስ አባሉ የትዳር ጓደኛው ስትወልድባለቤቱን ለመንከባከብ ደመወዝ የሚከፈልበትአምስት የሥራ ቀን ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡

ù. የሕመም ፈቃድ

í. ማንኛውም የፖሊስ አባል በሕመም ምክንያትሥራ መስራት ያልቻለ እንደሆነ በሐኪምማስረጃ ሲደገፍ የህመም ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡

î. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (í) መሠረትለፖሊስ አባሉ የሚሰጥ የሕመም ፈቃድበተከታታይ ወይም በተለያየ ጊዜ ቢወሰድምሕመሙ ከደረሰበት የመጀመሪያ ቀን አንስቶባለው የአሥራ ሁለት ወር ጊዜ ውስጥከስምንት ወር ወይም በአራት ዓመት ውስጥከአስራ ሁለት ወር መብለጥ የለበትም፡፡

ï. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (î) መሰረትየሚሰጥ የሕመም ፈቃድ ለመጀመሪያዎቹስድስት ወራት ከሙሉ ደመወዝ ጋር እናለሚቀጥሉት ሁለት ወራት ከግማሽ ደመወዝጋር ይሆናል፡፡

ð. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (î) የተመለከተዉየጊዜ ገደብ የኤች.አይ.ቪ /ኤድስ ቫይረስበደማቸዉ ዉስጥ ባለባቸዉ የፖሊስ አባላትላይ ተፈፃሚ አይሆንም፡፡

ñ. ማንኛውም የፖሊስ አባል ሲታመም ከአቅምበላይ የሆነ ምክንያት ካላጋጠመው በስተቀርበተቻለ ፍጥነት መታመሙን ለቅርብ ኃላፊዉማሳወቅ አለበት፡፡

ùí. በሥራ ላይ በሚደርስ ጉዳት ምክንያትስለሚሰጥ ፈቃድ

í. በሥራ ምክንያት ጉዳት የደረሰበት የፖሊስአባል ከጉዳቱ ድኖ ወደ ስራው እስኪመለስወይም በጉዳቱ ምክንያት ለዘለቄታውመሥራት ያልቻለ መሆኑ በሕክምና ማስረጃእስኪረጋገጥ የሕመም ፈቃድ ከሙሉደመወዝ ጋር ይሰጠዋል፡፡

6. A police officer shall be entitled to a paternity

leave with pay for five working days at the time

of the delivery of his wife.

40. Sick Leave

1. Any police officer shall be entitled to sick leave,

when recommended by a physician,

where he is unable to work due to sickness.

2. The duration of sick leave to be granted to apolice officer in accordance with sub-article (1)of this Article may not exceed eight month within twelve month or twelve month with infour years, whether counted consecutively orintermittently starting from the first day ofsickness.

3. Sick leave to be granted in accordance with sub-

article (2) of this Article shall be with full

pay for the first six months and with half pay for

the next two months.

4. The time limit provided under sub-article (2) of

this Article may not apply to HIV/AIDS

positive police officers.

5. Where a police officer is absent from duty due to

sickness, he shall, as soon as possible, notify

to his immediate supervisor unless prevented by

force majeure.

41. Leave Due to Employment Injury

1. A police officer who has sustained an

employment injury shall be entitled to injury

leave with pay until he recovers to resume work

or until it is medically certified that he is

permanently disabled.

Page 500 of 2280

Page 30: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

30

î. በጉዳት ፈቃድ ላይ ያለ የፖሊስ አባል፡-

ሀ) ለህክምና ምርመራ ለመቅረብ እምቢተኛከሆነ ወይም ቸል ያለ እንደሆነ ወይምበማናቸዉም ሁኔታ ሆነ ብሎምርመራዉን ያደናቀፈ ወይም ያለበቂምክንያት ያጓተተ እንደሆነ፣

ለ) ከጉዳት የሚድንበትን ጊዜ ለማዘግየትበማሰብ ህክምናዉን በተገቢዉ መንገድያልተከታተለ እንደሆነ፣ ወይም

ሐ) በፌዴራል ወይም በክልሉ ፖሊስ ኮሚሽንየሚወጣዉን የህክምና መመሪያ የተላለፈእንደሆነ በፈቃድ ላይ ሆኖ የሚያገኘዉየደመወዝ ክፍያ ይታገዳል፡፡

ï. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (î) መሰረትለደመወዝ ክፍያ መታገድ ምክንያት የሆኑሁኔታዎች እንደተወገዱ ክፍያዉ እንደገናይቀጥላል፣ ሆኖም እገዳዉ ፀንቶ ለቆየበትጊዜ ያልተከፈለዉን ክፍያ ማግኘትአይችልም፡፡

ð. የዚህ አንቀጽ ድንጋጌዎች ለምልምል የፖሊስሰልጣኝም ተፈፃሚነት ይኖራቸዋል፡፡

ùî. ለግል ጉዳይ የሚሰጥ ፈቃድ

í. ማንኛውም የፖሊስ አባል ትዳር ሲመሰርትለጉዞ የሚያስፈልገዉን የመሄጃና የመመለሻቀናትን ሳይጨምር አምስት የሥራ ቀናትየጋብቻ ፈቃድ ከደመወዝ ጋር ይሰጠዋል፡፡

î. ማንኛውም የፖሊስ አባል ትዳር ጓደኛ፣ተወላጅ፣ ወላጅ ወይም እስከ ሁለተኛ ደረጃየሚቆጠር የሥጋ ወይም የጋብቻ ዘመድየሞተበት እንደሆነ ለጉዞ የመሄጃና የመመለሻቀናት ሳይጨምር ደመወዝ ሚከፈልበትየሶስት ተከታታይ የስራ ቀናት የሐዘን ፈቃድይሰጠዋል፡፡

ï. ማንኛዉም የፖሊስ አባል መደበኛ ስራዉ ላይሆኖ በትርፍ ጊዜዉ ለሚማረዉ ትምህርትከትምህርት ተቋሙ በሚያቀርበዉ ማስረጃመሰረት ፈተና የሚወስድበት ጊዜ ከደመወዝጋር ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡

2. A police officer, who is on injury leave, may besuspended from receiving payment where he:

a) refuses or neglects to submit himself to medical

examination or in any way intentionally obstructs

or unnecessarily delays such examination;

b) does not follow-up his medical treatment

properly to intentionally retard his recovery;

or

c) violates the medical directive issued by the

federal or regional Commission.

3. As soon as the circumstances that occasioned the

suspension pursuant to sub-article (2) of this

Article ceases, the payment shall recommence;

provided, however, that there may be no

entitlement to back-pay for the period of

suspension.

4. The provisions of this Article shall also be

applicable to a recruit police trainee.

42. Leave for Personal Matters

1. Any police officer shall be entitled to fiveworking days leave with pay when he celebrateshis marriage excluding his going and returningday .

2. Any police officer shall be entitled to mourning

leave with pay for three consecutive days

excluding his going and returning travel day in

the event of the death of his spouse, descendant,

ascendant or any other relative up to the second

degree by consanguinity or affinity .

3. Any police officer who seats for examination in

relation to his part time education shall be

granted exam leave with pay, upon production

of evidence from the institution where he

attends.

Page 501 of 2280

Page 31: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

31

ùï. ከደመወዝ ጋር ስለሚሰጥ ልዩ ፈቃድ

ማንኛውም የፖሊስ አባል፡-

í. ከፍርድ ቤት ወይም ከሌሎች ስልጣንከተሰጣቸዉ አካላት መጥሪያ ሲደርሰዉየተጠራበት ጉዳይ ለወሰደዉ ጊዜ፤

î. በኮሚሽኑ ዕቅድ መሰረት በሀገር ዉስጥ ወይምበዉጪ ሀገር የሚሰጥ ትምህርት ለመከታተልከደመወዝ ጋር ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡

ùð. ያለደመወዝ ስለሚሰጥ ልዩ ፈቃድ

ማንኛዉም የፖሊስ አባል በቂ ምክንያት ሲያቀርብናየመስሪያ ቤቱን ጥቅም የማይጎዳ ሲሆን በስራሂደቱ ኃላፊ ሲፈቀድለት ደመወዝ የማይከፈልበትልዩ ፈቃድ ሊሰጠዉ ይችላል፡፡ አፈፃፀሙበመመሪያ ይወሰናል፡፡

ክፍል ስምንት

ስለህክምና እና ማህበራዊ አገልግሎቶች

ùñ. የህክምና አገልግሎት

í. ማንኛውም የፖሊስ አባል፣ ሕጋዊ ሚስትወይም ባል፣ ሃያ አንድ ዓመት ያልሞላቸውልጆች ወይም የጉዲፈቻ ልጅ ነጻ የህክምናአግልግሎት ያገኛሉ፡፡

î. በጡረታ ወይም በቦርድ ወይም በክብርየተሰናበተ የፖሊስ አባል፣ ሕጋዊ ሚስትወይም ባል፣ ሃያ አንድ ዓመት ያልሞላቸውልጆች ወይም የጉዲፈቻ ልጅ ነጻ የህክምናአገልግሎት ያገኛሉ፡፡

ï. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (í) የተጠቀሰውቢኖርም በጥፋት ከሥራ የተሰናበተ ወይምበራሱ ውሳኔ የለቀቀ የፖሊስ አባል የሕክምናአገልግሎት ተጠቃሚ አይሆንም፡፡

ð. የፖሊስ አባሉ ከ21 ዓመት በላይ የሆነ ልጅ፣አባት፣ እናት፣ እህት፣ ወንድም በክፍያየሕክምና አገልግሎት እንዲያገኙ ይደረጋል፡፡

43. Special Leave with Pay

Any police officer shall be entitled to specialleave with pay where:

1. he is summoned by a court of law or any othercompetent authority, for the time utilized for thatpurpose; or

2. he attends education offered at home or abroad

according to the Commission's plan.

44. Special Leave without Pay

Any police officer may be granted special leave

without pay upon production of sufficient grounds if

such leave does not adversely affect the interests of the

office and when he get permission from work

processor .

PART EIGHT

MEDICAL AND SOCIAL SERVICE

45. Medical Service

1. Any police officer shall have the privilege toget free medical service for himself, legalwife or husband, children or adopted childhaving not more than 21 year age.

2. Any police officer that shall terminated dueto retirement or Board or Honor have theprivilege to get free medical service forhimself, legal wife or husband, children oradopted child having not more than 21 yearage.

3. with out prejudice to the sub article (1)of thisarticle, the police officer shall not beneficiaryof medical service if his termination is due todismissal on ground of offence orresignation.

4. paid medical services shall be provided to thechildren having more than 21 years old age,father, mother, sisters and brothers of thepolice officer

Page 502 of 2280

Page 32: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

32

ñ. ተቋሙ ከአቅም በላይ ለሆነ ሕክምና ለፖሊስአባሉ ሕጋዊ ሚስት ወይም ባል፣ ሃያ አንድዓመት ያልሞላቸው ልጆች ወይም የጉዲፈቻልጅ በፌዴራል ፖሊስ ሪፈራል ሆስፒታልበሪፈር በነፃ እንዲታከሙ ያደርጋል፡፡

ò. በኮሚሽኑ ለአካባቢዉ ነዋሪዎች በክፍያየሕክምና አገልግሎት ሊሰጥ ይችላል፡፡አፈፃፀሙ በመመሪያ ይወሰናል፡፡

ó. ማንኛዉም የፖሊስ አባል የአካል ጉዳትበፌዴራል ፖሊስ ሪፈራል ሆስፒታል ህክምናቦርድ ሲወሰን ተቀባይነት ይኖረዋል፡፡

ùò. የመኖሪያ ቤትና የትራንስፖርትአቅርቦት

í. የፖሊስ ተቋማት አቅም በፈቀደ መጠን የፖሊስአባላት የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲያገኙጥረት ያደረጋሉ፡፡

î. የቤት እጥረትና የዋጋ ንረት ባለባቸዉ ከተሞችለሚመደቡ የፖሊስ አባላት ተቋማቱከሚመለከታቸዉ አካላት ጋር በመነጋገርአባላት የመኖሪያ ቤት እንዲያገኙ ጥረትያደርጋሉ፡፡

ï. በሥራ ባህሪያቸው ምክንያት በካምፕ የሚኖሩየፖሊስ አባላት መኖሪያ ካምፕ፣ የውኃናየመብራት አገልግሎት በነጻ ያገኛሉ፡፡

ð. የማንኛዉም የፖሊስ አባል አገልግሎት ሲቋረጥየመኖሪያ ቤት፣ የዉሃና የመብራትአገልግሎቶች ይቋረጣሉ፡፡

ñ. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (ï) ytglፀዉቢኖርም የፖሊስ አባሉ አገልግሎትየተቋረጠዉ፡-

ሀ) በግዳጅ ላይ በመሰዋቱ ወይም በግዳጅ ቦታየደረሰበት ሁኔታ ያልታወቀ ከሆነ እስከሁለት ዓመት፣

ለ) በጡረታ ምክንያት ከሆነ እስከ አንድዓመት፣ ወይም

5. Where the medical service to be provided to apolice officer legal wife or husband, childrenor adopted child having not more than 21 yearage, is beyond the capacity , the commissionshall offer free medical service at the federalpolice referral hospital

6. paid medical services shall be provided to the

community. Its implementation shall be

decided by directive.

7. Any police officer physical injury shall be

acceptable if it is decided by the Medical

Board of the Federal Police Referral Hospital.

46. Housing and Transport Services

1. The police institutions shall provide transport

services to police officers to the extent possible.

2. the institution shall strive to provide housing to

police officer who have been assigned in the city

where there is shortage of house and inflation

3. Police officers who have to be stationed at campsdue to the nature of their duties shall beprovided, free of charge, with dwelling camp andthe supply of water and electricity.

4. The provision of housing, supply of water and

electricity to a police officer shall cease

following termination of his service

5. Notwithstanding sub-article (3) of this Article,the police officer or his family, as the case maybe, shall be entitle to such benefits up to:a) two years after termination of his service due

to his sacrifice on duty or……… ;

b) one year after termination of his service due to

retirement; or

Page 503 of 2280

Page 33: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

33

ሐ) በማንኛዉም ሌላ ምክንያት ከሆነ እስከአንድ ወር የፖሊስ አባሉ ወይም ቤተሰቡእነዚህን አገልግሎቶች የማግኘት መብትይጠበቅላቸዋል፡፡

ùó. የቀብር ሥነ-ስርዓት አገልግሎት

í. ማንኛውም የፖሊስ አባል ከሥራ በመጣ ጉዳትየሞተ እንደሆነ ለቀብር ሥነ-ሥርዓትማስፈጸሚያ የሚውል ወጪ በተቋሙይሸፈናል፣ እንዲሁም የቀብር ስነ ስርዓቱእንደማዕረግ ደረጃዉ በፖሊሳዊ የክብር የቀብርስነ ስርዓት ይፈፀማል፡፡

î. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (í) ዲንጋጌእንደተጠበቀ ሆኖ ከፍተኛ ማዕረግ ያለዉየፖሊስ አባል ከሞተ ቀብሩ በፖሊሳዊ የቀብርሥነ-ሥርዓት ይፈፀማል፡፡

ï. ተቋሙ የሟችን የአሟሟት ሁኔታ፣ የሐኪምወይም የጤና ሙያተኛ ውሳኔ፣ የቀብር ቦታቀንና ምልክቱን ያካተተ የተሟላ ሪፖርትለሚመለከተው የሥራ ክፍል በወቅቱ መላክአለበት፡፡

ð. በስልጠና ላይ እያለ ህይወቱ ያለፈ ሰልጣኝዝርዝር ሁኔታ በኮሌጁ አሰራር ደንብ መሰረትይፈፀማል፡፡ የቀብር ሥነ-ሥርዓትንበተመለከተ ዝርዝር አፈጻጸሙ በመመሪያይወሰናል፡፡

ክፍል ዘጠኝየፖሊስ አባላት ሥነ ምግባርና የኃይል

አጠቃቀምùô. የሥነ-ምግባር መርሆዎች

ማንኛውም የፖሊስ አባል፡-

í. በተሰጠዉ ስልጣንና ኃላፊነት መስረት፡-

ሀ) በብሄሮች፣ ብሄረሰቦች እና ሕዝቦች መካከልበዘር፣ በፆታ፣በሃይማኖት፣ በቋንቋ፣በቀለም፣በፖለቲካዊ አመለካከት፣በሀብት፣በትውልድ ወይም በሌላ ማንኛዉም ምክንያትአድልዎ ሳያደርግ ሕጋዊ መብታቸውንየማክበር እና የማስከበር፣

c) one month after termination of his service

due to any other reason.

47. Funeral Service

1) Where a police officer dies as a result of

employment injury, the funeral expense shall be

covered by the Commission; and the funeral

ceremony shall be conducted with honor

depending on his police rank.

2) Without prejudice to the provisions of sub-

article(1) of this Article the funeral ceremony of

a senior police officer shall be conducted with

honor.

3) The institution shall submit the report including

the departed event of dying, decision of the

doctor or wealth professional, funeral place day

and symbol

4) The detail of Trainee death condition during at

training time shall be executed based on the

college working regulation.Feneral ceremony

shall be decided by directive .

PART NINE

ETHICS AND USE OF FORCE OF POLICE

OFFICERS

48. Ethical Principles

Every police officer shall :

1. in accordance with the powers andresponsibilities given to him:

a) respect and protect the rights of nations,

nationalities and peoples without discrimination

on the account of race, gender, religion,

language, color, political outlook, wealth, birth

or any other ground;

Page 504 of 2280

Page 34: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

34

ለ) ህገ-መንግቱን፣ኢትዮጵያ የተቀበለቻቸውንዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብትኮንቬንሽኖች እና ሌሎች ህጎችን የማክበርእና የማስከበር፣

ሐ) ማንኛውንም ዓይነት የወንጀል ድርጊትበጽናት የመከላከል እና ራሱም ከወንጀልድርጊት መራቅ አለበት፡፡

î. ስራዉን በማስተዋል፣በትህትና፣በታጋሽነት እናበከፍተኛ ጥንቃቄ የማከናወን፣

ï. መልካም ስነ ምግባርን የሚያጓድሉ አካባቢዎችአለማዘወተር፣ የራሱን እና የተቋሙን ክብርየመጠበቅ፣

ð. የሥራ ሰዓት በማክበር ለሌሎች አርአያየመሆን፡፡

ñ. አግባብነት ባለው ሕግ የተደነገገው እንደተጠበቀሆኖ የሀገርንና የሕዝብን ደህንነት የሚመለከቱመረጃዎችን ምስጢርነት የመጠበቅ፡፡

ò. ሥልጣን ባለው ኃላፊ በአግባቡ ከታዘዘ ወይምከስራዉ ባህሪ አንፃር ጉዳዩን እንዲያውቀውየሚገባው ሰው ካልሆነ በስተቀር የፖሊስንየሥራ እንቅስቃሴ፣ ስምሪት፣ ትጥቅናተመሳሳይ መረጃዎችን ለማይመለከተዉ ሰዉአለመግለጽ፡፡

ó. ከሥራው ጋር በተያዘ ምክንያት ለሰጠው ወይምለሚሰጠው አገልግሎት ስጦታ፣ ወይም ሌላጥቅም በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ መንገድከባለጉዳይ ወይም ከሌላ ማንኛውም አካል ላይአለመቀበል፡፡

ô. በአማላጅ አለመሥራት ወይም ራሱምበአማላጅነት አለመቅረብ፡፡

õ. የማይገባውን ጥቅም ለማግኘት ወይምለማስገኘት ሥልጣኑንና ክብሩን መሳሪያበማድረግ አለመጠቀም፡፡

ö. ከራሱ ወይም ከዘመዱ ወይም ከወዳጁ ጥቅምጋር የተያያዘና ከሥራ ኃላፊነቱ ጋር ግጭትየሚፈጥርበት ጉዳይ ሲያጋጥመው ለኃላፊውበጽሁፍ ማሳወቅ እና የጥቅም ግጭቱንለማስወገድ ከኃላፊዉ በሚሰጠዉ መመሪያስራዉን የማከናወን፡፡

b) respect and protect the Constitution and

international human right conventions ratified by

Ethiopia and other laws;

c) resolutely combat all criminal activities and

refrain from involving in such activities.

2. discharge his duties with consideration, modesty,

patience and great care;

3. avoid frequenting indecent places and preserve

his personal and institutional reputations;

4. be a role model in respecting working hours;

5. without prejudice to the provision of the relevantlaw, observe the secrecy of classified informationrelating to the security of the country and thepeople;

6. refrain from disclosing information concerningthe operations, deployment, and equipment ofthe police and any other similar policeinformation to any person except authorized bythe competent official or the person should haveaccess to such information because of the natureof his duty;

7. refrain from taking a present or any other benefit

directly or indirectly from any person

for the service he has delivered or expected to

deliver in relation to his duties;

8. avoid working under being lobbied by others, and

refrain from lobbying others;

9. refrain from using his authority and honor to

secure undue advantage for himself or for others;

10. inform in writing to his superior any conflict of

his interest or that of a person related to him by

consanguinity or affinity with his responsibility;

and discharge his responsibilities in a manner

that could avoid the conflict of interest when so

directed by his superior;

Page 505 of 2280

Page 35: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

35

öí. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (ö) የተደነገገውሁኔታ ሲያጋጥም ጉዳዩ የተገለፀለት ኃላፊየጥቅም ግጭቱን ለማስወገድ በሚያስችልመልክ ሥራው እንዲከናወን የማድረግ፡፡

öî. የተመደበበትን መደበኛ ሥራ ዕውቀትናችሎታውን ሙሉ በሙሉ በመጠቀምየመፈጸም፡፡

öï. በወንጀል ሕግ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖከኃላፊ የሚሰጠውን ማንኛውንም ሕጋዊትዕዛዝ የመፈጸም፡፡

öð. እርስ በእርስ የመከባበር፡፡

öñ. የሚመለከተዉ የበላይ ኃላፊ ሳይፈቀድማንኛዉንም ዓይነት መዋጮያለማሰባሰብ፣

ùõ. የኃይል አጠቃቀም

í. ማንኛዉም የፖሊስ አባል ኃላፊነቱንበሚወጣበት ጊዜ ግልጽ ተቃዉሞካጋጠመዉና ሌሎች አማራጮች ሲያጣተመጣጣኝ የሆነ ኃይል ሊጠቀም ይችላል፡፡

î. ማንኛዉም የፖሊስ አባል በዚህ አንቀጽ ንዑስአንቀጽ (í) መሰረት የጦር መሳሪያ ሊጠቀምየሚችለዉ፡-

ሀ) በራሱ ወይም የሌላ ሰው ሞት ወይምከፍተኛ የአካል ጉዳት ከሚያደርስ ጥቃትለመከላከል፤

ለ) በማምለጥ ላይ ያለ አደገኛ የወንጀል ተጠርጣሪበህግ ቁጥጥር ስር ለማዋል ወይም ከእስርበማምለጥ ላይ ያለን ተጠርጣሪ ወይምፍርደኛ ለማስቆም ከጦር መሳሪያ ዉጪ ያሉሌሎች እርምጃዎች በቂ ሆነዉ ሳይገኙ ሲቀሩብቻ ነዉ፡፡

ï. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (î) መሰረትየጦር መሳሪያ የተጠቀመ የፖሊስ አባል፡-

ሀ) ጉዳት የደረሰበት ሰዉ አስቸኳይ የህክምናእርዳታ እንዲያገኝ ማድረግ፣

ለ) ስለተፈጠረዉ ሁኔታ ለሚመለከተዉየበላይ ኃላፊ ወዲያዉኑ ሪፖርት ማድረግአለበት፡፡

11. The informed superior official shall per formal to

resolve confect of interest when the condition in

the sub article (10) of this article of the provision

happened

12. perform his duties to the best of his knowledge

and ability;

13. Notwithstanding the provision of the crime law

execute any lawful order given to him by his

superior;

14. respect each other;

15. refrain from collecting any contribution in the

absence of authorization by the appropriate

higher official.

49. Use of Force

1. A police officer may use proportionate force

when faced with clear resistance in discharging

his duties and where other options are not

available.

2. A police officer may use firearms pursuant to

sub-article (1) of this Article only where other

measures short of firearms are insufficient to:

a) protect his own life or the life of others from

death or from grave bodily injury;

b) apprehend a dangerous criminal suspect or to

restrain a suspect or convicted prisoner from

escaping.

3. A police officer who has used firearms pursuant

to sub-article (2) of this Article shall:

a) help the injured person to get emergency

medical treatment;

b) forthwith submit a report of the incident to

the concerned higher official.

Page 506 of 2280

Page 36: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

36

ክፍል አስር

ግዴታዎች

ú. መሰረታዊ ግዴታ

ማንኛውም የፖሊስ አባል ሕገ-መንግስቱን፣የመንግስት ፖሊሲዎችን፣ የኮሚሽኑን አዋጅ፣ደንብና መመሪያዎችን የማወቅ፣ የማሳወቅ፣የማክበር፣ የማስከበር፣ የመፈጸምና የማስፈጸምግዴታ አለበት፡፡

úí. የንብረት አያያዝና አጠቃቀም

í. ማንኛውም የፖሊስ አባል ስለንብረት አያያዝናአጠቃቀም በመንግስት የወጡ ሕጎችእንደተጠበቁ ሆነው የተሰጠውን የመንግስትሃብትና ንብረት በአግባቡ የመጠበቅ፣ በቁጠባናበእንክብካቤ የመጠቀም እና ለተመደበለትዓላማ ብቻ የማዋል ግዴታ አለበት፡፡

î. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (í) የተደነገገውእንደተጠበቀ ሆኖ በየደረጃው ያለ አመራርየንብረት አያያዝና አጠባበቅ ሁኔታንየመከታተልና የመቆጣጠር ግዴታ አለበት፡፡

úî. በዕዳ የመጠየቅ ግዴታ

í. ማንኛውም የፖሊስ አባል ለሥራው ማከናወኛየተሰጡት ሃብትና ንብረት በአግባቡ የመያዝግዴታ አለበት፡፡

î. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ í ytdnggW

ANdtebq ÒÑ ìN¼WM Íl^Sየተሰጡት ሃብትና ንብረት ላይ በሚያደርሰውጥፋት ወይም ጉዳት በዕዳ ተጠያቂ የሚሆነውጥፋቱ ወይም ጉዳቱ የደረሰው ሆን ተብሎወይም በቸልተኝነት የፈፀመው እንደሆነ ነው፡፡

úï. ሌላ ሥራ ስለ መሥራት

í. ማንኛውም የፖሊስ አባል ለተቋሙየሚሰጠውን አገልግሎት የሚያጓድል ወይምበማናቸውም አኳኋን ከሥራዉ ጋር የሚቃረንወይም ከፖሊስነት ክብሩና ተግባሩ ጋርየማይጣጣም ማንኛውንም ሌላ ሥራመሥራት የለበትም፡፡

PART TEN

DUTIES

50. FANDAMENTAL DUTIES

Any police officer shall be obliged to the

constitution, the government polices, the

commission proclamation, Regulation and

directives to know, to be known, to respect, to be

respected, to execute to and be executed.

51.Handling and Use of Property

1. with out prejudice to the handling and use ofproperty laws issued by the government, anypolice officer shall have the duty to properlyhandle government resources assigned to him todischarge his duties and use them only for theirintended purposes.

2. Without prejudice to the provision of sub article

(1)of this Article, any level management shall

have the duty to follow up and supervise the

handling and use of resources.

52. liability of credit

1. Any police officer shall have the duty to bindle

the resource and property assigned to him to

discharge his duties.

2. With out prejudice to the provision of sub article(1) of this Article, a police officer shall be liablefor the damage or loss of resources assigned tohim to discharge his duties if the damage or theloss has resulted from his intentional or negligentact.

53. Engagement in Another Work

1. Any police officer may not engage in any other

work which may impair his service or be

in conflict or inconsistent with his professional

duties.

Page 507 of 2280

Page 37: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

37

î. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (í) ድንጋጌእንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም አባል ለተቋሙአሳውቆ በትርፍ ጊዜው ሌላ ሥራ መስራትይችላል፡፡

úð. ለሕክምና ምርመራ ስለመቅረብ

í. ማንኛውም የፖሊስ አባል ከኤች አይቪ ኤድስምርመራ በስተቀር ከስራው ጋር በተያያዘበበቂ ምክንያት የሕክምና ምርመራእንዲያደርግ በተቋሙ ሲጠየቅ ለምርመራየመቅረብ ግዴታ አለበት፡፡

î. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (í) መሠረትለሚደረገው የሕክምና ምርመራየሚያስፈልገው ወጪ በተቋሙ ይሸፈናል፡፡

úñ. ስለደንብ ልብስ

í. ማንኛውም የፖሊስ አባል፡-

ሀ) በስራ ላይ በሚሆንበት ወቅት ንጽህናዉየተጠበቀ የደንብ ልብሱን አሟልቶየመልበስና በደንብ ልብሱ ላይ የተፈቀደለትንየማዕረግ ምልክት የማድረግ፣

ለ) በስራ ምድቡ ምክንያት የደንብ ልብስየማይለብስ ከሆነ በምትኩ የተሰጠዉን ልብስየመልበስ ግዴታ አለበት፡፡

î. ማንኛዉም የፖሊስ አባል የተሰጠውን የደንብልብስና ትጥቅ ለሌላ ሰው ማዋስ፣ መሸጥናበስጦታ መስጠት አይችልም፡፡

ï. ማንኛዉም የፖሊስ አባል የደንብ ልብሱንሲለብስ ከጋብቻ ቀለበት ዉጪ ጌጣ ጌጥማድረግ የለበትም፡፡

úò. በእንክብካቤ መያዝ ስለሚገባቸዉ ሰዎች

ማንኛውም የፖሊስ አባል ህጻናትን ወይም ሴቶችንወይም አረጋውያን እና የአካል ጉዳተኞችንስሜታቸው በማይነካ ሁኔታ በእንክብካቤ የመያዝግዴታ አለበት፡፡

2. Without prejudice to the provision of sub article

(1)of this Article, a police officer may, after

informing the Commission, engage in another

work during his leisure time.

54. Submission for Medical Examination

1. Any police officer shall, except for HIV/AIDS

test, submit himself for medical examination

when required by the institution for good cause

related to his duties.

2. The cost of medical examination to be carried out

in accordance with sub-article (1) of this Article

shall be covered by the institution.

55. Uniform

1. Any police officer shall:

a) wear his clean and complete uniform while

on duty and put his rank insignia on the

uniform; or

b) wear clothes provided as a replacement if

not required to wear uniform due to his

position of assignment.

2. Any police officer may not lend, sell and give as

a gift his uniform to other persons.

3. Any police officer may not wear jewelry, except

marriage ring, with his uniform.

56. Persons to be Treated with Care

Any police officer shall have the duty to treat

children or women or senior citizens and disabled

persons with care not to affect their feelings.

Page 508 of 2280

Page 38: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

38

úó. ተጠያቂነት

ማንኛዉም የፖሊስ አባል ሆን ብሎ ህግን በመጣስበሚወስነዉ ዉሳኔ ወይም በሚፈጽመዉ ድርጊትምክንያት ለሚያደርሰዉ ጉዳት ተጠያቂ ይሆናል፡፡

ክፍል አስራ አንድ

የዲሲፕሊን እርምጃዎችና የቅሬታ አቀራረብ

úô. የዲሲፕሊን ቅጣት ዓላማ

ማንኛውም የፖሊስ አባል በፈጸመው የዲሲፕሊንጥፋት ተፀጽቶ ለወደፊቱ ታርሞ ብቁ የፖሊስአባል እንዲሆን ማስቻል ወይም የማይታረም ሆኖሲገኝ ከፖሊስ አባልነት ማሰናበት ነው፡፡

úõ. ቀላል የዲሲፕሊን ጥፋቶች

ከሚከተሉት ድርጊቶች አንዱን የፈፀመ የፖሊስአባል በቀላል የዲሲፕሊን ጥፋት ተጠያቂይሆናል፡-

í. የደንብ ልብስ ከነማዕረግ ምልክቱ አሟልቶአለመልበስ ወይም ባጅ ወይም የመለያ ቁጥርአለማድረግ፣

î. በማዕረግ ለሚበልጠዉ የፖሊስ አባል ሰላምታአለመስጠት፤

ï. ከስሩ ያሉ አባላትን ማንቋሸሽና ማሸማቀቅ፤

ð. የበላይ ኃላፊዉን አለማክበር፣ ማንጓጠጥወይም ማስፈራራት፤

ñ. በሥራ ቦታ ተገኝቶ ወደ ስራ አለመሰማራት፤

ò. በሥራ ሰዓት ተሰብስቦ ማውራት፤

ó. የፖሊስ አባል የዲሲፒሊን ጉድለት መፈፀሙንእያወቀ ለሚመለከተው ክፍል አለማሳወቅ፤

ô. የግል ንጽህናን ያለመጠበቅ፤

õ. የደንብ ልብስ ለብሶ አልባሌ ቦታ መገኘት፤

ö. በቸልተኝነት ጥይት ማባረቅ፣

öí. ያለበቂ ምክንያት ወይም ያለፈቃድ ከሰባትለማይበልጡ ተከታታይ ቀናት ከስራመቅረት፤

57. Liability

Any police officer shall be liable for the damages

caused as a result of his decision or action in

violation of the law.

PART ELEVENDISCIPLINARY MEASURES AND

GRIEVANCE PROCEDURE58. Objectives of Disciplinary Penalties

The objectives of disciplinary penalties shall be torehabilitate a delinquent police officer when he canlearn from his mistakes and become dependablepolice officer or to discharge him if he becomesrecalcitrant.

59. Simple Disciplinary Offences

A police officer who has committed any of the

following shall be guilty of simple disciplinary

offence:

1. failure to wear complete uniform with the insignia

of rank, badge or identification number;

2. failure to salute a police officer higher than his rank;

3. demoralize or harass subordinates;

4. failure to give due respect to, tease or intimidate a

superior;

5. not to be on duty while being in the work place;

6. chat in a group during working hours;

7. failure to notify a breach of discipline by a policeofficer to the appropriate unit while being aware ofthe offence;

8. failure to keep his personal hygiene;

9. being present at an indecent place while wearing hisuniform;

10. firing arms by negligent handling;

11. being absent from duty for not more than seven

consecutive days without good cause or permission;

Page 509 of 2280

Page 39: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

39

öî. ወደ ስራ አርፍዶ መግባት ወይም የመዉጫሰዓት ሳይደርስ ቀድሞ መውጣት፤

öï. ባለጉዳይን ተገቢ ባልሆነ ምክንያት በቀጠሮማጉላላት፤

öð. የዲሲፒሊን እርምጃ የመዉሰድ ወይም ክስየማቅረብ ኃላፊነትን አለመወጣት፣

öñ. በዚህ አንቀጽ ከተዘረዘሩት ጋር ተመሳሳይክብደት ያለዉ ሌላ የዲሲፕሊን ጥፋትመፈፀም፡፡

û. ከባድ የዲሲፕሊን ጥፋቶች

ከሚከተሉት ድርጊቶች አንዱን የፈፀመ የፖሊስአባል በከባድ የዲሲፕሊን ጥፋት ተጠያቂይሆናል፡-

í. በቀላል የዲሲፕሊን ጥፋት ከሁለት ጊዜ በላይበመደጋገም ፈጽሞ መቀጣት፣

î. ትዕዛዝ ባለማክበር ወይም በመለገም ወይምበቸልተኝነት ወይም የአሠራር ሥነ-ሥርዓትን በመጣስ በሥራ ላይ በደልማድረስ፤

ï. የአባላትን የስራ አንድነት በሚያናጋእንቅስቃሴ መሳተፍ፤

ð. ሥራ እንዳይሰራ ሆን ብሎ ማወክ ወይምከሚያውኩት ጋር መተባበር፤

ñ. በተከታታይ ከሰባት ቀን በላይ ያለበቂምክንያት ከሥራ መቅረት፤

ò. በሥራ ቦታ ፀብ መጫር ወይም መደባደብ፤

ó. በልማዳዊ ስካር ወይም በአደንዛዥ ዕፅ ሱስበመመረዝ ስራን መበደል፣

ô. በስራ ቦታ ወይም ከስራ ቦታ ውጪ ለሕዝብሞራል ተቃራኒ የሆነ ድርጊት መፈጸም፤

õ. የሀሰት የሐኪም ፈቃድ መዉሰድ፤

ö. ውክልና ሳይሰጠው ስለተቋሙ ለመገናኛብዙሃን መግለጫ መስጠት፤

öí. በሥራ ቦታ የሀይማኖት ስብከት ማካሄድወይም ሀይማኖት ነክ መዝሙሮችን ወይምስብከቶችን ማሰማት ወይም ምስሎችንመለጠፍ፤

12. tardiness or leaving office early;

13. mistreat customers through procrastination;

14. failure to discharge ones responsibility to takedisciplinary measure or institute disciplinarycharge;

15. committing any other offence of similar gravity

with the offences specified under thisArticle.

60. Grave Disciplinary Offences

A police officer who has committed any of the

following shall be guilty of grave disciplinary

offence:

1. repeatedly committing a simple disciplinary

offence more than two times;

2. undermining one's duty by being disobedient,

negligent or tardy or by non-observance of

working procedures;

3. participating in activities which destabilize the

unity of police officers;

4. deliberately obstructing work or collaborating with

others in committing such offence;

5. being absent from work without good cause for

more than seven consecutive days;

6. instigating or involving in physical violence at theplace of work;

7. neglecting one's duty by being alcoholic or drugaddict;

8. committing acts contrary to public morality in

working place or elsewhere;

9. producing false sick leave;

10. giving statement to mass media on the affairs of theinstitution without any authorization from theappropriate body;

11. preaching religion, playing religious songs or

teachings or posting religious pictures at the place

of work;

Page 510 of 2280

Page 40: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

40

öî. ከኤች አይ ቪ /ኤድስ ምርመራ በስተቀርከሥራው ጋር በተያያዘ የጤና ምርመራለማድረግ ፈቃደኛ ያለመሆን፤

öï. የፍርድ ቤት ትዕዛዝ ባለማክበር የፍርድአሰጣጥ ሂደትን ማስተጓጎል ወይም ከጥበቃቦታ ላይ መጥፋት፤

öð. የደንብ ልብስ፣አርማ፣መታወቂያ፣ባጅ ወይምየጦር መሳሪያ ለማይገባው ሰው መስጠትወይም ማዋስ፤

öñ. የታጠቀውን የጦር መሳሪያ አለአግባብ መያዝወይም መጣል፤

öò. በጦር መሳሪያ የሥራ ባልደረቦቹን ወይምኃላፊዎቹን ወይም ሰላማዊ ሰዎችንማስፈራት ወይም መዛት፤

öó. ጥንቃቄ በጎደለዉ አያያዝ የጦር መሳሪያጥይት በማባረቅ በሰው አካል፣ሕይወትወይም በንብረት ላይ ጉዳት ማድረስ፤

öô. የሕግ ጥሰትን እያየ በማለፍ የሙያ ግዴታንአለመወጣት፤

öõ. ራሱን ለአደጋ ሳያጋልጥ በፖሊሳዊ ግዳጅ ላይየቆሰለን የፖሊስ አባል መርዳት ወይምየተሰዋን የፖሊስ አባል አስከሬን ማንሳትሲችል የተወ፤

÷. የሰብዓዊ መብት ጥሰት መፈፀም ወይም ሕገ-መንግስቱን የሚጻረር ድርጊት መፈጸምወይም ውሳኔ መስጠት፤

÷í. ከግዳጅ መሸሽ፤

÷î. በሥራ ቦታ ወይም ከሥራ ቦታ ውጪ ፆታዊጥቃት መፈፀም፤

÷ï. ጉቦ መቀበል፣በመስጠት ወይምእንዲሰጠው መጠየቅ፤

÷ð. በማንኛዉም ቦታ የስርቆት፣የእምነት ማጉደልወይም የማጭበርበር ድርጊት መፈጸም፤

÷ñ. በተቋሙ ንብረት ላይ ሆንብሎ ወይምበቸልተኝነት ጉዳት ማድረስ፤

12. refusing to submit oneself to medical examination

relating to work, with the exception of HIV/AIDS;

13. obstructing court proceedings by failing to observe

any court order or abandoning a guard post;

14. giving or lending uniform, emblem, identity card,

badge or weapon to a person not entitled;

15. mishandling or missing a weapon one is armedwith;

16. intimidating colleagues, superiors or civilians by

using weapons;

17. inflicting bodily injury, death or property damage

by a bullet fired from negligently mishandled

firearm;

18. disregarding violation of laws and failure to

discharge one's duties;

19. failure to assist a police officer injured on duty or

pick up the body of sacrificed police officer,

where there is possibility to do so without exposing

oneself to danger;

20. committing an act of human right contravention or

performing an act or rendering a decision contrary

to the Constitution;

21. disappearing from duty ;

22. committing sexual harassment in working place or

elsewhere;

23. accepting, giving or soliciting a bribe;

24. to commit theft, breach of trust or fraudulent acts in

the working place or elsewhere;

25. intentionally or negligently causing damage on the

property of the institution;

Page 511 of 2280

Page 41: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

41

÷ò. በስልጣን አለአግባብ መጠቀም፤

÷ó. ምስጢር የሆኑ መረጃዎችን ማዉጣት፤

÷ô. የተቋሙን ወይም የባለጉዳይን ሰነድመደበቅ፣ለሌላ ወገን አሳልፎ መስጠት፣አስመስሎ ማዘጋጀት፣ማጥፋት ወይምማበላሸት፤

÷õ. በሚቀጠርበት ወይም ከተቀጠረ በኋላ ሐሰተኛየትምህርት ወይም የሥራ ልምድ ማስረጃማቅረብ፤

ø.በተቋሙ ሰነዶች፣ቼኮች፣ማህተሞች፣ቲተሮች፣የተቋሙን አርማ በያዙ ህትመቶችና ቅፆች ወይምበመታወቂያ ወረቀቶች የማጭበርበር ድርጊትመፈጸም ወይም ለመፈጸም መሞከር፤

øí. የማንኛዉም ፖለቲካ ፖርቲ አባል ሆኖ መገኘትወይም የፖለቲካ ፓርቲን መደገፍ ወይምበመቃወም መንቀሳቀስ፤

øî. በዚህ አንቀጽ ከተዘረዘሩት ጋር ተመሳሳይክብደት ያለዉ ሌላ የዲሲፕሊን ጥፋት መፈጸም፡፡

ûí. የቀላል ዲሲኘሊን ቅጣት

í. ማንኛዉም የፖሊስ አባል በዚህ ደንብ በአንቀጽ(úõ) ከንዑስ አንቀጽ (í) እስከ (ö)ከተደነገጉት ጥፋቶች አንዱን ወይምተመሳሳዩን ለመጀመሪያ ጊዜ የፈፀመእንደሆነ የቃል ማስጠንቀቂያ ይሰጠዋል፡፡

î. ማንኛዉም የፖሊስ አባል፡-

ሀ) በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ (í)መሰረት ከተቀጣ በኋላ በድጋሚበተጠቀሰዉ ገደብ ዉስጥ ካሉትጥፋቶች አንዱን ወይም ተመሳሳዩንየፈፀመ እንደሆነ፣

ለ) በዚሁ ደንብ አንቀጽ (úõ) ከንዑስ አንቀጽ(öí) እስከ (öð) ከተደነገጉት ጥፋቶችአንዱን ወይም ተመሳሳዩን ለመጀመሪያጊዜ የፈፀመ እንደሆነ የጽሁፍማስጠንቀቂያ ይሰጠዋል፡፡

26. abusing one's power;

27. disclosing classified information;

28. hiding, transferring to any other person, forging,

destroying or damaging documents of the

institution or a customer;

29. submitting false credential or certificate of

experience during or after employment;

30. committing or attempting to commit fraudulent

acts by using the documents, chque, stamps, titers

printed header documents and forms containing

the emblem of the Commission or identity cards;

31. becoming a member of any political party or

participating in campaigning for or against a

political party;

32. committing any other offence of similar gravity

with the offences specified under this Article.

61. Simple Disciplinary Penalties

1. Any police officer who commits any of the

offences specified from sub-article (1) to (10) of

Article 59 of this Regulation or any other similar

offence for the first time shall be subject

to oral reprimand.

2. Any police officer who commits:

a) the same offence for the second time after

being penalized pursuant to sub-article (1) of

this Article; or

b) any of the offences specified from sub article

(11) to (14) of Article 57 of this

Regulation or any other similar offence for

the first time shall be subjected to written

warning.

Page 512 of 2280

Page 42: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

42

ûî. ከባድ የዲሲፒሊን ቅጣት

í. በዚህ ደንብ በአንቀጽ (û) ከንዑስ አንቀጽ (í)እስከ (öî) ከተደነገጉት ጥፋቶች አንዱንወይም ሌላ ተመሳሳይ ጥፋት ለመጀመሪያጊዜ የፈፀመ የፖሊስ አባል የዲሲፒሊን ክስቀርቦበት ጥፋተኛ ሆኖ ሲገኝ እስከ አንድወር ደመወዝ የሚደርስ የገንዘብ መቀጮይቀጣል፡፡

î. ማንኛዉም የፖሊስ አባል፡-

ሀ) በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ (í) መሰረትከተቀጣ በኋላ በድጋሚ በተጠቀሰዉ ገደብዉስጥ ካሉት ጥፋቶች አንዱን ወይምተመሳሳዩን የፈፀመ እንደሆነ፣

ለ) በዚህ ደንብ በአንቀጽ (û) ከንዑስ አንቀጽ(öï) እስከ (öõ) ከተደነገጉት ጥፋቶችአንዱን ወይም ሌላ ተመሳሳይ ጥፋትለመጀመሪያ ጊዜ የፈፀመ እንደሆነ፣የዲሲፒሊን ክስ ቀርቦበት ጥፋተኛ ሆኖ ሲገኝእስከ ሁለት ዓመታት ለሚደርስ ጊዜየሚቆይ አንድ ደረጃ ከማዕረግ እናከደመወዝ ዝቅ እንዲል ወይምበኮንስታብል ደረጃ የሚገኝ ከሆነ የማዕረግዕድገት መቆያ ጊዜዉ እስከ ሁለት ዓመትለሚደርስ ጊዜ እንዲዘገኝ በማድረግይቀጣል፡፡

ï. ማንኛዉም የፖሊስ አባል፡-

ሀ) በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ (î) መሰረትከተቀጣ በኋላ በድጋሚ በተጠቀሰዉገደብ ዉስጥ ካሉት ጥፋቶች አንዱንወይም ተመሳሳዩን የፈፀመ እንደሆነ፣

ለ) በዚህ ደንብ በአንቀጽ (û) ከንዑስ አንቀጽ(÷) እስከ (øí) ከተደነገጉት ጥፋቶችአንዱን ወይም ሌላ ተመሳሳይ ጥፋትለመጀመሪያ ጊዜ የፈፀመ እንደሆነ፣የዲሲፒሊን ክስ ቀርቦበት ጥፋተኛ ሆኖ ሲገኝከስራ እንዲሰናበት ይደረጋል፡፡

62. Rigorous Disciplinary Penalties

1. Any police officer who commits any of the

offences specified from sub-article (1) to (12)

of Article 60 of this Regulation or any other similar

offence for the first time and found guilty upon

conducting disciplinary proceedings shall be

subject to a fine up to one month salary;

2. Any police officer who commits:

a) the same offence for the second time after

being penalized pursuant to sub-article (1) of

this Article; or

b) any of the offences specified from subarticle

(13) to (19) of Article 60 of this Regulation or

any other similar offence for the first time; and

found guilty upon conducting disciplinary

proceedings shall be subject to one step

demotion in rank and salary for a period

extending up to two years or if he is a

constable, postponement of his promotion for a

period extending up to two years.

3. Any police officer who commits:

a) the same offence for the second time after

being penalized pursuant to sub-article (2) of

this Article; or

b) any of the offences specified from sub article

(20) to (31) of Article 60 of this Regulation or

any other similar offence for the first time; and

found guilty upon conducting disciplinary

proceedings shall be subject to dismissal.

Page 513 of 2280

Page 43: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

43

ð. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (î) መሰረትከማዕረግና ከደመወዝ ደረጃ ዝቅ እንዲልተደርጎ የተቀጣ የፖሊስ አባል የቅጣትጊዜዉን ሲያጠናቅቅ ከመቀጣቱ በፊት ይዞትየነበረዉ ማዕረግ እና ደመወዝ ተመልሶይሰጠዋል፡፡

ûï. ከስራ ላይ ስለመጥፋት ወይም ከጂነት

í. ማንኛውም የፖሊስ አባል የገባውንየአገልግሎት ግዴታ ውል ሳያጠናቅቅናየፖሊስነት መታወቂያና ማዕረግ፣ የጦርመሳሪያ፣ የደንብ ልብስ፣ አርማ እና ሌሎችንብረቶችን ሳይመልስ ከሥራው ከ21 ቀንበላይ ካሳለፈ በዚህ ደንብ በአንቀጽ ûð

ንዑስ አንቀጽ ñ በተገለፀዉ መሰረትየቀረበትን ምክንያት የሚገልጽ አሳማኝማስረጃ ካላቀረበ በዲሲፒሊን ክስ የሚሰጠዉዉሳኔ እንደተጠበቀ ሆኖ ከሥራው ላይእንደጠፋ ተቆጥሮ በወንጀል እናበፍትሐብሔር ሕግ ይጠየቃል፡፡

î. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (í) የተደነገገውእንደተጠበቀ ሆኖ ከስራዉ ላይ የጠፋየፖሊስ አባል በራሱ ፈቃድ ውሉን ያቋረጠበመሆኑ በፍርድ ቤት ታስሮ ቢቆይ ወይምበዋስ ቢለቀቅ ደመወዝ አይከፈለውም፡፡

ï. ከስራ ላይ በመጥፋቱ ፍርድ ቤቱ የቅጣትዉሳኔ ከሰጠ በማንኛዉም ጊዜ ወደ ስራዉመመለስ አይችልም፡፡

ûð. የዲሲፕሊን እርምጃ አወሳሰድ

í. በማንኛውም ፖሊስ ላይ የዲሲፕሊን ቅጣትከመወሰዱ በፊት ፈጸመ የተባለውንየዲሲፕሊን ጉድለት በጽሁፍ እንዲያውቀውተደርጎ ራሱን የመከላከል ዕድል Ãሰጠዋል፡፡

î. በቃል የሚሰጥ ማስጠንቀቂያ በክስ ማቅረቢያናመወሰኝ ቅጽ ላይ ተገልፆ በተጠያቂዉ አባልተፈርሞ በግል ማህደሩ እንዲቀመጥይደረጋል፣

4. A police officer who has been demoted in

accordance with sub-article (2) of this Article

shall be restituted to his previous rank and salary

upon completion of the penalty period.

63.Disappearance from work orDissertation1. Any police officer who resign before having

completed his compulsory service contract and

leave from his work for more than 21 day by not

returning his police id card and rank, weapons

uniform, emblem and others properties without

prejudice to the decision on the disciplinary charge

stated in the sub article (5) of Article (64) of this

regulation unless he present his Absent of

explanation, be shall be criminally and in civil case

liable.

2. With out prejudice to the provision of sub article

(1) of this article, a Police officer who leave from

his work may terminate his contract in his will and

his salary shall not be payable whether he is under

arrest at the court or release on bail.

3. He shall not be returned to work at any time if thecourt gives decision up on the disappearance of hiswork.

64. Taking Disciplinary Measures

1. Any police officer accused of grave disciplinary

offence shall be served with a disciplinary

charge stating the particulars of the offence and

shall be given sufficient opportunity to defend

himself.

2. The oral warning shall be informed in accusation

and derision form and signed by accused officer to

be put in his personal file

Page 514 of 2280

Page 44: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

44

ï. ŸvÉ ¾Ç=c=ýK=” Øó„‹” የማየትና ውሣኔየመስጠት ስልጣን በክልል፣ በዞን፣ በሀዋሳከተማ፣ በፖሊስ ኮሌጅ እና በልዩ ወረዳፖሊስ የሰዉ ሀብት ስራ አመራር ደጋፊየስራ ሂደት ይሆናል፡፡ ´`´` ›ðíìS<UuSS]Á èc“M::

ð. ቀላል የዲሲፕሊን ጥፋቶች ውሳኔ የሚሰጠውዲሲፕሊን Øó}— ሆኖ በተገኘዉ ፖሊስየቅርብ ኃላፊው ይሆናል፡፡

ñ. Ÿ21 k” uLà u}Ÿqqà ÁKum U¡”ÁƒŸe^¬ k] ¾J’ þK=e K5 k” ¾T>qÃTeq¨mÁ K3 }Ÿqqà Ñ>²? Ÿ¨× u%EL

"Mk[u e^¬” ጥሎ እንደጠፋይቆጠራል፡፡

ò. ከማዕረግ ወይም ከደመወዝ ዝቅ ማድረግወይም የስንብት ዉሳኔ ይግባኝ ቢቀርብምባይቀርብም ሰነዱ ለክልሉ ፖሊስ ኮሚሽንይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ ቀርቦ ይታያል፡፡

ó. የፖሊስ አባሉ ከሥራ የማሰናበት ወይምከማዕረግ ወይም ከደመወዝ ዝቅ የማድረግውሳኔ ከተሰጠዉ ዉሳኔዉ በኮሚሽኑኮሚሽነር ጀነራል መጽደቅ ይኖርበታል፤ውሳኔውም መጨረሻ ይሆናል፡፡

ô. በከባድ ዲሲፒሊን ክስ የዉሳኔ አሰጣጥ ሂደትላይ የህግ ስህተት አለበት ተብሎ ቅሬታከቀረበ በክልሉ ፖሊስ ቅሬታ ሰሚ ኮሚቴይታያል፡፡

õ. የዲሲፕሊን ቅጣት የማንኛውም ፍርድ ቤትውሳኔ ሳይጠብቅ ወይም ሳይከተል ሊወሰንይችላል፡፡

ûñ. ከሥራ ስለማገድ

í. አንድን የፖሊስ አባል ከሥራ አግዶ ማቆየትየሚቻለው፡-

ሀ) ከተጠረጠረበት ጉዳይ ጋር አግባብነትያላቸውን ማስረጃዎች በማበላሸት፣በመደበቅ ወይም በማጥፋት ምርመራውንያሰናክላል፣ ወይም

3. The rigorous disciplinary penalties shall beexamined and decided by the authority of theregion, zone, Hawassa city, police college andspecial woreda police Human resourcemanagement supportive core process. Its detailimplementation shall be decided by directive.

4. A disciplinary measure against a police officer

who is found guilty of a simple disciplinary

offence shall be taken by the immediate

supervisor of the police officer

5. A police who is absent for more than 21 days

shall be counted rogation of his work after

noticing 3 times advertizing staying for 5 days.

6. Degrading of rank or salary or termination

decision shall be submitted to the regional police

commission appeal committee whether the

appeal is present or not.

7. The decision of termination or degrading of rank

or salary given to the police officer shall be

approved by the commission commissioner

General. The decision shall be final.

8. Appeal on the error of laws during at rigorous

disciplinary penalties shall be seen by the

regional Appeal committee.

9. Disciplinary penalty may be imposed irrespective

of any court proceeding or decision.

65. Suspension from Duty

1. A police officer may be suspended from duty

where it is presumed that:

a) he could obstruct the investigation he

suspected of by damaging, hiding or

destroying evidences relevant to the case; or

Page 515 of 2280

Page 45: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

45

ለ) በተቋሙ ሥራ እና ንብረት ላይ ተጨማሪበደልና ጉዳት ያደርሳል ተብሎ ሲገመት፣

ሐ) ከተከሰሰበት ጥፋት ክብደት አንጻር የሌሎችአባላትን ወይም ሠራተኞችን ሞራልየሚነካ ወይም ተገልጋዩ ሕብረተሰብበተቋሙ ላይ ያለውን እምነት ያዛባልወይም

መ) ተፈፀመ የተባለው ጥፋት ከሥራያስወግዳል ተብሎ ሲገመት ነው፡፡

î. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (í) መሠረትአንድን የፖሊስ አባል ከስራና ደመወዝ አግዶማቆየት የሚቻለዉ ከሁለት ወር ለማይበልጥጊዜ ይሆናል፡፡

ï. አንድ የፖሊስ አባል ከስራ ሲታገድ የታገደበት

ምክንያትና ዕግዱ የሚቆይበት ጊዜ በጽሁፍ

ይገለጽለታል፤ ወይም አድራሻ ባለመታወቁ

ወይም በሌላ ምክንያት የማገጃ ትዕዛዝ

ለአባሉ መስጠት ካልተቻለ ትዕዛዙ ተመድቦ

በሚሠራበት ክፍል ማስታወቂያ ሠሌዳ ላይ

ተለጥፎ ለአስር ተከታታይ ቀናት እንዲቆይ

ይደረጋል፡፡

ð. የፖሊስ አባሉ በተከሰሰበት ጥፋት ምክንያትከሥራ እንዲሰናበት ካልተወሰነበት በስተቀርበእግድ ወቅት ሳይከፈለው የቀረው ደመወዝያለወለድ ይከፈለዋል፡፡

ûò. የማገድ ሥልጣን

አንድ የፖሊስ አባል በወንጀል ተጠርጥሮ ወይምየዲሲፕሊን ጥፋት ፈጽሞ ከስራና ከደመወዝታግዶ ጉዳዩ እንዲጣራ በኮሚሽኑ ኮሚiነርጀነራሉ፣ በደቡብ ፖሊስ ኮሌጅ በዋናዳይረክተሩ፣በዞኑ ወይም uሀዋሳ Ÿ}T þK=e

uSU]Á¬ ኃLò፣በልዩ ወረዳ ፖሊስ በጽህፈትቤቱ ኃLò አባሉ ከስራዉ ታግዶ እንዲቆይይደረጋል፡፡

b) could cause additional damage on the

services or property of the institution;

c) the offence is of such a nature that it would

affect the reputation of other police officers

or erode the trust that the public had on the

institution ; or

d) the offence could lead to dismissal.

2. The suspension of a police officer and thewithholding of his salary pursuant to sub article(1) of this Article may last for a period notexceeding two months.

3. Where a police officer is suspended from duty he

shall be served with a suspension letter stating

the grounds and duration of his suspension or the

order shall be posted on the notice board of his

assigning department for ten consecutive days if

the address may not be known or other reason

when it shall not be possible to give the

suspension order to the member .

4. Unless a decision of dismissal is rendered against

an accused police officer, the salary withheld at

the time of suspension shall be paid to him

without interest.

66. Power to Suspend

A police officer who is suspected in crime or

made disciplinary charge shall be suspected by

the commission commissioner General, chief

Director of the southern police college , Head of

the zone or Hawassa city police directive, Head

of special woreda police office by suspension and

with holding of his salary for examination.

Page 516 of 2280

Page 46: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

46

ûó. ይግባኝ ስለማቅረብ

í. ቀላል የዲሲፕሊን ቅጣት ውሳኔ የተወሰነበትማንኛውም የፖሊስ አባል በውሳኔው ቅርከተሰኘ ውሳኔውን Ÿሰጠው የቅርብ ኃላፊአንድ ደረጃ ከፍ ለሚለው ኃላፊ በ7 ቀንውስጥ ይግባኝ ማቅረብ ይችላል፡፡ በይግባኝዉሳኔዉ ካልተስማማ ቅሬታዉን በደረጃዉከፍ ላለዉ ለሚመለከተዉ ኃላፊ ማቅረብይችላል፣በዚህ ደረጃ የሚሰጠው ውሳኔየመጨረሻ ይሆናል፡፡

î. በኮሚሽኑ በከሳሽም ሆነ በተከሳሽ የሚቀርብማንኛዉም የከባድ ዲሲፒሊን ዉሳኔÃÓvኞችን ወይም ከµ”' ከሀዋሳ ከተማ፣ከደቡብ ፖሊስ ኮሌጅና ከM¿ ¨[Ç ፖሊስየሚቀርቡ የስንብት ወይም ከማዕረግ ወይምከደመወዝ ዝቅ የማድረግ ዉሳኔ ይግባኞችንበኮሚሽኑ ምክትል ኮሚሽነር ጄነራልሰብሳቢነት ከተለያዩ የሥራ ሂደቶችናክፍሎች አንዲት ሴት የፖሊስ አባልየምትገኝበት 5 አባላት ላሉት የሚቋቋምኮሚቴ ይግባኝ ሊቀርብ ይችላል፡፡ዝርዝርአፈፃፀሙ በመመሪያ ይወሰናል፡፡

ï. የስንብት ወይም ከማዕረግ ወይም ከደመወዝዝቅ የማድረግ ዉሳኔ በስተቀር የሚቀርቡሌሎች ይግባኞችን በዞን፣ በሀዋሳ ከተማናበልዩ ወረዳ ፖሊስ አዛዥ ወይም በፖሊስኮሌጅ ዋና ዳይሬክተር ሰብሳቢነት ከተለያዩየሥራ ሂደቶች አንዲት ሴት የፖሊስ አባልየምትገኝበት 5 አባላት ላሉት የሚቋቋምኮሚቴ ይግባኝ ሊቀርብ ይችላል፡፡ ውሣኔውምየመጨረሻ ይሆናል፡፡

ð. ማንኛዉም የከባድ ዲሲፕሊን ክስ ዉሳኔየተሰጠዉ የፖሊስ አባል ዉሳኔዉ በደረሰዉበአስራ አምስት ቀን ዉስጥ ይግባኝ ማቅረብይችላል፡፡

ûô. ስለይርጋ ጊዜ

í. ቀላል የዲሲፕሊን ቅጣት የሚያስከትል ጥፋትየፈፀመ የፖሊስ አባል የፈፀመው ጥፋትከታወቀበት ቀን ጀምሮ እስከ ስድስት ወርባለዉ ጊዜ ዉስጥ ካልተቀጣ በዲሲፕሊንጥፋት ተጠያቂ አይሆንም፡፡

67.Right of Appeal

1. A police officer against whom a simple

disciplinary penalty is imposed may, if he is

aggrieved by the decision, appeal to the next

higher official with in the 7 days. A police officer

dissatisfied with the decision made on appeal may

again appeal to the next official in the hierarchy;

and the decision at this level shall be final.

2. Any appeal on the decision of rigorous

disciplinary either by accused or accused of the

commission or any appeal on the decision of

termination or degrading from rank or salary by

police of the zone, Hawassa city, Debub police

college and special woreda shall be submitted to

the committee to be established having the Deputy

Commissioner General as Chair person and five

members from various working processes and

department including one female officer.

3. any appeal ,except on the decision of termination

or degrading from rank or salary ,by police shall

be submitted to the committee to be established

having the Head of of the zone, Hawassa city, and

special woreda police or Head Dirctor of police

college as Chair person and five members from

various working processes and department

including one female officer.

4. Any appeal under this Article shall be lodged

within fifteen days as of the date of receipt of the

decision.

68. Period of Limitation

1. A simple disciplinary penalty may not be imposedagainst a police officer, unless such measure istaken within six months from the date thecommission of the offence is known.

Page 517 of 2280

Page 47: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

47

î. በወንጀል ጭምር የሚያስጠይቅ ከባድ የዲሲፒሊንጥፋት የፈፀመ የፖሊስ አባል ለእንደዚህ ዓይነትወንጀሎች ክስ ለማቅረብ በወንጀል ህጉበተደነገገዉ የክስ ማቅረቢያ ይርጋ ጊዜ ዉስጥየዲሲፒሊን ክስ ካልቀረበበት በስተቀር በዲሲፒሊንተጠያቂ አይሆንም፡፡

ï. በወንጀል የማያስጠይቅ ከባድ የዲሲፒሊን ጥፋትየፈፀመ የፖሊስ አባል የጥፋቱ መፈፀምከታወቀበት ቀን ጀምሮ በአንድ ዓመት ጊዜ ዉስጥካልተከሰሰ በዲሲፒሊን ተጠያቂ አይሆንም፡፡

ð. በዚህ አንቀጽ የተደነገገው የይርጋ ጊዜ ቢኖርምጥፋት መፈጸሙ ታውቆ ክስ ከተመሠረተ በኋላክሱን ለማጣራት እና የዉሳኔዉን ዉጤትለመግለጽ ለጉዞ የሚወስደውን ጊዜ አይጨምርም፡፡

ñ. በዚህ አንቀጽ የተደነገገዉ የይርጋ ጊዜ ቢኖርምየሚመለከተዉ የፖሊስ ኃላፊ፡-

ሀ) ቀላል የዲሲፒሊን ጥፋት መፈፀሙንባወቀ በአንድ ወር ጊዜ ዉስጥ የቅጣትእርምጃ ካልወሰደ፣

ለ) ከባድ የዲሲፒሊን ጥፋት መፈፀሙንእያወቀ በሦስት ወር ጊዜ ዉስጥየዲሲፒሊን ክስ እንዲመሰረት ካላደረገበዚህ ደንብ አንቀጽ (úõ) ንዑስ አንቀጽ(öð) መሰረት በዲሲፒሊን ተጠያቂይሆናል፡፡

ûõ. የዲሲፒሊን ጥፋት ሪከርድ

አንድ የፖሊስ አባል በዲሲፒሊን ከተቀጣ በኋላቅጣቱ በሪከርድነት ሊጠቀስበት የሚችለዉ፡-

í. ቀላል የዲሲፒሊን ቅጣት ከሆነ ቅጣቱከፀደቀበት ቀን ጀምሮ እስከ አንድ ዓመትድረስ፣

î. ከባድ የዲሲፒሊን ቅጣት ከሆነ ቅጣቱከፀደቀበት ቀን ጀምሮ እስከ ሁለት ዓመትድረስ ይሆናል፡፡

2. No disciplinary charge shall be brought against apolice officer who has committed a gravedisciplinary offence, which also entails criminalliability, unless such charge is brought within thelimitation period of prosecution provided in theCriminal Code for such criminal offence.

3. No disciplinary charge shall be brought against apolice officer who has committed a gravedisciplinary offence, which does not entail criminalliability, unless the disciplinary charge is broughtwithin one year from the date the commission of theoffence is known.

4. Irrespective of the period of limitation under thisarticle, a time to be taken during examining of theoffence and the transportation period to expressdecision results shall not be included while thecharge is instituted after aware of the offence.

5. Any concerned police officer who fails, irrespective

of the period of limitation under this Article, to:

a) impose a disciplinary penalty within one monthfrom the date he is aware of a simpledisciplinary offence;

b) institute a disciplinary charge within three

month from the date he is aware of a grave

disciplinary offence; shall be guilty of a

disciplinary offence under sub-article (14) of

Article 59 of this Regulation

69.Disciplinary Record

A disciplinary penalty imposed on a police officer shall be

cited as a record:

1. up to one year from the date of imposition, if it is a

simple disciplinary penalty; or

2. up to two years from the date of imposition, if it is a

rigorous disciplinary penalty.

Page 518 of 2280

Page 48: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

48

ክፍል አስራ ሁለት

አገልግሎት ስለማቋረጥና ስለማራዘም

ü. በገዛ ፈቃድ ስራን መልቀቅ

í. የሰባት ዓመት የግዴታ አገልግሎቱን የፈፀመየፖሊስ አባል የሁለት ወር የጽሁፍማስጠንቀቂያ በመስጠት ሥራውን በገዛፈቃዱ ሊለቅ ይችላል፡፡

î. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (í) የተደነገገውእንደተጠበቀ ሆኖ ኮሚሽኑ የተለየ ዉሳኔእስካልተሰጠ ድረስ የመልቀቂያ ጥያቄውእንደተፈቀደ ይቆጠራል፡፡

ï. የሁለት ወር የቅድሚያ ማስጠንቀቂያሳይሰጥ ወይም የሰጠው ማስጠንቀቂያ ጊዜሳያልቅ አገልግሎቱን ያቋረጠ የፖሊስ አባልበወንጀል ሕግ ተጠያቂ ይሆናል፡፡

ð. የመልቀቂያ ጥያቄው የቀረበው የአስቸኳይጊዜ አዋጅ በታወጀበት ወቅትና ሕግንለማስከበር ልዩ ተልዕኮ በተሰጠበት ጊዜውስጥ ከሆነ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁእስከሚነሳ ወይም ልዩ ተልዕኮውእስከሚጠናቀቅ ጊዜ ድረስ የመልቀቂያጥያቄዉ ተቀባይነት አይኖረዉም፣ሆኖምየአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ እንደተነሳ ወይም ልዩተልዕኮዉ እንደተጠናቀቀ የሁለት ወርማስጠንቀቂያ ጊዜዉ መቆጠር ይጀምራል፡፡

ñ. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (ï) ድንጋጌእንደተጠበቀ ሆኖ የሰባት ዓመት የግዴታአገልግሎት ዘመኑን ሳያጠናቅቅ በራሱፍቃድ ስራ የሚለቅ የፖሊስ አባልአገልግሎት ያልሰጠበት ጊዜ ታስቦ ለስልጠናየወጣዉን ወጪ የመክፈል ግዴታ አለበት፡፡

ò. ከመደበኛ ስራ ውጪ ሆኖ ትምህርት ወይምሥልጠና ያገኘ የፖሊስ አባል በዚህ ደንብመሰረት ማገልገል ያለበትን ጊዜ ሳያጠናቅቅመልቀቂያ የጠየቀ እንደሆነ አገልግሎትያልሰጠበት ጊዜ ታስቦ ለትምህርት ወይምለስልጠናዉ የወጣውን ወጪ እንዲከፍልይደረጋል፡፡

PART TWELVETERMINATION AND EXTENSION OF

SERVICE70. Resignation of a Police Officer

1. Any police officer may resign after having

completed his seven years compulsory service

and by giving a two-month advance notice in

writing.

2. The resignation shall be deemed to have beenaccepted unless the Commission decides otherwiseon the basis of the provisions of sub article (1) ofthis Article within the notice period.

3. A police officer shall be liable criminally if he

resign before giving a two-month advance notice in

writing or not finished his advance notice.

4. Where the resignation notice is submitted at the

time when a state of emergency has been declared

and he is on special mission, his resignation may

not be accepted until the state of emergency is

lifted or the special mission is completed;

provided, however, that the two months notice

period shall commence to count after the state of

emergency is lifted or the special mission is

completed.

5. Without prejudice to the provisions of sub article(3) of this Article, a police officer who hasresigned before having completed his seven yearscompulsory service shall pay back the portion ofthe cost of his basic police education and trainingcorresponding to the remaining balance of thecompulsory service period.

6. Where a police officer who has received off job

education or training submits notice of resignation

before the completion of the service period

required under this Regulation, he shall pay back

the portion of his education or training cost

corresponding to the remaining balance of the

required service period.

Page 519 of 2280

Page 49: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

49

ó. በመደበኛ ስራ ላይ ሆኖ ትምህርት ወይምሥልጠና ያገኘ የፖሊስ አባል በዚህ ደንብመሰረት ማገልገል ያለበትን ጊዜ ሳያጠናቅቅመልቀቂያ የጠየቀ እንደሆነ አገልግሎትያልሰጠበት ጊዜ ታስቦ ለትምህርት ወይምለስልጠናዉ የወጣውን ወጪ ግማሽእንዲከፍል ይደረጋል፡፡

üí. በሕመም ወይም በስራ ላይ በሚደርስጉዳት ምክንያት አገልግሎትን ማቋረጥ

í. ማንኛውም የፖሊስ አባል በህመም ወይምበስራ ላይ በሚደርስ ጉዳት ምክንያትየተሰጠዉ የፍቃድ ጊዜ ካበቃ በኋላ ወደስራዉ መመለስ አለመቻሉ በሀኪሞች ቦርድሲረጋገጥ አገልግሎቱ እንዲቋረጥ ይደረጋል፡፡

î. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (í) የተደነገገዉእንደተጠበቀ ሆኖ በስራ ላይ የደረሰ ጉዳትካሳ ለመንግስት ሰራተኞች በሚወጡድንጋጌዎች መሰረት ተፈፃሚ ይሆናል፡፡

ï. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (í) መሠረትአገልግሎቱ የተቋረጠ የፖሊስ አባል አግባብባላቸዉ የጡረታ ህግ ድንጋጌዎች መሰረትመብቱ ይጠበቅለታል፡፡

ð. በስራ ላይ የሚደርስ ጉዳት የደረሰበት ምልምልየፖሊስ ሰልጣኝ ሊድን የማይችል ጉዳትየደረሰበት መሆኑ በሀኪሞች ቦርድ ተረጋግጦሲሰናበት በስልጠና ላይ እያለ ይከፈለዉየነበረዉ የአንድ ዓመት የስልጠና አበልናየመጓጓዣ ወጪ ተከፍሎት ይሰናበታል፡፡

üî. በችሎታ ማነስ ምክንያት ከሥራስለማሰናበት

í. ማንኛውም የፖሊስ አባል በተመደበበት ሥራያለውን ዕውቀትና ችሎታ ተጠቅሞ ለመስራትየተቻለውን ጥረት እያደረገ የሥራ አፈጻጸምምዘና ውጤቱ በተከታታይ ለሁለት ዓመትከአማካይ ነጥብ በታች ከሆነ ከሥራእንዲሰናበት ይደረጋል፡፡

7. Where a police officer who has received on jobeducation or training submits notice of resignationbefore the completion of the service periodrequired under this Regulation, he shall pay backhalf of the portion of his education or training costcorresponding to the remaining balance of therequired service period.

71.Termination on Grounds of Illness orEmployment Injury

1. The service of any police officer who is unable, as

confirmed by a medical board, to resume work

after completing his sick or employment injury

leave shall be terminated.

2. Notwithstanding the provision of sub article (1) of

this article, compensation on employment injury

shall be implemented on directive issued to the

government employees.

3. A police officer whose service has been terminated

in accordance with sub-article (1) of this Article

shall be entitled to the benefits provided for under

the relevant provisions of the pension law.

4. Where an employment injury sustained by a recruit

police trainee results in his discharge due to his

permanent incapacity, as certified by medical

board, he shall be entitled to payment of his one

year's training allowance and transport cost.

72. Termination on Grounds of Inefficiency

1. Any police officer whose performance evaluation

of two successive years is belowsatisfactory,

despite exerting all his knowledge and ability to

accomplish his work shall be discharged.

Page 520 of 2280

Page 50: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

50

î. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (í) የተደነገገውቢኖርም ቀደም ባሉት ተከታታይ አምስትዓመታት ከፍተኛ የሥራ አፈጻጸም ውጤትሲያገኝ የነበረ የፖሊስ አባል የሥራ አፈጻጸምምዘና ውጤቱ በተከታታይ ለሶስት ዓመታትከአማካይ ነጥብ በታች ካልሆነ በስተቀር ከስራአይሰናበትም፡፡

ï. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (í) ወይም (î)መሠረት አንድን የፖሊስ አባል ከሥራማሰናበት የሚቻለው፡-

ሀ) ለያዘው የሥራ መደብ የሚያስፈልገውንሥልጠና በመስጠት፣

ለ) ከያዘው የሥራ ደረጃ ጋር ተመሳሳይበሆነና ሊሰራው ወደሚችለው ሌላየሥራ መደብ በማዛወር ከአንድ ዓመትለማያንስ ጊዜ እንዲሰራ ተደርጎ ብቃቱንማሻሻል ያልቻለ ከሆነና የአንድ ወርቅድሚያ ማስጠንቀቂያ በመስጠትይሆናል፡

üï. በዲሲፕሊን ምክንያት ከሥራስለማሰናበት

ማንኛውም የፖሊስ አባል አግባብ ባላቸዉ የዚህደንብ ድንጋጌዎች መሰረት በከባድ የዲሲፒሊንጥፋት ተከሶ ከስራ እንዲሰናበት የመጨረሻ ዉሳኔየተሰጠበት እንደሆነ አገልግሎቱ ይቋረጣል፡፡

üð. በዕድሜ ምክንያት አገልግሎትስለማቋረጥ

í. የማንኛውም የፖሊስ አባል አገልግሎትበተሻሻለው የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽንማቋቋሚያ አዋጅ አንቀጽ (፳፬) ንዑስአንቀጽ (î) እና በዚህ ደንብ አንቀጽ (üó)መሰረት ካልተራዘመ በስተቀር የመጦሪያዕድሜው ከደረሰበት የመጨረሻ ቀን ጀምሮአገልግሎቱ እንዲቋረጥ ይደረጋል፡፡

î. የፖሊስ አባሉ ጡረታ ከመውጣቱ ከስድስትወር በፊት በጽሁፍ እንዲያውቀውይደረጋል፡፡ የመጨረሻዎቹ ሁለት ወራትከደመወዝ ጋር ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡

2. Notwithstanding sub-article (1) of this Article, apolice officer who scored high performanceevaluation results for the last five successive yearmay not be discharged on grounds of inefficiencyunless his performance evaluation result becomesbelow satisfactory for the following threesuccessive years.

3. The termination of service under sub-article (1) or(2) of this Article shall be effected by giving a onemonth advance notice to the police officer wherehe is unable to improve his performance at leastwithin a year after:a) obtaining training required to improve his

skills; or

b) being transferred to another suitable position of

an equivalent grade.

73. Termination on Disciplinary Grounds

The service of any police officer shall be

terminated upon final decision of penalty imposing

dismissal on the ground of disciplinary charge

involving grave disciplinary offence in accordance

with the relevant provisions of this Regulation.

74. Retirement

1. The service of a police officer shall, unless

extended in accordance with sub-article (2) of

Article 24 of the amended regional police

commission establishment Proclamation and

Article 77 of this Regulation, be terminated on the

last day in which he attained the retirement age.

2. A police officer shall be notified of his retirement

in writing six months prior to his retirement and

shall be entitled to paid leave for the last two

months.

Page 521 of 2280

Page 51: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

51

üñ. በሞት ምክንያት የአገልግሎት መቋረጥ

í. ማንኛውም የፖሊስ አባል ከሞተበት ቀንጀምሮ አገልግሎቱ ይቋረጣል፤

î. አገልግሎቱ በሞት ምክንያት የተቋረጠየፖሊስ አባል የሞተበት ወር ሙሉደመወዝ ለተመዘገበ የትዳር ጓደኛ ወይምየትዳር ጓደኛ ከሌለዉ ለህጋዊ ወራሾቹይከፈላል፡፡

ï. አግባብ ባለዉ የጡረታ ህግ የተደነገገዉእንደተጠበቀ ሆኖ በሞት የተለዬ የፖሊስአባል የትዳር ጓደኛ ወይም የትዳር ጓደኛከሌለዉ ህጋዊ ወራሾቹ፡-

ሀ) የሞተዉ በግዳጅ ላይ እያለ በመሰዋቱምክንያት ከሆነ የ12 ወር ደመወዙ፣

ለ) የሞተዉ በሌላ ምክንያት ከሆነየሥድስት ወር ደመወዙ በአንድ ጊዜእንዲከፈላቸዉ ይደረጋል፡፡

üò. የሥራ ልምድ ማስረጃ ስለመስጠት

í. ማንኛውም የፖሊስ አባል በስራ ላይ እያለወይም አገልግሎቱ ከተቋረጠ በኋላ የሥራልምድ ማስረጃ ሲጠይቅ ሲያከናውንየነበረውን የሥራ ዓይነት፣የአገልግሎትዘመን፣ ሲከፈለው የነበረውን ደመወዝ እናአሁን የሚገኝበትን ሁኔታ የሚገልጽ የሥራልምድ ማስረጃ ይሰጠዋል፡፡

î. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (í) የተደነገገዉቢኖርም ከስራ በመጥፋት ወይም በክደትከስራ የተሰናበተ አባል ከዕዳ ነፃ ካልሆነየስራ ልምድ ማሳረጃ አይሰጠዉም፡፡

üó. አገልግሎት ስለማራዘም

በተሻሻለው የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ማቋቋሚያአዋጅ ቁጥር ፻፶í/፪ሺ፮ አንቀጽ ፳፬ ንዑስአንቀጽ (î) መሰረት የአንድን ፖሊስ አባልአገልግሎት ዘመን ከጡረታ ዕድሜ በኋላማራዘም የሚቻለዉ፡-

75. Termination upon Death

1. The service of any police officer shall terminate

upon his death.

2. Where the service of a police officer is terminated

upon his death, the full salary of the month in

which he died shall be paid to his registered spouse

or in the absence of such spouse to his legal heirs.

3. Without prejudice to the provisions of the relevant

pension law, survivors of a deceased police officer

shall be entitled to a lump sum payment of:

a) his 12 months' salary where he has sacrificed

his life while on duty; or

b) his six months' salary where he has died of

other causes.

76. Certificate of Service

1. A police officer shall be provided with a certificate

of service showing the type and duration of his

service, his salary and his recent condition when he

so requests at any time during his service tenure or

after its termination.

2. Without prejudice to the provisions of Subarticle(1) of this article, a police officer who isresigned due to disappearance from work or deserthis certificate of service shall not be given unlesshe is free from credit.

77. Extension of Service

The service of a police officer may be extended

beyond the age of retirement in accordance with

sub article (2) of Article 24 of the amended

regional police commission establishment

Proclamation No.151/2014 where:

Page 522 of 2280

Page 52: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

52

í. የአባሉ ትምህርት፣ ዕውቀት፣ ልዩ ሙያ፣የሥራ ልምድና ችሎታ ለተቋሙ ሥራጠቃሚ ሆኖ ሲገኝ፣

î. ተተኪ አባል በቀላሉ ለማግኘት አለመቻሉሲረጋገጥ፣

ï. የአባሉ ጤንነት በሕክምና ማስረጃሲረጋገጥ፣

ð. አባሉ አገልግቱን ለመቀጠል ሲስማማ እና

ñ. የአገልግሎቱ መራዘም በኮሚሽኑ ኮሚሽነርጄነራል ሲፈቀድ ነው፡፡

ò. ተጨማሪ መስፈርት በመመሪያ ይወሰናል፡፡

ክፍል አስራ ሦስት

ስለተከሰሰ የፖሊስ አባል

üô. ከስራ ጋር በተገናኘ ወንጀል ስለተከሰሰየፖሊስ አባል

ኮሚሽኑ አንድ የፖሊስ አባል በወንጀል የተከሰሰውየስራ ኃላፊነቱን ለመወጣት ሲል በፈፀመውድርጊት ምክንያት መሆኑን ሲያምን፡፡

í. በፍርድ የመጨረሻ ዉሳኔ እስኪሰጥ ድረስየራሱን የህግ ባለሙያ በመመደብ ነፃየጥብቅና አገልግሎት እንዲያገኝ ያደርጋል፣

î. ክርክሩ በሂደት ላይ እያለ የፖሊስ አባሉበተፈለገበት ጊዜ ፍ/ቤት ለማቅረብእንዲችል ዋስ ይሆንለታል፡፡

ï. የዋስ መብቱ ከተከበረለት በሥራው ላይ ሆኖደመወዝ እያገኘ ክርክሩን እንዲያካሂድያደርጋል፡፡

ð. የፍርድ ቤቱ ችሎት ከአምስት ኪሎ ሜትርበላይ የሚርቅ ከሆነ በቀጠሮው ቀንለመቅረብ እንዲችል የመጓጓዣ ወጪናየውሎ አበል ይከፍለዋል፡፡

1. his qualification, knowledge, special skill,

experience and capability is found to be critical to

the Commission;

2. it is ascertained impossible to replace him by

another police officer easily;

3. he is proved medically health for service;

4. he has agreed to the extension of his service; and

5. the extension is approved by the Commissioner

General of the commission.

6. additional requirement shall be decided by

directive.

PART

Accused Police Officer

78. Police Officer Accused of an Offencein relation with duty

Where a police officer is accused of an offence due to

an act committed with a view to discharging his duties,

the Commission shall:

1. provide the police officer with free legal servicethrough the assignment of its lawyer or the hiringof the service of an advocate until the final disposalof the case by the court of law;

2. act as a guarantor to secure the release of the police

officer on bail;

3. place the police officer on his duty and pay his

salary while attending the trial proceedings upon

release on bail;

4. pay transportation cost and per diem to the police

officer to appear before the court, if the court is far

from the working place by more than five

kilometers;

Page 523 of 2280

Page 53: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

53

ñ. የዋስ መብቱ ሳይከበርለት ቀርቶ የሚታሰር ከሆነ፡-

ሀ) የመጨረሻ ውሳኔ እስኪሰጥ ድረስደመወዝ ይከፈለዋል፡፡

ለ) በነፃ በመለቀቁ ወይም የወንጀል ክሱበመነሳቱ ከእስር ከተፈታ ወደ ስራይመለሳል፡፡

ሐ) በተከሰሰበት ወንጀል ጥፋተኝነቱተረጋግጦ ከአምስት ዓመት ያልበለጠየእስራት ቅጣት ከተወሰነበት ቅጣቱንከፈፀመ በኃላ በሦስት ወር ጊዜ ዉስጥወደ ስራ ልመለስ ብሎ በጽሁፍ ከጠየቀእና ከፖሊስ ደንብና አሰራር አንጻርታይቶ ኮሚሽኑ ካመነበት ወደ ስራዉይመለሳል፡፡ ሆኖም በእስር ላይየቆየበት ጊዜ ደመወዝ አይከፈለዉም፡፡

መ) በተከሰሰበት ወንጀል ጥፋተኝነቱተረጋግጦ ከአምስት ዓመት በበለጠእስራት እንዲቀጣ የመጨረሻ ዉሳኔየተሰጠበት እንደሆነ ውሳኔውከተሰጠበት ቀን ጀምሮ ከፖሊስ ኃይልይቀነሳል፣ፍርዱን ጨርሶ ቢወጣም ወደስራዉ አይመለስም፡፡

üõ. ከስራው ጋር ባልተገናኘ ወንጀልስለተከሰሰ የፖሊስ አባል

ማንኛውም የፖሊስ አባል በወንጀል የተከሰሰዉየስራ ኃላፊነቱን ከመወጣት ጋር ግንኙነት በሌለውሁኔታ በፈፀመዉ ድርጊት ምክንያት ሲሆን በዚህደንብ መሰረት ሊወሰድበት የሚችለዉ የዲሲፕሊንውሳኔ እንደተጠበቀ ሆኖ፡-

í. በዋስ ከተለቀቀ ሥራው ላይ ሆኖ ደመወዝእያገኘ ክርክሩን እንዲያካሂድ ይደረጋል፣

î. ፖሊስ ምርመራዉን ካጠናቀቀ በçላ ዋስትናሳይከበርለት ቀርቶ ታስሮ እያለ ክርክሩየሚካሄድ ከሆነ ደመወዝ አይከፈለዉም፣

ï. በነፃ በመለቀቁ ወይም የወንጀል ክሱ በመነሳቱከእስር ከተፈታ ወደ ስራዉ ይመለሳል፣

5. if he is denied release on bail;

a) pay the police officer his salary until the final

disposal of the case.

b) place the police officer on his duty where he is

released upon acquittal or withdrawal of the

charge;

c) where the police officer is convicted andsentenced for a period not exceeding fiveyears, allow him to resume his duty afterserving the sentence if he may asks to beresumed with in three month through writingand believed by the commission according tothe police regulation and working condition;provided, however, that unpaid salary duringthe sentence period may not be claimed;

d) where the police officer is convicted and

sentenced, by final court decision, to

imprisonment for a period exceeding five

years, terminate his service as of the date of the

court decision; not allow him to resume his

duty after serving the sentence.

79. Police Officer Accused of an Offencenot in relation with duty

Without prejudice to the disciplinary measures to

be taken in accordance with this Regulation, if any

police officer is accused of an offence due to the

commission of an act not related to the discharging

of his duties:

1. he shall be placed on his duty and paid his salarywhile attending the trial proceedings upon releaseon bail;

2. he may not be entitled to payment of salary if he is

denied release on bail after the investigation of

police is finished;

3. he shall be placed on his duty where he is released

upon acquittal or withdrawal of the charge;

Page 524 of 2280

Page 54: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

54

ð. በተከሰሰበት ወንጀል ጥፋተኛነቱ ተረጋግጦከአንድ ዓመት ያልበለጠ የእስራት ቅጣትከተወሰነበት ቅጣቱን ፈጽሞ ከወጣ በኋላ ወደስራ ሊመለስ ብሎ በአንድ ወር ውስጥ በፅሑፍከጠየቀ የተከሰሰበት ወንጀል ለህግና ለሞራልተቃራኒ ያልሆነና የተቋሙን ስምና ዝናየማያጎድፍ ሆኖ ከተገኘ ወደ ስራዉ ሊመለስይችላል፡፡ በእስር የቆየበት ደመወዝ ግንአይከፈለዉም፡፡

ñ. በተከሰሰበት ወንጀል ጥፋተኛነቱ ተረጋግጦ ከአንድዓመት በበለጠ እስራት እንዲቀጣ የመጨረሻዉሳኔ የተሰጠበት እንደሆነ ዉሳኔዉ ከተሰጠበትቀን ጀምሮ ከፖሊስ ኃይል ይቀነሳል፣ፍርዱንጨርሶ ቢወጣም ወደ ስራዉ አይመለስም፡፡

ክፍል አስራ አራት

የፖሊስ አባላት መረጃ

ý. የግል ማህደር

í. ተቋሙ ስለእያንዳንዱ አባል አግባብነትያላቸውን መረጃዎች የሚይዝ የግል ማህደርማደራጀትና በጥንቃቄ የመያዝ ኃላፊነትአለበት፡፡

î. የፖሊስ አባሉን የተሟላ መረጃ የያዘ የግልማህደር አባሉ በሚገኝበት ተቋም እንዲኖርይደረጋል፡፡ እንደሁም የፖሊስ አባሉ ቅጥር፣ዉል፣ የማዕረግ እድገትና የሹመት መረጃዎችቅጂ በክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ጭምርእንዲደራጅ ይደረጋል፡፡

ï. ማንኛውም የፖሊስ አባል በግል ማህደሩውስጥ የሚገኙትን መረጃዎች የመመልከትወይም ቅጅውን የመውሰድ መብት ይኖረዋል፡፡

ð. ማንኛዉም የፖሊስ አባል የ7 ዓመት የግዴታአገልግሎት ጊዜዉን ጨርሶ የስራ ልምድማስረጃ እንዲሰጠዉ ከጠየቀ የማግኘት መብትአለዉ፡፡

3) he shall be allowed to resume his duty after serving the

sentence where convicted and

sentenced for a period not exceeding one year if he

may asks to be resumed with in one month through

writing and his accused crime is not contradict with

laws and morals and not blacken the institution name

and dignity; provided, however, that unpaid salary

during the sentence period may not be claimed;

4) his service shall be terminated where convicted andsentenced, by final court decision, to imprisonment fora period exceeding one year, as of the date of the courtdecision; not allow him to resume his duty afterserving the sentence.

PART FOURTEEN

RECORDS OF POLICE OFFICERS

80. Personnel Records

1. The institution shall have the responsibility to keep

personnel records containing all relevant

information regarding each police officer.

2. A personnel records containing all relevant

information shall be kept in the institution where

the officer is found. Copy the police officer

recruitment, contractual agreement, rank in

promotion and positional information shall be

organized at regional police commission.

3. A police officer shall have the right to access to all

information contained in his personnel records or

to have a copy thereof.

4. Any police officer shall the right to get certificate

of service when he so requests after he have

finished his seven years service.

Page 525 of 2280

Page 55: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

55

ñ. ከሚመለከተዉ የአስተዳደር ሠራተኛ በስተቀርበየተቋሙ በኮሚሽነር ጀነራል ወይምበምክትል ኮሚሽነር ጀነራል ወይም በደቡብፖሊስ ኮሌጅ ዳይሬክተር ወይም በስራ ሂደትባለቤት ወይም በዞን፣በሀዋሳ ከተማ እና በልዩወረዳ የፖሊስ ኃላፊ ሳይፈቀድ የማንኛውንምየፖሊስ አባል የግል ማህደር ማየትአይቻልም፡፡

ò. የፖሊስ አባሉ እንዲያውቀው ያልተደረገ ወይምያልተገለፀለትን ማንኛውንም ዓይነት መረጃበግል ማህደሩ ውስጥ ማስቀመጥ ክልክልነው፡፡

ó. ማንኛዉም የፖሊስ አባል፡-

ሀ) ጋብቻ ወይም ፍቺ ሲፈጽም የጋብቻዉንወይም የፍቺዉን ማስረጃ በወቅቱለክፍሉ በማቅረብ ማሳወቅ አለበት፣

ለ) ልጅ ሲወልድ ወይም ጉዱፈቻ ሲያደርግበወቅቱ ለክፍሉ ማሳወቅ አለበት፡፡

ýí. ስታትስቲካዊ መረጃዎች

í. ኮሚሽኑ፡-

ሀ) የሰው ሀብት መረጃ ቋት ያደራጃል፣

ለ) የሰው ሀብት መረጃ ሥርዓት በወጥነትእንዲተገበር ያደርጋል፡፡

î. ተቋሙ አባላትን የሚመለከቱ ስታትስቲካዊመረጃዎችን ይሰበስባል፣ ያጠናቅራል፣ይተነትናል፣ ለአስፈላጊው ሥራ ጥቅም ላይያውላል፡፡

ï. ተቋሙ በክልል ለሚደራጀው የሰው ሀብትመረጃ መተላለፍ የሚኖርባቸዉን መረጃዎችበወቅቱ የመላክ ግዴታ አለበት፡፡

ýî. የሥራ ክንዉን ግምገማ ወይም ምዘናዓላማና አፈጻጸም

í. ዓላማ

የስራ አፈፃፀም ግምገማ ወይም ምዘና የፖሊስአባላት፡-

5. No person except those concerned administrative

staff or permitted by the the institution

commissioner general or deputy commissioner

general or director of southern police college or

head of core process or head of zonal, hawassa city

and special woreda police shall have access to the

personnel records of a police officer.

6. It is prohibited to deposit any records evidence in

the personnel records of a police officer without

his knowledge.

7. Any police officer shall:

a) submit evidence of his marriage or divorce to

his unit when he concludes a marriage or

divorce;

b) notify to his unit the birth or adoption of a

child.

81.Statistical Data

1. The Commission shall:

a) organize human resource data base;

b) implement standardized human resource

information system;

2) collect, compile, analyze statistical data relating to

police officers for appropriate use.

3) the Commission shall have the obligation to submit

human resource information timely to the region

that shall be organized.

82. Evaluation or Assessment Objectiveand Performance

1) objectivePerformance assessment or evaluation of the police

officer shall

Page 526 of 2280

Page 56: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

56

ሀ) ስራቸዉን በሚፈለገዉ መጠን፣ ጥራት፣ፍጥነትና ወጪ እንዲያከናዉኑለማስቻል፣

ለ) ጠንካራና ደካማ ጎናቸዉን በመለየት በዕቅድላይ የተመሰረተ የአቅም ግንባታ ስራለመስራት የማስቻል፣

ሐ) የወደ ፊት የስራ አፈፃፀማቸዉንእንዲያሻሽሉ የስራ ተነሳሽነታቸዉንየማጎልበት፣

መ) በዉጤት ላይ የተመሰረተ ማትጊያእንዲሰጣቸዉ ለማስቻል፣

ሠ) በተጨባጭ መረጃ ላይ የተመሰረተ ዉሳኔመስጠት ለማስቻል ይሆናል፡፡

î. አፈፃፀም

ሀ) የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ወይም ምዘናበግልጽና ሥራው የሚመለከታቸውአካላት እና አባላት በተገኙበት በጋራይከናወናል፡፡

ለ) በትምህርት ላይ የሚገኝ አባል የሚማርበትትምህርት ቤት የሚልከው ሪፖርት እንደግምገማ ወይም ምዘና ሪፖርትይወሰዳል፡፡

ክፍል አስራ አምስት

የፖሊስ ሽልማቶች

ýï. ዓላማ

የሽልማቱ ዓላማ የላቀ ውጤት እንዲመጣእንዲሁም አዳዲስ ግኝቶችና ፈጠራ በተቋሙውስጥ እንዲጎለብት፣ የጎላ አሰተዋጽኦ ያበረከቱናረዥም ጊዜ አገልግሎት የሰጡ የፖሊስ አባላትንበማበረታታት የኮሚሽኑን ተልዕኮ ስኬትለማረጋገጥ ይሆናል፡፡

a) enable to discharge their duties in the required

volume, quality, speed and cost;

b) enable to identify the strength and weakness ofpolice officers and thereby to implementappropriate capacity building programs based onplans;

c) enable to improve their performance by enhancing

their self motivation;

d) enable to provide incentives based on the results;

and

e) enable to make decisions based on tangible

information.

2/ Performance

a) Performance assessment or evaluation shall be

carried out in a transparent manner with the

participation of the concerned bodies and the

police officer.

b) A report sent by an institution in which a police

officer is attending education shall be taken as

performance assessment or evaluation report.

PART FIFETEEN

POLICE AWARDS

83. Objective

The objectives of awarding prizes shall be achieve

high result as well as

to build new innovation and creativities within the

institution ; to ensure

the success of the mission of the Commission

through encouraging police officers with

outstanding achievements and long years of

service.

Page 527 of 2280

Page 57: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

57

ýð. የፖሊስ ሽልማት ዓይነቶች

í. በኮሚሽኑ ለፖሊስ የሚሰጡ ሽልማቶች፡-

ሀ) የጀግንነት ሜዳይ አንደኛ ደረጃ፣

ለ) የጀግንነት ሜዳይ ሁለተኛ ደረጃ፣

ሐ) የጀግንነት ሜዳይ ሦስተኛ ደረጃ፣

መ) የላቀ ስራ ዉጤት ሜዳይ፣

ሠ)የፖሊስ አገልግሎት ሜዳይ አንደኛ ደረጃ፣

ረ) የፖሊስ አገልግሎት ሜዳይ ሁለተኛደረጃ፣

ሰ) የፖሊስ አገልግሎት ሜዳይ ሦስተኛደረጃ፣

ሸ) የፖሊስ አገልግሎት ሪቫን ናቸዉ፡፡

î. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (í) የተመለከቱትሽልማቶች ቅርጽና ይዘት በመመሪያይወሰናል፡፡

ýñ. የጀግንንት መዳይ አንደኛ ደረጃ

í. የጀግና ሜዳይ አንደኛ ደረጃ የዘወትር ፖሊሳዊግዳጅ ከሚጠይቀዉ በላይ እጅግ በጣምየሚያኮራ ጀግንነት ለፈፀመ የፖሊስአባል፣ቡድን ወይም የስራ ክፍል የሚሰጥሽልማት ነዉ፡፡

î. የጀግና ሜዳይ አንደኛ ደረጃ ተሸላሚ የሆነየፖሊስ አባል፡-ሀ) የብር 20 ሺህ የአንድ ጊዜ ክፍያና የ25

በመቶ የደመወዝጭማሪ ይሰጠዋል፣የተሰዋእንደሆነ ለህጋዊ ወራሾቹ ብር 25 ሺህይከፈላል፣

ለ) በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦችክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድርየተፈረመ የምስክር ወረቀት ይሰጣል፡፡

ï. የጀግንነት ሜዳይ አንደኛ ደረጃ ተሸላሚ የሆነቡድን ወይም የስራ ክፍል ብር 20 ሺህ እናበደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልልመንግስት ርዕሰ መስተዳድር የተፈረመ የምስክርወረቀት ይሰጣል፡፡ የተሸላሚዉ ቡድን ወይምየስራ ክፍል አባል የሆነ እያንዳንዱ የፖሊስአባልም 25 በመቶ የደመወዝ ጭማሪይሰጠዋል፡፡

84. Types of Police Awards

1. The awards given to the Police by the commissionshall be:a) Medal of Heroism 1st Rank;

b) Medal of Heroism 2nd Rank;

c) Medal of Heroism 3rd Rank;

d) Medal of Distinguished Labour;

e) Medal of Police Service 1st Rank;

f) f)Medal of Police Service 2nd Rank;

g) Medal of Police Service 3rdRank; and

h) Police Service Ribbon.

2) The shape and substance of the awards referred to

in sub-article (1) of this Article shall be determined

by directive

85. Medal of Heroism 1st Rank

1. The Medal of Heroism 1st Rank is an award that may

be bestowed upon a police officer, team or unit that

has, beyond the call of ordinary duty, achieved

unparalleled feats of bravery.

2. A police officer awarded with the Medal of Heroism 1st

Rank shall:

a) be entitled to a lump sum payment of Birr

20,000 and 25% salary increment; where he is

sacrificed his survivors shall be entitled to

payment of Birr 25,000;

b) receive a certificate signed by the Chief-executive of the southern nation nationalitiesand people regional state

3. A team or unit awarded with the Medal of Heroism1st Rank shall be entitled to a lump sum payment ofBirr 20, 000 and a certificate signed by the Chief-executive of the southern nation nationalities andpeople regional state. Every police officer who is amember of such team or unit shall be entitled to a25%salary increment.

Page 528 of 2280

Page 58: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

58

ýò. የጀግንነት ሜዳይ ሁለተኛ ደረጃ

í. የጀግና ሜዳይ ሁለተኛ ደረጃ የዘወትርፖሊሳዊ ግዳጅ ከሚጠይቀዉ በላይ በጣምየሚያኮራ ጀግንነት ለፈፀመ የፖሊስአባል፣ቡድን ወይም የስራ ክፍል የሚሰጥሽልማት ነዉ፡፡

î. የጀግና ሜዳይ ሁለተኛ ደረጃ ተሸላሚ የሆነየፖሊስ አባል፡-ሀ) የብር 15 ሺህ የአንድ ጊዜ ክፍያና የ20

በመቶ የደመወዝ ጭማሪይሰጠዋል፣የተሰዋ እንደሆነ ለህጋዊወራሾቹ ብር 20 ሺህ ይከፈላል፣

ለ) በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦችክልል መንግስት የፖሊስ ኮሚሽንኮሚሽነር ጀነራል የተፈረመ የምስክርወረቀት ይሰጣል፡፡

ï. የጀግንነት ሜዳይ ሁለተኛ ደረጃ ተሸላሚ የሆነቡድን ወይም የስራ ክፍል ብር 15 ሺህ እናበደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልልመንግስት የፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራልየተፈረመ የምስክር ወረቀትይሰጣል፡፡የተሸላሚዉ ቡድን ወይም የስራክፍል አባል የሆነ እያንዳንዱ የፖሊስ አባልም20 በመቶ የደመወዝ ጭማሪ ይሰጠዋል፡፡

ýó. የጀግንነት ሜዳይ ሦስተኛ ደረጃ

í. የጀግና ሜዳይ ሦስተኛ ደረጃ የዘወትርፖሊሳዊ ግዳጅ ከሚጠይቀዉ በላይ የሚያኮራጀግንነት ለፈፀመ የፖሊስ አባል፣ቡድንወይም የስራ ክፍል የሚሰጥ ሽልማት ነዉ፡፡

î. የጀግና ሜዳይ ሦስተኛ ደረጃ ተሸላሚ የሆነየፖሊስ አባል፡-

ሀ) የብር 10 ሺህ የአንድ ጊዜ ክፍያና የ15በመቶ የደመወዝ ጭማሪይሰጠዋል፣የተሰዋ እንደሆነ ለህጋዊወራሾቹ ብር 15 ሺህ ይከፈላል፣

ለ) በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦችክልል መንግስት የፖሊስ ኮሚሽንኮሚሽነር ጀነራል የተፈረመ የምስክርወረቀት ይሰጣል፡፡

86. Medal of Heroism 2nd Rank

1. The Medal of Heroism 2ndRank is an award that

may be bestowed upon a police officer, team or

unit that has, beyond the call of ordinary duty,

achieved very commendable feats of bravery.

2. A police officer awarded with the Medal of

Heroism 2ndRank shall:

a) be entitled to a lump sum payment of Birr 15,000

and 20% salary increment; where he is sacrificed

his survivors shall be entitled to payment of Birr

20,000;

b) receive a certificate signed by the southern nation

nationalities and people regional state

police Commissioner General.

3. A team or unit awarded with the Medal of Heroism

2nd Rank shall be entitled to a lump sum payment

of Birr 15, 000 and a certificate signed

by the southern nation nationalities and people

regional state police Commissioner General. Every

police officer who is a member of such team or

unit shall be entitled to a 20% salary increment.

87.Medal of Heroism 3rd Rank

1. The Medal of Heroism 3rdRank is an award that

may be bestowed upon a police officer, team or

unit that has, beyond the call of ordinary duty,

achieved commendable feats of bravery.

2. A police officer awarded with the Medal ofHeroism 3 Rank shall:a) be entitled to a lump sum payment of Birr

10,000 and 15% salary increment; where he issacrificed his survivors shall be entitled topayment of Birr15,000;

b) receive a certificate signed by the southern nation

nationalities and people regional state police

Commissioner General.

Page 529 of 2280

Page 59: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

59

ï. የጀግንነት ሜዳይ ሦስተኛ ደረጃ ተሸላሚ የሆነቡድን ወይም የስራ ክፍል ብር 10 ሺህ እናበደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦችክልል መንግስት የፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነርጀነራል የተፈረመ የምስክር ወረቀትይሰጣል፡፡ የተሸላሚዉ ቡድን ወይም የስራክፍል አባል የሆነ እያንዳንዱ የፖሊስአባልም 15 በመቶ የደመወዝ ጭማሪይሰጠዋል፡፡

ýô. የላቀ የስራ ዉጤት ሜዳይ

í. የላቀ የስራ ዉጤት ሜዳይ በአዕምሮስራ፣በፈጠራ ወይም በማንኛዉም መስክየኮሚሽኑን ተልዕኮ ለማሳካት የላቀ ዉጤትላስገኘ አባል ወይም የስራ ክፍል ወይምቡድን የሚሰጥ ሽልማት ነዉ፡፡

î. የላቀ የስራ ዉጤት ሜዳይ ተሸላሚ የሆነየፖሊስ አባል፡-

ሀ) የአንድ ደረጃ የማዕረግ ዕድገትና የ20በመቶ የደመወዝ ጭማሪይሰጠዋል፣ሽልማቱን ሳይቀበል የሞተእንደሆነ ለህጋዊ ወራሾቹ ብር 8 ሺህይከፈላል፡፡

ለ) በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦችክልል መንግስት የፖሊስ ኮሚሽንኮሚሽነር ጀነራል የተፈረመ የምስክርወረቀት ይሰጣል፡፡

ï. የላቀ የስራ ዉጤት ሜዳይ ተሸላሚ የሆነቡድን ወይም የስራ ክፍል በደቡብ ብሔሮችብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስትየፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል የተፈረመየምስክር ወረቀት ይሰጠዋል፣የተሸላሚዉቡድን ወይም የስራ ክፍል አባል የሆነእያንዳንዱ የፖሊስ አባልም የአንድ ደረጃየማዕረግ ዕድገትና የ20 በመቶ የደመወዝጭማሪ ይሰጠዋል፡፡

3. A team or unit awarded with the Medal of Heroism

3rd Rank shall be entitled to a lump sum payment

of Bi rr 10, 000 and a certificate signed by the

southern nation nationalities and people regional

state police Commissioner General. Every police

officer who is a member of such team or unit shall

be entitled to a 15% salary increment.

88. Medal of Distinguished Labour

1. The Medal of Distinguished Labour is an awardthat may be bestowed upon a police officer, teamor unit that has, through mental labour, by way ofinvention or in any other field, scoreddistinguished achievement for the success of themission of the Commission.

2. A police officer awarded with the Medal of

Distinguished Labour shall:

a) be entitled to one step promotion in rank

and 20% salary increment; where he dies

prior to receiving the award, his survivors

shall be entitled to payment of Birr 8,000;

b) receive a certificate signed

by the southern nation nationalities and

people regional state police Commissioner

General.

3. A team or unit awarded with the Medal of

Distinguished Labour shall receive a certificate

signed by the southern nation nationalities and

people regional state police Commissioner

General. Every police officer who is a member of

such team or unit shall be entitled to one step

promotion in rank and 20% salary increment .

Page 530 of 2280

Page 60: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

60

ýõ. የፖሊስ አገልግሎት ሜዳይ አንደኛደረጃ

í. የፖሊስ አገልግሎት ሜዳይ አንደኛ ደረጃበስነ-ምግባሩና በፖሊሳዊ ዲሲፒሊኑ እንከንለሌለበትና በፖሊስ አባልነት ከሃያ አምስትዓመት ላላነሰ ጊዜ ላገለገለ የፖሊስ አባልየሚሰጥ ሽልማት ነዉ፡፡

î የፖሊስ አገልግሎት ሜዳይ አንደኛ ደረጃተሸላሚ የሆነ የፖሊስ አባል የአራት ወርደመወዙን የሚያህል ገንዘብ በአንድ ጊዜክፍያ ይሰጠዋል፡፡

þ. የፖሊስ አገልግሎት ሜዳይ ሁለተኛ ደረጃ

í. የፖሊስ አገልግሎት ሜዳይ ሁለተኛ ደረጃበስነ-ምግባሩና በፖሊሳዊ ዲሲፒሊኑ እንከንለሌለበትና በፖሊስ አባልነት ከሃያ ዓመትላላነሰ ጊዜ ላገለገለ የፖሊስ አባል የሚሰጥሽልማት ነዉ፡፡

î. የፖሊስ አገልግሎት ሜዳይ ሁለተኛ ደረጃተሸላሚ የሆነ የፖሊስ አባል የሦስት ወርደመወዙን የሚያህል ገንዘብ በአንድ ጊዜክፍያ ይሰጠዋል፡፡

þí. የፖሊስ አገልግሎት ሜዳይ ሦስተኛደረጃ

í. የፖሊስ አገልግሎት ሜዳይ ሦስተኛ ደረጃበስነ-ምግባሩና በፖሊሳዊ ዲሲፒሊኑ እንከንለሌለበትና በፖሊስ አባልነት ከአስራ አምስትዓመት ላላነሰ ጊዜ ላገለገለ የፖሊስ አባልየሚሰጥ ሽልማት ነዉ፡፡

î. የፖሊስ አገልግሎት ሜዳይ ሦስተኛ ደረጃተሸላሚ የሆነ የፖሊስ አባል የሁለት ወርደመወዙን የሚያህል ገንዘብ በአንድ ጊዜክፍያ ይሰጠዋል፡፡

89. Medal of Police Service 1st Rank

1. The Medal of Police Service 1 Rank is an award

that may be bestowed upon any police officer who

is reputed for his spotless record of conduct and

police discipline and has served as a police officer

for not less than twenty five years.

2. A police officer awarded with the Medal of Police

Service 1st Rank shall be entitled to a lump sum

payment of an amount equivalent to his four

months' salary.

90. Medal of Police Service 2nd

1. The Medal of Police Service 2nd Rank is an awardthat may be bestowed upon any police officer whois reputed for his spotless record of conduct andpolice discipline and has served as a police officerfor not less than twenty years.

2. A police officer awarded with the Medal of Police

Service 2nd Rank shall be entitled to a

lump sum payment of an amount equivalent to his

three months' salary.

91. Medal of Police Service 3rd Rank

1. The Medal of Police Service 3rd Rank is an award

that may be bestowed upon any police officer who

is reputed for his spotless record of conduct and

police discipline and has served as a

police officer for not less than fifteen years.

2. A police officer awarded with the Medal of Police

Service 3rdRank shall be entitled to a lump sum

payment of an amount equivalent to his two

months' salary.

Page 531 of 2280

Page 61: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

61

þî. የፖሊስ አገልግሎት ሪቫን

የፖሊስ አገልግሎት ሪቫን ለህገ-መንግስቱ ታማኝበመሆን በፖሊስ አባልነት ለተሰጠ ለእያንዳንዱአስር ዓመት አገልግሎት የሚሰጥ ሽልማት ነዉ፡፡

þï. የሜዳዮችና ሪቫኖች አሰጣጥ ስርዓትናአለባበስ

በዚህ ደንብ የተመለከቱት ሜዳዮችና ሪቫኖችአሰጣጥ ስርዓትና አለባበስ ኮሚሽኑ በሚያወጣዉመመሪያ ይወሰናል፡፡

þð. ሜዳይና ሪቫን መልሶ ስለመዉሰድ

í. ሜዳዩ ወይም ሪቫኑ የተሰጠዉ በሀሰትማስረጃ ላይ ተመስርቶ መሆኑ ሲረጋገጥ፣

î. በህገ-መንግስቱ ወይም ህገ-መንግስታዊስርዓቱ ላይ በሚደረግ ወንጀል፣በክዳት፣በአሸባሪነት፣አደገኛ ዕፅ በማዘዋወር ወይም በሌላተመሳሳይ ወንጀል ተከሶ ጥፋተኛነቱ በፍርድቤት ዉሳኔ ሲረጋገጥ የተሰጠዉ ሜዳይወይም ሪቫን ይወሰድበታል፡፡

þñ. ለሜዳይ ሽልማት የሚያበቃ ስራ ሰርቶስለሞተ የፖሊስ አባል

í. በዚህ ደንብ መሰረት ለሜዳይ ሽልማትየሚያበቃ ስራ ሰርቶ የሞተ የፖሊስ አባልአግባብ ያለዉ ሜዳይ በስሙይመዘገብለታል፡፡

î. ሜዳዩ ለባለቤቱ ይሰጣል፣ባለቤት ከሌለዉለታላቅ ልጁ ይሰጣል፣ልጅ ከሌለዉ አግባብባለዉ የዉርስ ህግ መሰረት ለዉርስባለመብቱ ይሰጣል፡፡

ï. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (í) መሰረትየጀግንነት ሜዳይ በስሙ የተመዘገበለትየተሰዋ የፖሊስ አባል የማዕረግ ዕድገትምተሰጥቶት በስሙ ሊመዘገብለት ይችላል፡፡

92. Ribbon of Police Service

The Ribbon of Police Service shall be awarded toeach police officer of the Commission every tenyears for service given being loyal to theConstitution.

93. Awarding Ceremony and Wearing ofMedals and RibbonsThe awarding ceremony and wearing of Medals

and Ribbons provided under this Regulation

shall be prescribed by directive to be issued by the

Commission

94. Deprivation of Medals and Ribbons

An a wardee of a medal or ribbon shall bedeprived of the medal or ribbon where:

1. it is discovered that the award granted on thebasis of false evidence; or

2. it is discovered that the award granted on the

basis of false evidence; or the a wardee has

been convicted by a court for a crime of

outrage against the Constitution or the

constitutional order, treason, terrorism, drug

trafficking or any other similar crime.

95. Posthumous Award of Medals

1. The appropriate medal shall be registered in the

name of a police officer who dies after having

accomplished a deed which qualifies for the award

of a medal in accordance with this Regulation.

2. The medal shall be given to his spouse; in default

of a spouse, to his eldest descendant; in

default of descendant to his heir under the relevant

law of succession.

3. A posthumous promotion of rank may as well be

registered in the name of a sacrificed police

officer in whose name a Medal of Heroism is

Page 532 of 2280

Page 62: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

62

ክፍል አስራ ስድስት

ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች

þò. የቅሬታ አቀራረብና አፈታት ስርዓት

ኮሚሽኑ በፖሊስ አባላት የሚቀርቡ ቅሬታዎችንበአግባቡ ለመፍታት የሚያስችል የቅሬታአቀራረብና አፈታት ስርዓት ይዘረጋል፣ ዝርዝሩበመመሪያ ይወሰናል፡፡

þó. የቡድን አሰራርና የስራ አፈፃፀም አለካክ

ኮሚሽኑ ሊኖር የሚገባዉን የቡድን አሠራሮችእና የግል የስራ አፈፃፀም አለካክ የአሰራርስርዓት ይዘረጋል፤ ዝርዝሩ በመመሪያይወሰናል፡፡

þô. የአካል ብቃትና ስፖርታዊ ዉድድር

ኮሚሽኑ የፖሊስ አባላት የአካል ብቃትእንቅስቃሴ የሚያደርግበት እና በስፖርታዊዉድድሮች የሚሳተፍበትን ሁኔታ ያመቻቻል፡፡

þõ. ከሕዝብ ጋር ስለሚኖር ግንኙነት

ማንኛዉም የፖሊስ አባል፡-

í. ከማህበረሰቡ ጋር በሚኖረዉ ግንኙነትየማህበረሰቡን ወግ፣ባህል፣እምነት እናማንነት የማክበር፣

î. በህዝባዊ በዓላት አከባበር ላይ የደንብ ልብሱንለብሶ በመገኘት ህግና ስርዓት የማስከበርኃላፊነት ይኖርበታል፡፡

ï. UBrtsb& bwNjL mk®kL S™t±ªÜ ANë^ÒN lìDrG yas™RSR¹T bmqyS S™ ®Y ¶ˆ®L¥¥

ÿ. የተከለከሉ ድርጊቶች

ማኛውም የፖሊስ አባል፡-

í. ኢሰብአዊ ወይም ክብርን የሚነካአያያዝና ድርጊት መፈፀም፣

PART SIXTEEN

MISCELLANEOUS PROVISIONS

96. Grievance Handling Procedure

The Commission shall establish grievance

handling procedure to properly address

complaints of police officers; its detail shall

be decided by directive.

97. Group working and PerformanceEvaluationThe Commission shall establish the groupworkings and private performance evaluationworking procedure its detail shall be decidedby directive;

98. Physical Exercise and SportCompetitionThe Commission shall create conditions to

enable police officers to participate in

physical exercises and sport competitions.

99. Relationship with Public

Any police officer shall have the duty to:

1. in his relations with the public, respect

the tradition, culture, beliefs and identity

of the community;

2. in attending public holidays, wear his

uniform and maintain law and order.

3. devise the working procedure that the

public shall be participated in preventing

crime.

100. Prohibition

No police officer of the commission may:

1. inhuman or degrading treatment;

Page 533 of 2280

Page 63: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

63

î. በዘር፣በብሔር፣ በብሔረሰብ፣ በቀለም፣ በፆታ፣በቋንቋ፣ በሃይማኖት፣ በፖለቲካ፣ በማህበራዊአመጣጥ፣ በሀብት፣ በትውልድ ወይም በሌላአቋም ምክንያት ልዩነት ማድረግ፣

ï. የሥራ ማቆም አድማ ማድረግ፣

ð. ሰላማዊ ሰልፍ ማድረግ ወይም መሳተፍ፤

ñ. የማንኛውም የፖለቲካ ድርጀት አባል ወይምደጋፊ መሆን ወይም የፖለቲካ ድርጅቶችንበመቃወም አቋም መያዝ፣

ò. በማናቸውም ሁኔታ በስውርም ሆነ በግልጽየፖለቲካ ቅስቀሳ ማድረግ፤

ó. ለምርጫ የሚወዳደር ማንኛዉም ፖለቲካ ድርጅትወይም ሰዉ በመደገፍም ይሁን በመቃወም ቅስቀሳማድረግ ወይም የማንኛዉንም የፖለቲካ ድርጅትዓርማ ወይም ለምርጫ የሚጠቀምበትን ምልክትበማንኛውም ቦታ መያዝ ወይም መጠቀምየተከለከለ ነው፡፡

ÿí. በምርጫ ስለመሳተፍ

í. ማንኛውም የፖሊስ አባል በመንግስትበሚካሄዱ ምርጫዎች የመምረጥ መብትይኖረዋል፤ ሆኖም በምርጫ ውድድርለመሳተፍ የሚፈልግ ከሆነ አግባብ ያላቸዉየዚህ ደንብ ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆኖበቅድሚያ ስራዉን መልቀቅ አለበት፡፡

î. በምርጫ ዉድድር ለመሳተፍ ስራዉን የለቀቀየፖሊስ አባል በምርጫዉ ቢያሸንፍምቢሸነፍም ተመልሶ በፖሊስ አባልነትሊቀጠር አይችልም፡፡

ÿî. መመሪያ የማውጣት ስልጣን

ኮሚሽኑ ይህን ደንብ ለማስፈፀም አስፈላጊ የሆኑመመሪያዎችን ሊያወጣ ይችላል፡፡

ÿï. የተሻሩና ተፈፃሚነት የማይኖራቸዉሕጐች

í. የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦች ሕዝቦች ክልልመንግስት ፖሊስ መተዳደሪያ ደንብ ቁጥር14/96 በዚህ ደንብ ተሽሯል፡፡

2. discriminate on grounds of race, nation,

nationality, color, sex, religion, political, social

origion, property, birth or other status;

3. participate in a strike;

4. conduct or participate in a demonstration;

5. be a member or supporter of any political

organization or oppose any political organization;

6. conduct political agitation openly or covertly;

7. agitate for or against any political organization or

person campaigning for election, or carry or use

in any place the emblem of any political

organization or any sign it uses for election

campaign.

101. Participation in Election

1. Any police officer shall have the right to vote inany election conducted by government; provided,however, that if he intends to compete forelection, he has to resign from his positionsubject to the relevant provisions of thisRegulation.

2. A police officer who has resigned from his

position to compete for election may not be

reemployed as a police officer irrespective of

winning or losing the election.

102. Power to Issue Directive

The Commission may issue directives necessary

for the implementation of this Regulation.

103. Repealed and Inapplicable Laws

1. the southern nation nationalities and people

regional state Police Administration Regulation

No. 14/2003 is hereby repealed.

Page 534 of 2280

Page 64: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T … · አጥጋቢ ውጤት እያስመዘገበ የሚቆይበት የጊዜ ርዝማኔ ነው፡፡ ï. የተፈጻሚነትወሰን

64

î. ከዚህ ደንብ ጋር የሚቃረኑ ደንቦች፣መመሪያዎች ወይም ልማዳዊ አሰራሮችበዚህ ደንብ በተሸፈኑ ጉዳዮች ላይተፈፃሚነት አይኖራቸውም፡፡

ÿð. ደንቡ የሚፀናበት ጊዜ፤

ይህ ደንብ በክልል መስተዳድር ም/ቤት ከፀደቀበትከጥቅምት ፲ ቀን ፪ሺ፯ ዓ.ም ጀምሮ የፀናይሆናል፡፡

ጥቅምት ፲ ቀን ፪ሺ፯ ዓ.ም

ሀዋሳ

ደሴ ዳልኬ

የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል

መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር

2. No regulations, directives or customary practices,

in so far as they are inconsistent with this

Regulation, shall be applicable in respect of

matters covered by this Regulation.

104. Effective Date

This regulation shall come in to force as

approved by regional executive council of the 20

day of oct , 2014.

Done at Hawassa, this 20th day of October,2014.

Dese Daleke

Chief – Executive The Southern Nation, Nationalities

and Peoples Regional State

Page 535 of 2280