badr magazine annual edition 2008 international ethiopian muslims federation

60

Upload: nesrya

Post on 12-Nov-2014

508 views

Category:

Documents


7 download

DESCRIPTION

Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

TRANSCRIPT

Page 1: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation
Page 2: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

2

Page 3: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

3

ዋና Aዘጋጅ፥ ሙሃባ ጀማል [email protected] ረዳት Aዘጋጆች፥ ቶፊቅ ደጉ [email protected]

ሙሃመድ ሱልጣን [email protected] ሳዲቅ Aህመድ [email protected]

Eህት ሳብሪን ሽፋ Aህመድ [email protected] ዲዛይን ሌይAውትና Iዲቲንግ ዶ/ር Iንጅነር Aወል Iብራሂም Aህመድ [email protected] DISCLAIMER: Dear Readers of this Badr 2008 Edition, The articles published in this magazine do not necessarily reflect the official position of Badr or the opinions of the leadership team. ማሳሰቢያ፤ ውድ የበድር 2000 መጽሔት Aንባቢያን ሆይ፤ Eዚህ መጽሔት ውስጥ የታተሙ ጽሁፎች የበድር

Aመራር Aካላትን Aመለካከት ሐሳብና ውሳኔን በከፊልም ሆነ ባጠቃላይ Eንደማይወክል Eናስታውቃለን። Contents ማውጫ Page ገጽ

ርEሰ Aንቀጽ 4 Message from the Badr board chairman 5 Message from the Badr president 6 የፕሬዚደንቱ መልEክት 7 ትንሽ ቆይታ ከሼህ ሙሐመድ ሲራጅ ሷልህ ጋር 9 A preview of the report card for last Year’s Badr delegation 11 ባለቤት ያጡ የሃገራችን Eስላማዊ ቅርሶች 13 በድር … በIስላም ጥላ ስር (ግጥም) 17 የ1966ቱ ታላቁ የIትዮጵያ ሙስሊሞች የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፍ 18 Badr Leadership team at a glance 31 A glimpse into Ethiopian Muslims Relief and Development Association 32 የሴቶች Aምድ 34 የሂጃብ ጥቅም … በግጥም ፤ ትስስር … በIስላም ጥላ ስር (ግጥም) 36 Report on Mekele University’s Students right violation 37 በትምህርት ተቋማት የAምልኮት ስርዓት … 40 Iስላም መድኅን ነው ወይስ ሌላ? 43 Badr Investigative Reports for UCR 45 በሕብረት ዣንጥላ … ርሐብ Eንዲቀላ 47 ሠላምና ፍትህ በIስላም 48 የሐበሻና የሐበሾች ክብር በEስልምና 49 ኪነጥበብ ልብወለድ ውሀው 51 ተስፋ Eንዳንቆርጥ ፤ Eና ጃሂልያ በግጥም 53 Eስከ Aሁን ያልታወቁ የሀገራችንን Eስላማዊ ቅርሶች Eስቲ Eንፈልጋቸው 54 የበድር Aባል ድርጅቶች Aምድ ሳን ሆሴ San Jose, California, USA 55

ቶሮንቶ ካናዳ Toronto Canada 56 ሲያትል ዋሽንገተን Seattle WA, USA 57

ፈርስት ሂጅራ Washington DC, USA 58 ነጃሺ Nejashi Center, Atlanta GA, USA 59

Page 4: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

4

ርEሰ Aንቀጽ በድር Aለም Aቀፍ የIትዮጵያውያን ሙስሊምች ፌዴሬሽን ከተመሰረተ Eነሆ ስምንት ዓመቱን Aስቆጠረ። በድር ባስቆጠራችው በEነዚህ ስምንት ዓመታት ውስጥ በርካታ ተግባራትን Aከናውኗል። በሰሜን Aሜሪካና በካናዳ የተለያዩ ግዛቶች ውስጥ የሚገኙ Iትዮጵያውያን ሙስሊሞችን በማገናኘት Eንዲተዋወቁና የጋራ የሆነውን ራEያቸውን በህብረት ለማራመድ የሚችሉበትን ጎዳና ጠርጓል። ላለፉት ስምንት Aመታት በተከታታይ Aመታዊ ጉባዔዎችን በማዘጋጀት ሙስሊም Iትዮጵያውያን ኃይማኖታዊ Eውቀቶችን የሚገበዮበትን፣ በEለት ተለት ህይወቶቻቸው በሚገጥሟቸው የተለያዩ ችግሮች ዙሪያ በመወያየት ልምዶቻቸውን የሚለዋወጡበትን፣ ሃገራቸው ትተዋቸው የመጡት ሙስሊም ወገኖቻቸውን ህይወት ለማሻሻል የበኩላቸን ለማድረግ ያላቸውን ፍላጎት ወደ ተግባር ለመቀየር የሚያስችላቸውን ዘዴዎች የሚቀይሱበትን የጋራ መድረክ ለመፍጠር ችሏል። የበድር Aመታዊ ጉባዔ Iትዮጵያውያን ሙስሊሞች በየሚኖሩባቸው ግዛቶች ውስጥ መስጊዶችንና Eስላማዊ ማEከላትን ለማቋቋም የሚያስችላቸውን የIኮኖሚ ድጋፍ የሚያሰባስቡበት ምንጭ ለመሆን ከመብቃቱም ባሻገር ሙስሊም ወንድሞችና Eህቶች ተገናኝተው ወደ ጋብቻው ዓለም የሚሸጋገሩበት ድልድይ በመሆንም Eያገለገለ ይገኛል። በድር ከተመሰረተ ጊዜ Aንስቶ ከዓመት ወደ ዓመት Eያጠናከራቸው ከመጣቸው Eንቅስቃሴዎቹ መካከል ዋነኛው የIትዮጵያውያን ሙስሊሞችን የEምነት ነፃነት ለማስከበር Eያደረገ ያለው ጥረት ነው። Iትዮጵያውያን ሙስሊሞች ላይ በተከታታይ በተፈጸሙትና በመፈጸምም ላይ ባሉት ጥቃቶችና Iትዮጵያውያን ሙስሊሞች ኃይማኖታቸውን ለመተግበር Eንስቃሴዎች በሚያደርጉባቸው ወቅቶች በሚከሰቱት Eንቅፋቶች ዙሪያ ከመንግስት ባለስልጣናትና ከሙስሊሙ ማህበረሰብ ተወካዮች ጋር ለመወያየት በውጪው ዓለም በሚኖሩ Iትዮጵያውያን ሙስሊሞች ዘንድ በAይነቱ የመጀመሪያ የሆነውን ታሪካዊውን የልUካን ቡድን Eንደ ፈረንጆቹ Aቆጣጠር በ2007 ወደ Iትዮጵያ በመላክ ያሳየው Eንቅስቃሴ በዚህ ረገድ በቀደምትነት የሚጠቀስ ነው። Iትዮጵያዊውን ሙስሊሞችን በሚመለከቱ ጉዳዮች ዙሪያ በድር በየጊዜው Aቋሙን የሚገልጹ መግለጫዎችን ከማውጣቱም በተጨማሪ በተለይ የትምህርት ሚኒስቴር ” በትምህርት ተቋማት የAምልኮ ሥርዓት ” በሚል ርEስ ያቀረበውን የሙስሊሞችን የEምነት ነፃነት የሚተናኮል የደንብ ረቂቅ በመቃወም ረቂቁ Eንዳይጸድቅ Eያደረገ ያለው ከፍተኛ ጥረት በIትዮጵያዊያን ሙስሊሞች ዘንድ ታላቅ የAለኝታነትን ስሜት Eየፈጠረ ይገኛል። በድር Aለም Aቀፍ የIትዮጵያውያን ሙስሊሞች ፌዴሬሽን Aነሳሱ ዓለም Aቀፋዊ ይዘት ቢኖረውም Eስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ Eንቅስቃሴዎቹ ያተኮሩት በሰሜን Aሜሪካ Aካባቢ Eንደነበረ ይታወቃል። በAሁኑ ሰዓት ግን የEንቅስቃሴ Aድማሱን በማስፋት በAውሮፓና በAሲያ ከሚገኙ Eስላማዊ ማህበራት ጋር በመተባበር ይበልጥ በተጠናከረና በተቀናጀ መልኩ መስራት ከመቻሉም ባሻገር Eነዚህን ማህበራት በውስጡ ለማቀፍ የሚያስችለውን ሁኔታዎች ለማሟላት ጥረት በማድረግ ላይ ይገኛል።

ሆኖም ግን Eነዚህ ከላይ የተጠቀሱትና ሌሎቹም የበድር Eንቅስቃሴዎች ወደ ተፈለገው ግብ Eንዲደርሱ ፌዴሬሽኑን ገና ብዙ ሥራዎች ይጠብቁታል። በውጪ ሃገራት የሚኖሩ Iትዮጵያዊያን ሙስሊሞች ኃይማኖታቸውንና Iትዮጵያዊ ባህላቸውን ጠብቀው ለመኖር ጥረት በሚያደርጉባቸው ጊዜያት የሚያጋጥሟቸው ችግሮች Eንደተጠበቁ ሆነው በተለይ ከሌሎች Iትዮጵያውን በተለየ መልኩ ሙስሊሞች በገዛ ሃገራቸው ከማንም ወይንም ከምንም Aይነት ተፅEኖዎች በጸዳ መልኩ Eምነታቸውን በመተግበሩ ሂደት ላይ በየጊዜው የሚከሰቱባቸው Eንቅፋቶችና ጥቃቶች ያሳስባቸዋል። Eነዚህ Eንቅፋቶች Eንዲወገዱና የIትዮጵያውያን ሙስሊሞች መብት ያለ ምንም ገደብ Eንዲከበር በሚደረገው ትግል ላይ በውጪ ሃገራት ከሚገኙ Iትዮጵያውያን ሙስሊሞች የሚጠበቁ AስተዋፅOዎች Aሉ። ታዲያ Eነዚህን AስተዋፅOዎች በማስተባበሩና በማቀናጀቱ ረገድ በድር Eንደ Aንድ የሙስሊሞች ማህበራት የጋራ መድረክ የሚኖረው ሚና ከፍተኛ ነው። በውጪው ዓለም የሚገኙት Iትዮጵያውያን ሙስሊሞች የሚኖሩት Aንድ Aካባቢ ላይ ሳይሆን ተበታትነው ነው። ስለሆነም ለጋራ Aላማው በህብረት ለመንቀሳቅስ በመጀመሪያ የመገናኛ መድረክ ያስፈልጋቸዋል። በውጪ ሃገራት የሚኖሩ Iትዮጵ ያውያን ሙስሊሞች ሃገራቸው Iትዮጵያ ውስጥ ለሚገኘው ወገናቸው የሠመረ AስተዋፅO ሊያደርጉና ለጋራ ችግሮቻቸው በህብረት ምላሽ መስጠት የሚችሉት በAንድ የጋራ መድረክ ሥር በመሰባሰብ ጠንካራ ድርጅት ሲፈጥሩ፣ የህዝቡን ንቃተህሊና የሚያዳብሩ መልEክቶችን ማስተላለፍ ሲችሉ፣ ሃገራቸው ውስጥ Eየተካሄዱ ያሉትን ክስተቶች ሲያውቁና በተለይም በውጪ ሃገር ነዋሪውና በሃገር ውስጥ ነዋሪው መካከል Eንደ ድልድይ ሆኖ የሚያገለግል የግንኙነት መስመር ሲዘረጉ ነው። ለዚህም ተግባር በዋነኝነት ከሚያስፈልጉ ነገሮች መካከል ቀዳሚው የህዝብ መገናኛ Aገልግሎት ወይንም ማስ ሚዲያ ነው። ማስ ሚዲያ በሚፈጥራቸው የተለያዩ የመገናኛ መድረኮች በመጠቀም Iትዮጵያውያን ሙስሊሞች ሊሰባሰቡና በችግሮ ቻቸው ዙሪያ በመወያየትና የልምድ ልውውጦችን በማድረግ ለጋራ ችግሮቻቸው ዘላቂ የሆኑ መፍትሄዎችን ለማግኘት ጥረት ያደርጉባቸዋል። ማስ ሚዲያ የሚፈጥራቸው የተለያዩ የመገናኛ መስመሮች Iትዮጵያውያን ሙስሊሞች ሃገራቸው ውስጥና በተለያዩ ሃገራት የሚኖሩ ወገኖቻቸውን ሁኔታዎች ለመከታተልና Aስፈላጊ የሆኑ ድጋፎችንም ለመስጠት የሚችሉበትን Eድል ይከፍታል። ማስ ሚዲያ Iትዮጵያውያን ሙስሊሞች ስለኃይማኖታቸውም ሆነ ስለ ሃገራቸውና ህዝባቸው ባህልና ታሪክ Eውቀትን የሚቀስሙበት ይሆናል። ያለ ጠንካራ የህዝብ መገናኛ መስመር Eንኳንስ Eንደ Eኛ በተለያዩ ክፍለ Aለማት ተበታትኖ የሚገኝ ማህበረሰብ ይቅርና በAንድ ሃገር ውስጥ የሚኖሩ ማህበረሰባት Eንኳን በተፈለገው መልኩ ስኬታማ የሆኑ ተግባራትን ለመፈጸም ያዳግታቸዋል። ስለዚህ በድር ይህንን የታሪክ Aጋጣሚ ያሸከመውን Eስላማዊ ሃላፊነት ለመወጣት ለህዝብ መገናኛ Aገልግሎቶች ወይንም ማስ ሚዲያ ልዩ ትኩረት በመስጠት መንቀሳቀስ ይኖርበታል Eንላለን።

Page 5: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

5

A Message from the Badr board chairman

In the Name of Allah Most Gracious and Most Merciful Dear brothers and sisters in Islam, Assalamu Alaikum Worahmatu-LLahi Wobarakatu!

Let me begin by saying how privileged I feel to have had the opportunity to serve this wonderful organization. For this, I would like to thank Allah (S.W.) for His blessings to come to the end of our term as Badr board of Directors. Without any doubt, Badr International Ethiopian Muslims Federation (BIEMF) today is very different from the one that I joined in 2005. Today, Badr has achieved a remarkable world-wide recognition from various governmental and none governmental organizations for its positive role as an umbrella federation for many Ethiopian Muslim Communities in Diaspora. Badr member organizations also increased in number. Today, Badr members are counted in thousands and Badr has become an ideal entity for many Ethiopian Muslims. Badr has accomplished a significant achievement in many areas of concern to Ethiopian Muslims. In the meantime, the positive reaction of Ethiopian Muslims in Diaspora and at home has been encouraging and must continue in order to strengthen our unity and work ethics for the betterment of Muslims and the country as a whole. Badr under the current management system has improved a lot logistically, legally and in the frame of its operations to ensure the solidification of its foundation. The Board also has achieved one of its important objectives in adopting a new and well-structured bylaw that can accommodate every Ethiopian Muslim individual within a community or chapter structure in the World. Most importantly, establishing a conducive environment for the upcoming Badr board of directors is our ultimate goal.

I must pay tribute to the high quality of our board of directors. I have always been impressed by their depth of knowledge and understanding, be it within or outside the Board when they are responding to all matters or participating in another area where they can manifest their skills. Personally, I have

found the board members to be extremely helpful and always willing to share their experience and knowledge with me. I also salute their dedication and professionalism whose memories will stay with me for a very long time.

Let me also take this opportunity to thank the Secretary of the Board brother Yesihak Hassen for his tireless and tremendous performance in executing his duty accordingly and accommodating all my requests. In particular, I owe special thanks to Board members who have guided me through the rules and regulations and for the respect that I enjoyed as a board chairman. Without their patience and companionship, it would not have been possible to achieve what we have garnered so far.

I would like to thank the executives, members and particularly president Dr. Zaki Sherif who tried to be "invisible" and has put Badr on the top of his agenda and who has produced quality leadership, and who has been patient with me.

On this occasion, I would like to offer my especial thanks to the former Badr president brother Mensur Nuru who laid down Badr’s communication bridge and devoted his time and energy in bringing Badr to the forefront.

It is hard for me to forget the tremendous support and advice that I have received from very especial brothers in Diaspora and at home. Please allow me to mention some of the team leaders and I ask you to share with me in thanking the following brothers for the job well done. Sheikh Mohamed Siraj USA, Dr. Abduljalil Hassen Saudi Arabia, Abiye Yassin Belgium, Mohamed Hassen Germany, Muhaba Jemal Sweden, Najib Mohamed USA, Mohamed Sherif Ethiopia, Mahammud Suadik Canada, Dr. Hassen Yemir USA and many others. I would like to note here my special appreciation to all brothers and sisters for providing me logistic and moral support for the past three years.

Finally, I am leaving my position as Badr board chairman with my humble recommendation to the new board of directors. In the face of the crisis that this World is constantly experiencing today, poor countries are more vulnerable to the impending deluge of famine and diseases. As a result, many Muslims in our country have been forced to choose between their faith and saving their lives and many other are on the verge of losing their Islamic identity. Therefore, I strongly recommend that you put humanitarian and relief efforts of the community on the top of your agenda for the coming years.

I love you all for the sake of Allah and may Allah bless you and strengthen Badr. Please forgive me for all my shortcomings and inadvertent mistakes and lastly I ask you all to remember me and those played a critical role in promoting Badr in a much stronger position in your Du’a. Yours in Islam, Mohamed Awal Board chairman

Page 6: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

6

A Message from the President of Badr Refocusing on the Common Thread

Welcome to the 8th Badr annual convention in Toronto, Canada. This is the second time the convention has been held in Toronto. There are a number of other cities in America that had been bestowed this honor in the past. These cities include Atlanta – Georgia (once); Dallas – Texas (twice); San Jose – California (once); Seattle – Washington (once), and Washington, DC (twice), the capital city of the United States of America. In the future, insha’Allah, we hope to grace the big cities of other states, provinces, countries and continents. After all, Badr is an International federation of Ethiopian Muslims in Diaspora. This means future conventions in Europe or Ethiopia are not far fetched, insha’Allah. What is the function of these conventions? There is more than one way of answering that question. For starters, we can confidently claim that bringing people of various ethnic groups, cultures, backgrounds, professions and political inclinations under one giant roof for four days is a monumental achievement by any stretch of the imagination. But let us delve into the mindset of the participants and search for possible answers. Before we do that though, let us first extend the questions a little further. What is their motivation to drop all that matters to them and sacrifice time and money to come to Badr conventions? What is that factor that easily convinces masses of people to relegate all other obligations of their lives to drive or fly thousands of miles away from their homes just to be with other like-minded people? What is that burning desire or common thread that runs deepest in the souls of all these convention participants – the common weaving thread that is more important than any of the above-mentioned differences or traits they possess? The simple truth is Islam – that common thread, that strong glue of faith that binds us all together and establishes the very foundation of our existence on this earth. The principle of Tewhid and the Sunnah of the Prophet Muhammad (Sellallahu Alaihi We’salem) govern the life of every practicing Muslim. So, when Muslims gather at a specific event, we raise the banner of La Illaha Illel’Allah (there is no one worthy of worship except Allah). This banner of faith supersedes all other beliefs and customs based on ethnicity, race, culture or nationality. If this belief is firmly entrenched in the heart of the believing Muslim, then his or her purpose in life would simply be to seek the pleasure of Allah (Subhanna We Te’alla). Those exerting special efforts to come together across continents and bear the cost and burden of travel for the sake of Allah constitute the faithful that adhere to the core belief. This means that every man, woman and child that has come to this convention is raising the flag of certification in testimony of unity and affinity to stand shoulder to shoulder with his or her fellow believers as Allah (SWT) would want it.

The theme of this year’s convention is: “Challenges and Opportunities for Ethiopian Muslims”. Allah (Azewejel) has bestowed favors on all His creatures. He has imbued us with certain abilities and wherewithal to obtain our sustenance and make a positive impact on this earth. It is up to each one of us to whether activate this individual code and pursue this channel for a purposeful life or go to our grave falling far short of this goal. The measure of a person is to fulfill the opportunities life extends his or her way. Allah (SWT) will not hold us responsible for failures experienced with a well-intentioned heart on the path of fulfillment of duties. But He will hold us responsible for mismanagement of our time and health; and the misappropriation of our rizq (sustenance) and wealth. Therefore, if we bring our combined talent, knowledge and wealth to such a noble gathering at this convention and budget a useful time to seize the immense opportunities offered to us, we will be able to meet any challenge placed in front of us. We are at a crossroads as Ethiopian Muslims in the Diaspora. We have to learn either to lead or get out of the way. The option to follow does not exist for us outside Ethiopia. Ethiopian Muslims may have leaders with good will but do not have good leaders with power to positively affect their lives. Therefore, until genuine Muslim leadership that wields positive power comes onto the horizon in Ethiopia, interim leaders and sound institutions have to be developed outside of Ethiopia. Ultimately, Badr’s goal is to peacefully challenge the status quo in Ethiopia with regards to Muslims and their present institutions and to empower the indigenous citizens to protect their civil and human rights as legally and morally bestowed upon them first by the Creator and second by the constitution of the land. The seed we plant today, we will surely harvest tomorrow. Let us refocus on our priorities. The first task is to organize ourselves rigorously and faithfully. I pray that you will learn; you will teach; and you will make bonds to strengthen your fraternity and grow your community by using this convention as your vehicle. Zaki Sherif, MD., PhD. President of Badr

Page 7: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

7

የፕሬዚዳንቱ መልEክት

በAላህ ስም Eጅግ Aዛኝ Eጅግ ሩህሩህ በሆነው! በመጀመሪያ የሁሉ ፈጣሪ፣ ሃያልና ልUል ለሆነው Aላህ (ሱ.ወ) ምስጋና ይገባው። የነብያት መደምደሚያና የመልካም ራEይ ተምሳሌት ለሆኑት ነብዩ ሙሀመድ (ሱ.ዓ.ወ) ላይ የAላህ Aዝነትና ራህመት ይውረድ። በመቀጠልም በውጭ የሚገኘውን Iትዮጵያዊ ሙስሊም Aስባሳቢና Aቃፊ ለመሆን Eየታገለ ካለው የበድር Aለም ዓቀፍ የIትዮጵያዊያን ሙስሊሞች ፕሬዝዳንት ዴስክ ቀጥሎ ያለውን ለማስፈር ላበቃኝ Aላህ ዓዘ ወጀል ሃምድና ሹክርን Aቀርባለሁ። ውድ Aንባቢያን፤ በድር Aለም ዓቀፍ የIትዮጵያዊያን ሙስሊሞች ፌደሬሽን በዲያስፓራ ያለውን ሙስሊም ህብረተሰብ በማሰባሰብ ስለዲኑና ታሪኩ Eንደዚሁም Aጠቃላይ በAገሩ ያለውን ሁኔታ በማስረዳት ለራሱ Eና ለወገኑ ህይዎት መሻሻል የሚጠበቅበትን ግዴታ Eንዲወጣ የሚጥር ድርጅት ነው። በመተዳደሪያ ደንቡ ላይ የተቀመጡትን Aላማዎች ከግብ ለማድረስ የዘወትር ጥረቱን ባሳለፍነው የሥራ ዓመትም በተጠናከረ መልኩ ቀጥሏል። ፌደሬሽኑ ለIትዪጵያዊያን ሙስሊሞች ሁኔታ ልዩ ትኩረት በመስጠት በAገር ቤት ያለውን ተሳትፎ Aጠናክሯል። በ2007 ወደ Iትዮጵያ የተላከው የልUካን ቡድን ለIትዮጵያ መንግስት ያቀረባቸውን ጥያቄዎች ለመከታተል Eና ምላሽ ለማስገኘት የተለያዩ ኮሚቴዎች ተቋቁመው የተለያዩ ተግባራትን Aከናውነዋል። በAገር ቤትና በዲያስፖራው ሙስሊም ማህበረሰብ ዘንድ ፌደሬሽኑ ትኩረት ሰጥቶ የያዛቸውና Eያከናወናቸው ያሉ ተግባራት ብዙ ናቸው። ሁሉንም መዘርዘሩ ከቦታና ከጊዜ Aኳያ ብቻ የሚቻል ስላልሆነ ጎላ ጎላ ያሉትን መጥቀሱ ግን የግድ ይሆናል። Eኔም ይህን Aጋጣሚ በመጠቀም የፌደሬሽኑን የAመቱ ክንውን በሚቀጥለው መልኩ ጠቅለል Aድርጌ Aቀርባለሁ።

- የበድርን Aሰረር ቀልጣፋ ለማድረግ የፌደሬሽኑን የAሰራር ዘዴ የማደስ ስራ ተጀምሯል። ከዚሁ ጋር በተያያዘም

በዋሽንግተን ዲ.ሲ ቋሚ ቢሮ ለመክፈት ዝግጅቶች ተጠናቀዋል። ፌደሬሽኑ ከቆመለት Aላማ Aንጻር ይበልጥ ሊያሰራው ይችላል ተብሎ የታመነበት መተዳደሪያ ደንብ ተዘጋጅቶ ወይይቶች ከተካሄደበት በኋላ በቦርዱ ተቀባይነት ስላገኘ Aባላት ያጸድቁት ዘንድ ዝግጁ ሆኖ ቀርቧል።

- በIትዮጵያ Eስላማዊ ባህሎችን መስህቦችንና ታሪካዊ ቅርሶችን የሚያሰባስብ፣ የሚጠበቅ የሚይስተዋውቅ ብሄራዊ ሙዚየም Eንደዚሁም የጥናት፣ የምርምርና የማሰልጠኛ ተቋማትን ማቋቋም Aስፈላጊነት የመንግስትን Eና የህብረተሰባችን ድጋፍ በማግኘቱ በድር ከተለያዩ ባለሞያዎች፣ ባለሀብቶችና ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር በመተባበር Eርምጃዎች ወስዷል

o ብሄራዊ Eስላማዊ ሙዜየም ለማቋቋም ጥናት ተካሂዶ ተግባራዊ ስራ ለመጀመር ፕሮፖዛሉ ለመንግስት ቀርቧል፤ o ታሪካዊ የሙስሊሙን Eና የAገሪቱን ቅርሶች ለማሰባሰብ ባደረገው ጥረት ታላቅ Aስተዋጾ Eንዳላቸው የሚታመንባቸው ማንስክሪፕቶችን ገዝቶ Eስላማዊ ብሄራዊ ሙዚየሙ Eስከሚቋቋም ድረስ በጊዜያዊነት በIትዮጵያ ብሄራዊ ሙዚየም በAደራ Aስቀምጧል፤ o በሀረር Iስላማዊ ዩኒቨርሲቲ ለማቋቋም የሚያስችል ፕሮፖዛል ተዘጋጅቶ ለሚመለከተው የክልሉ መስሪያ ቤት ቀርቧል፤ o ከወለድ (ሪባ) ነጻ የሆነ ባንክ ለማቋቋም ጥረቶች ተጀምረዋል። o መለስተኛ የማስተማሪያ ማEከላትን ለማቋቋም የገንዘብ፣ የምክርና የቴክኒክ ድጋፎች ተደርገዋል።

- የበድር የልUካን ቡድን በIትዮጵያ ቆይታው የAዲስ Aበባ ሙስሊም ምሁራን

Page 8: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

8

(Uለሞች) Aንድ የጋራ መድረክ Eንዲያቋቁ ሙና ችግሮቻቸውን በዉይይት Eንዲፈቱ ያደረገው ጥረት ሰምሮ ምሁራኖቹ ባደረጉት ጥረት ጅምሩ ዘላቂነት Eንዲኖረው Eርምጃ ዎች ተወስደዋል። የዚህ ጥረት Aመልካች በሆነውና ግንቦት 04 2000 በAዲስ Aበባ በተካሄደው ኮንፈረንስ ላይ በጋራ Aብሮ ለመስራትና ችግሮችን በውይይት ለመፍታት የሚስችል ስምምነት ተፈርሟል።

-Aገር በቀል ከሆኑ የሙስሊም መያዶች (መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች) ጋር ያለውን ግንኙነት የሚያጠናክሩ Eርምጃዎች ተወስደዋል፣ መሰረታዊ በሆኑ ነገሮች ላይም ስምምነቶች ላይ ተደርሷል።

- በAገራችን በተለያየ ጊዜና በተለያዩ ቦታዎች የሚከሰቱ ችግሮች ላይ የAቋም መግለጫ ከማውጣት ባሻገር ፍትሀዊ የሆነ Eርምጃ Eንዲወሰድባቸው ለሚመለከተው የመንግ ስት መስሪያ ቤት ጥያቄዎች ቀርበዋል፣ Aመች ሆኖ በተገኘበትም ጊዜ ተወካዮችን Eቦታው ድረስ በመላክ በቀጥታ ከሚመለ ከተው ባለስልጣን ጋር መፍትሄ Aፈላላጊ ውይይቶች ተካሂደዋል። ከነዚህ መካከል የመቀሌ ተማሪዎች የመስገጃ ቦታ በመከል ከላቸው ምክንያት የተፈጠረውን ችግር ተወካይ ወደቦታው በመላክ ተማሪዎችን ከዩኒቭርስቲው ፕሬዝዳንት ጋር በማገናኘት ችግሩን በውይይት ለመፍታት የተወሰደው Eርምጃ የሚጠቀስ ነው።

- በትምህርት ተቋማት የሃይማኖት ተግባራትን በሚመለከት የትምህርት ሚኒስቴር ያዘጋጀው ረቂቅ መመሪያ Eጅግ Aሳሳቢ ሆኖ በመገኘቱ በድር ልዩ ኮሚቴ (Code Review Committee) በማቋቋም ደንቡ Eንዲጠና Aድርጓል። ደንብ Aጥኚ ኮሚቴው የደረሰበትን ውጤትም ለሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ Aቅርቧል። በግልባጭም ይመለከታቸዋል ለተባሉ ሌሎች የሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች Aሳውቋል። በጉዳዩ ላይ ከተለያዩ የመንግስት መስሪያ ቤቶች ጋር በመወያየት መፍትሄ የሚያፈላልግ Aካል ለመላክ የታሰበው ከመንግስት በኩል ምላሽ ባለመገኘቱ ተግባራዊ ባይሆንም በበድር ስም ሁለት ወንድሞች ከሚኒስትር መስሪያ ቤቱ ጋር ተገናኝተው ውይይት Aካሄደዋል።

- በሂውስተን (Houston, TX) በተካሄደው ዓለም Aቀፍ የIትዮጵያ ኤግዚቢሽን የIትዮጵያ ሙስሊሞችን AስተዋጽOና ለAገሪቱ ያበረከቱት የሥልጣኔ ዘርፎችና ገጽታዎችን ለማሳየት በድር ለAዘጋጂ ሙስሊሙ ህረተሰብ ድጋፍ በማድረግ Eጅግ ያማረ ውጤት ተመዝግቧል።

- በዲያስፖራ ያለው ሙስሊም ህብረተሰብም Eራሱን Aደራጅቶ ካለበት ህብረተሰብ ጋር በሰላም መኖር Eንዲችል የሚያደርጉና ለሰፊው ህብረተሰብም ጥቅም ራሱን Eንዴት Eንደሚያውል የሚያስገነዝቡ ስልጠናዎች መሰጠት ተጀምሯል። ውድ Aንባቢያን፤ የበድር Aመራር Aካላት Eንዚህንና መሰል ክንዋኔዎችን በተሳካ መልኩ ለማገባደድ ሌት ከቀን Eየለፋ ይገኛል። ፌደሬሽኑ በመርህ ደረጃ የያዛቸው Aላማዎችም Eጂግ በጣም ሰፊ Eና በተለያዩ የሙስሊሙ ህይወት ላይ ያነጣጠሩ በመሆናቸው ሁሉንም ከግብ ለማድረስ ከፍተኛ የሆነ የሰውና የገንዘብ ሀይል Eንደዚሁም የቁሳቁስ Aቅርቦት ያስፈልጋል። በድር Eንደ ድርጂት ህብረተሰቡን ያገለግል ዘንድ የAባላቶቹና ከዚህም በላይ በAጥቃላይ የሙስሊሙ ማህበረሰብ Eገዛ ያስፈልገዋል። ድርጅቱ ያለ ሙስሊሙ ህብረተስብ ህልውና የለዉም። ይህም በመሆኑ ማንኛውም Aባል የAባልነት ክፍያው ባሻገር ያለበትን የዲን፣ የወገንና የAገር Aደራ Eንዲወጣ የሚያስችሉ ሁኔታዎች Eያመቻቸ ይገኛልና ከምንግዜውም በላይ በፌደሬሽናችን ዙሪያ Eንሰባሰብ። የሙስሊሙ ጉዳይ ለAንድ ድርጅት ብቻም የሚተው Aይደለምና Eህት ድርጅቶችም ከፌደሬሽኑ ጋር ያላቸውን መልካም ግንኙነት Eንዲያጠናክሩና በAንድነት Eጅ ለEጅ ተያይዘን ህብረተሰባችንን Eንድናገልግል ጥሪ Eያቀረብኩ መልEክቴን በዚሁ Eደመድማለሁ። Aልሀምዱሊላሂ Aለዲነል Iስላም። ልዩነትን Aቻችሎ ለጋራ Aላማ በAንድነት መቆም የሙስሊም ወቅታዊ ጥያቄ ነው። ወሰላም Aለይኩም ወራህመቱላህ ዶ/ር ዘኪ ሸሪፍ ፕሬዝዳንት በድር ዓለም Aቀፍ የIዮጵያዊያን ሙስሊሞች ፌዴሬሽን

Page 9: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

9

ትንሸ ቆይታ ከሼህ ሙሐመድ ሲራጅ ሷልህ ጋር

Eንደ ከዋክብት የደመቁ በድቅድቅ ጨለማ ውስጥ መንገድን Aመላካች ብርሃን የሆኑ Aገርንና ህዝብን ያቀኑ ህይወታቸውን በመማርና በማስተማር ሂደት ውስጥ ያሳለፉ Aያሌ Uለሞች በምድረ ሐበሻ መፈጠራቸው Aሌ Aይባልም። ለዚህ ሰናይ ምግባር Eማኝ ይሆን ዘንድ ፈርስት ሂጅራን ብሎም በድርን በመመስረት የመንፈስ Aባት ከሆኑት ከልጅነት Eስከ Aረጋዊነት ህዝብን Eና Aገርን ካገለገሉት ሼህ ሙሐመድ ጋር Aጭር ቆይታ Aድርገን Aንኳር የህይወት ተሞክሮAቸውን ጠየቅናቸው። መርሐባ በማለት የሚከተለውን Aጫወቱን፦ በድር፡በቅድሚያ የቤተሰብዎን ታሪክ ቢነግሩን? ሼክ ሙሀመድ ሲራጅ: ቤታችን በይተል-Iልም (የEውቀት ቤት) ነበር። ዓሊም ከነበሩት Aባቴ ነው ብዙውን የተማርኩት ሃብትም ነበራቸው ብዙ የቀንድ ከብትና ግመሎች ነበሩን Aባታችን ብዙ ደረሳወችን (የሀይማኖት ተማሪዎችን) ይቀልቡ ነበር። በድር፡ Iልሙ የጀመረው ከርሶ Aባት ብቻ ነው ወይስ Aያት-ቅድመ-Aያቶችዎም ዓሊም ነበሩ? ሼክ ሙሀመድ፡ የAባቴ Aባት ሳይሆን Aያታቸው Aሊም ነበሩ የAባቴ Aባትም ቢሆኑ ሙEሚንና ፈጣሪን የሚፈሩ ነበሩ። በድር፡ የት ነው የተወለዱት? ሼክ ሙሃመድ፡ የተወለድኩት ራያ ነው Aውራጃው ማይጨው ራያ Aዘቦ ሲሆን ወረዳውም ሙኸኒ ይባላል። በድር፡ መቼ ተወለዱ? ሼክ ሙሃመድ፡ የተወለድኩት ጃንዋሪ 15 1930 Eንደ Iሮጳውያኑ Aቆጣጠር ነው። በድር፡ የመጀመሪያ ልጅ ነዎት? Eህትና ወንድም ነበሮትን? ሼክ ሙሃመድ፡ የAባቴ የመጀመሪያ ልጃቸው Aብደላህ ይባል ነበር። Eኔ ሁለተኛ ልጅ ነኝ። ከኔ በኋላ Aሊ፤ Iብራሂም፤ሙሃመድ፤ጁሃር Eና ሃሺም የሚባሉ ወንድሞች ነበሩኝ በህይወት ያለው Aሊ ብቻ ነው። በድር፡ ከርሶ ሌላ በIልም ውስጥ የገባ ወንድም ነበሮት?

ሼክ ሙሃመድ፡ ቁርዓን የቀሩ ቢሆን Eንጂ Iልም Eምብዛም የገቡ Aልነበሩም። በድር፡ Eድገትዎ የት ነበር? Iልሙን የት በመሄድ Aካበቱት? ሼክ ሙሃመድ፡ ቁርዓንን ከAባቴ ራያ ተምሬ Aለሁ ወደ ደቡብ ወሎ Eና ወደ የመን በመሄ ድም ተምሬAለሁ። በድር፡ ወደ የመን ሲሄዱ ስንት ዓመት ይሆኖት ነበር? የመንንስ Eንዴት Aገኟት? የቋንቋስ ችግር ገጥሞት ነበርን? ሼክ ሙሃመድ፡ ሃያ Aራት ወይም ሃያ Aምስት ዓመት ይሆነኝ ነበር የየመን ሰዎች በጣም ጥሩዎች ነበሩ ተግባቢና ሰውን የሚረዱ ነበሩ በስራ ላይ ትጉህ ከመሆናቸው ሌላ በጣም የተለየ ጥሩ ፀባይ ያላቸው ነበሩ። የቋንቋ ችግር Aልነበረ ብኝም ገና Aገሬ ሳለሁ Aረብኛን Aውቅ ነበርና። በድር፡ ከየመንስ ሲመለሱ ወዴት ሔዱ? ሼክ ሙሃመድ፡ Aባቴ Aረፉ ልጆቻቸውን ትተው ሄዱ ወንድሞቼን ማሳደግና መቆጣጠር ስለነበረብኝ ወደ ስራ ዓለም ገባሁ። Eርሻ Eና ንግድን መከታተል ጀመርኩ። በከብት Eርባታችን ውስጥ Eስከ ሶስት መቶ የሚደርሱ ከብ ቶች ነበሩን። የልጆቹ Eድሜ Eስኪፀና ድረስ ለሰባት Aመታት መቆጣጠር ነበረብኝ። በድር፡ የቤተሰብን ሀላፊነት ከመወጣት ባሻገር ምን ያደርጉ ነበር? ሼክ ሙሃመድ፡ Aስተምርም ነበር ቢሆንም ከኔ በላይ Iልም የነበራቸው ዓሊሞች በAከባቢያችን ስለነበሩ Eማርም ነበር። በድር፡ ወንድሞቾ ካደጉ በኋላ የነበረው ህይወቶ Eንዴት ነበር?

Page 10: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

10

ሼክ ሙሃመድ፡ የAገር ምርጫ ስለመጣ በAከባቢው ህብረተሰብ ለፓርላማ ተመርጬ Eንደ Iትዮጵያ Aቆጣጠር በ1954 ወደ Aዲስ Aበባ ሔድኩኝ። በደር፡ ሙስሊሞችን ከሚጨቁኑ ሰዎች ጋር ፊት ለፊት ፓርላማ መቀመጡ ፈታኝ ነበር ታዲያ የፓር ላማ ህይወቶ Eንዴት ነበር? ሼክ ሙሃመድ፡ Aላህ Aጅሩን ይቁጠርልን Eንጂ ግዜው በጣም Aስቸጋሪ ነበር። Aንዳንዶቹ ደካሞች ነበሩ ፓርላማ የመጡት በባላባትነት Eንጂ በEውቀት ባለመሆኑ፤ የሆነው ቢሆንም Aላህ ከኛ ጋር ነበር። ቁርዓን በሬዲዮ Eንዲቀ ራና ጁመዓን ለመስገድ Eንዲፈቀድልን ጥያቄ ለንጉሱ Aመራር ብናቀርብም ጁመዓ ከጉባዔ ወጥተን Eንድንሰግድ፤ በሮመዳን መንዙማና ዱዓ ከፉጡር በኋላ Eንዲተላለፍ ተፈቀ ደልን። ከፓርላማው ስራም ጎን ለጎን የህግ ትምህርት ጀመርኩ በመጀመሪያ ሰርተፊኬት Aግኝቼ በመቀጠልም በዲፕሎማ ለመመረቅ በቃሁ። በድር፡ ከዚያስ ፓርላማ ማገልገሉን ቀጠሉ ወይስ ወደ Iልሙ ተመለሱ? ሼክ ሙሃመድ፡ ወደ ፓርላማ Aልተመለስኩም የAምባሳደርነት ሹመት Aግኝቼ ወደ የመን ሄድኩኝ። በድር፡ Eንዴት Aምባሳደር Eንደተደረጉ ያው ቃሉ? ሼክ ሙሃመድ፡ Eኔ ምንም የማውቀው ነገር Aልነበረም Aንድ ቀን Aንዋር መስጊድ ተሰባስበን የሀጅ ኮሚቴን Eያቋቋምን ሳለን ከቤተ መንግስት የተላከ ሻምበል Eበር ላይ ቆሞ ጠራኝና ከበተ-መንግስት Eንደምፈለግ ነግሮኝ በመኪናው ይዞኝ ሄደ። Eንደ Eኔ የተጠሩ Aምስት ሰዎች ነበሩ ሁላችንም ለምን ይሆን የተጠራነው ብለን መጨነቅ ጀመርን የንጉሱ ተላላኪ መጥቶ AይዞAችሁ የተጠራችሁት ለደግ ነገር ነው ብሎ Aጽናናን ከዚያ Aንድ በAንድ Eየተጠራን ማEረግ ተሰጠን። በድር፡ የመን በAምባሳደርነት ሲያገለግሉ ሁለቱን Aገሮች በማቀራረብ ረገድ ምን ያደረጉት ነገር ነበር? ሼክ ሙሃመድ፡ በIትዮጵያና በየመን መካካል ግኑኝነት ነበር ቢሆንም Eኔ ከሄድኩ በኋላ ያደረግሁት ነገር ቢኖር ግልጽ ያልነበረዉን የባህር ሀብታችንን ማካፈል ነው። በተጨማሪም ወንጀ ለኛን መለዋወጥ ማለትም የየመን ወንጀለኛ Iትዮጵያ Eንዳይቀመጥ የIትዮጵያ ወንጀለኛ የመን ውስጥ Eንዳይቀመጥ። ሌላው ብዙ ነው ትዝ Aይለኝም። በድር፡ ከየመን ሌላ በAምባሳደርነት የሰሩበት Aገር Aለ? ሼክ መሃመድ፡ ስምንት ዓመት ከሰራሁ በኋላ ወደ ካይሮ ግብፅ Eንድዛወር ተወስኖ ሳለ ስራ ከመጀመሬ በፊት የመንግስት ለውጥ መጣ። በደርግ ጥሪ

ተደርጎልኝ ጓዜን ጠቅልዬ ወደ Aዲስ Aበባ ተመለስኩ በዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዉስጥ የመካከለኛዉ ምስራቅ Aገሮችን Eንዳ ነጋግርና የመንግስትን ፖለቲካ Eንዳሰራጭ ስራ ተሰጠኝ። ይህ በተጽEኖ የመጣው የኮሚኒስት ስርዓት ለIትዮጵያ Aይመችም ብዬ Iትዮጵ ያን ለቅቄ ወደ የመን ሄድኩኝ ከዚያም ወደ ሳውዲ Aረቢያ በመሄድ ለ13 ዓመታት ከተቀመጥኩ በኋላ በስራ ምክንያት ወደ Aሜሪካ መጣሁ። በድር ፡ ወደ Aሜሪካ Eንዴት መጡ? ሼክ ሙሃመድ ፡ መካ ያለው ራቢጠተል Aለመል Iስላሚያ የተሰኘው ድርጅት ኒውዮርክ ባለው ቅርንጫፍ ቢሮው ስራ ሰጥቶኝ ነው የመጣሁት። በድር፡ ራቢጣ በሚሰሩበት ወቅት ለIትዮጵያ ሙስሊሞች የሚጠቅም ምን ያደረጉት ነገር Aለ? ሼክ መሃመድ፡ የIትዮጵያን ሙስሊሞች የሚመሩ Uለሞች ክፍያ Aልነበራቸውም በተለያዩ የAለማችን ክፍሎች ያሉ Iማሞች ደሞዝ ሲኖራቸው የIትዮ ጵያ Uለሞች ደሞዝ የላቸውም። ለብዙዎቹ ደሞዝ Eንዲከፈላቸው AድርጌAለሁ። ትምህርት ቤቶች Eንዲሰሩ ጥያቄ Aቅርቤ ነበር ግን Aልተፈጸመም። የራቢጣ ስራዬን በ1997 E.I.A. ስጨርስ በብዙ ወንድምና Eህቶች ጥያቄ ወደ ዋሺንግተን ዲሲ መጣሁ። የኔው ከሆኑት ሙስሊሞች ጋር በመገናኘት ደEዋ (ጥሪ) ማድረግ ጀመርኩኝ ። በዓመት በዓል ካልሆነ የማይገናኙትን ሙስሊሞች መገ ናኘት በመጀመራቸው ቤት ተከራይተን ትምህ ርታችንን ቀጠልን። ዛሬ Aለሀምዲልላህ የራሳ ችን መስጂድ ብሎም የራሳችንን ሬዲዮ ፕሮግራም ለማስተላለፍ በቅተናል። በድር፡ ስንት ልጅና የልጅ ልጆች Aሎት? ሼክ ሙሃመድ፡ Aስራ Aራት ልጆች Aሉኝ። ስምንት ወንድ ሰባት ሴቶች Aስራ ስምንት የልጅ ልጆች Aሉኝ። በድር፡ ለመላው Iትዮጵያውያን የሚያስተላ ልፉት መልEክት ካለ? ሼክ ሙሃመድ፡ መልEክቴም Aደራችሁን Aደራችሁን ዲናችሁን Aጥብቃችሁ ያዙ፤ Eንደ ማEበል ወደላይና ወደታች የሚማታ ነገር መጥቷል። ሃይማኖቱ Aንድ ነው ቁራAንና ሃዲስን ቀጥ ብላችሁ ያዙ።በዘመናችን ወጣቱን ግራ የሚያጋቡ ሰዎች Aሉ፤ ወጣቱ የሰራው መጥፎ ስራ የለም። ተጠንቅቃችሁ ቁርዓንና ሐዲስን ይዛችሁ Eንድትራመዱ፤ Eውነትን Eንድትይዙ፤ ለሸይጣን Eጃችሁን Eንዳትሰጡ። ሀቅ በጣም መሪር ናት ጀግንነት ያለው ሰው Eንጅ ሌላ Aይወጣትም፤ ስለዚህ Aደራ የምላችሁ ዲናችሁን Aጥብቃችሁ ያዙ፤ ሞት Aይቀርም፤ ይህች ታልፋለች። ጀዛከሏህ ኸይረን Aባታችን፤ Aፍወን ወAፊያ፤ Aሚን!!! ወሰላሙ Aለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካትሁ!

Page 11: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

11

A Preview of the Report Card

For Last Year’s Badr Delegation

Zaki A. Sherif, MD., PhD.

Assalamu Alaikum Wa Rahmatullahi Wa Barakatuh, Badr has garnered an international acclaim as the voice of Ethiopian Muslims in the Diaspora. Badr’s renown was enormously enhanced following its representation by a nine-member delegation of known Muslim intellectuals and religious leaders from five different countries reflecting four different continents. This Badr-sponsored delegation has achieved a breakthrough that was original and unprecedented in the life of Ethiopian Muslims. Despite the enormous challenges facing the Badr organization, it has produced some commendable achievements in 2007. First and foremost, it received a public recognition by the Ethiopian government when its request to meet the Prime Minister was accepted and an invitation was extended by the Prime Minister to visit Ethiopia and discuss some issues of importance to the Ethiopian Muslims. The invitation was precipitated by an official letter that Badr wrote regarding the spread of religious conflicts in some parts of Ethiopia and Badr’s concern for their just resolutions and abatement. The government’s acceptance letter acknowledged that Badr was a modern and contemporary umbrella federation of dozens of Ethiopian Muslim organizations representing the Diaspora. This recognition was important for two reasons. One, Badr can now be officially depicted as a negotiating partner by representing the interests of not only Ethiopians outside but also of Muslims living in Ethiopia. Two, with a representative non-governmental

office (NGO) planned to open in Ethiopia; Badr can now achieve its developmental objectives close to the people of Ethiopia. The one-month visit to Ethiopia by the Badr delegation in 2007 was also monumental in other aspects. After Badr wrote a letter to the Ethiopian Prime Minister, Mr. Meles Zenawi the Badr Delegation representing over hundred thousand Ethiopian Muslims in Diaspora was in Ethiopia from April 6 to May 5, 2007. The delegation, which has met with Ethiopian government officials and dignitaries, comprised known Muslim intellectuals and religious leaders across four continents. We have presented the main points of discussion (twenty three points) in a document that was presented to the Prime Minister. The mission of the delegation was to discuss vital issues of concern to Ethiopian Muslims. First of all, we were truly appreciative of the invitation by the Prime Minister of Ethiopia as this was unprecedented in the history of the country. Some of the salient points of discussion with the Prime Minister were central to Ethiopian Muslims such as the Ethiopian Supreme Islamic Council, freedom and equality of religions as enshrined in the constitution, Islamic NGO’s, Islamic banking, the Muslims’ right to organize themselves, actions needed to promote and strengthen tolerance and co-existence among the various religious communities. We were interested in the candid assessment of the issues and had a keen interest in seeing the advancement

5185 MacArthur Blvd., NW, Suite #401Washington DC 20016 E-mail:[email protected]

www.BIEMF.org

Page 12: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

12

of the Ethiopian Muslims so that they can be full participants in the development, stability and peaceful growth of the country. In that vein, we were fortunate to have met the various government ministers such as the Ministers of Finance, Education, Federal Affairs, Tourism and Culture, Transportation and the Deputy Minister of Foreign Affairs. We also met the Federal Police Deputy Commissioner. All of these dignitaries were gracious and amenable to our concerns and issues at the time. Furthermore, we traveled outside of Addis Ababa to visit the following regions: Tigray (Mekele, Aksum and Nejashi); Harar; Debub (Awassa) and Oromia (Jimma). During our visits, we were welcomed and seen by Presidents, officials and administrators of the applicable regions. We discussed different issues with them and expressed our admiration for various improvements that we observed in the area of higher education and road infrastructure. The overall positive outlook about the future was pervasive in these areas. We were especially interested, as per our mission, in the issues that were essential to the Ethiopian Muslim community. As such, we made special efforts to meet the Majlis and prominent Muslim community leaders. These included religious leaders, Muslim intellectuals, Muslim businessmen, and university students. The fruits of our visit can be summarized as follows: - The Muslim community is highly hopeful about the Ethiopian constitution but wary about its application by either the government or local authorities. It is also worried about its enforcement across religious and ethnic lines. However, it is generally felt that some facts point to government policies based on good governance being deliberately thwarted at the lower execution level. Moreover, the Muslim community strongly feels the presence of an inept Majlis compounds and exasperates these problems by impeding growth and curtailing progress in both religious and development areas. Therefore, we found that the common and persistent question wherever we went has been the need to resurrect an incompetent

Majlis (Islamic Supreme Council) by restructuring its organizational format and system so that it can truly represent the Muslims. We would like to note that our main objective was to uplift the Muslim community so that it feels part of the Ethiopian mainstream by fully participating in the economic development, prosperity and peace of the country. To ensure that our visit would bear fruit, we are in the process of establishing an NGO and a study group in Ethiopia to assist in tackling the multifaceted problems the people are facing. We have selected a professional and knowledgeable person to serve as our liaison officer. He has excellent credentials and an outstanding resume that will serve both Badr and the Ethiopian Muslim community. He was also the representative of the Hararis in the parliament. He participated in our second meeting with the Federal Islamic Supreme Council and gave impressive ideas about its future revival and strength so that the council can be a true partner to the Muslims. Now a year has gone by since the delegation’s historic visit to Ethiopia. At this Toronto convention, it will be duly revealed as to what progress has been made and what obstacles still remain. The Badr delegation has written a report on its mission to Badr International Ethiopian Muslims Federation, which was released in a bulletin last year to its constituents, the various Ethiopian Muslim organizations in Diaspora. This working visit is a continuation of the wider engagement of Ethiopian Muslims in addressing issues of concern and thereby contributing to the peaceful development and growth of the country. This engagement is based Badr’s main goals and objectives as an organizational institution, which relates to the Muslims’ principle of resolving problems through discussion and negotiation; promoting unity among Ethiopian Muslims; and strengthening the overall tolerance, respect and peaceful co-existence of the various religious communities. We at Badr would like to thank again all those individuals from North America, Europe, Middle East, and Africa who have contributed in one way or another to the growth, strength and development of this umbrella organization that truly embodies the dreams and aspirations of Ethiopian Muslims in the Diaspora.

Page 13: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

13

ባለቤት ያጡ የሃገራችን Eስላማዊ ቅርሶች የወደፊት Eጣ ፈንታ ምን ይሆን?

ዶ/ር ሃሰን ሰIድ በAዲስ Aበባ ዩኒቨሪሲቲ የIትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተቋም ሙዚየም ኩሬተር

የቅርስ ትርጓሜ Aንድ ጊዜ ተቀርፆ የሚቆም የረጋ ሁኔታን ገላጭ ሳይሆን፣ Eንዲያውም፣ EስከAሁን ያላወቅናቸውን ለማካተት ሲባል፣ ይልቁንም በተለያዩ ምክንያቶች፣ ለምሳሌ Eውቀታችን ሲያድግ፣ ከግሎባ ላይዜሽን ጋር በተያያዘ መልኩ፣ ህልውናቸው Aደጋ ላይ ሲወድቅ፣ Aልያም በልማት ሰበብ የመውደም Aደጋ ሲያንዣብብ፣ Eነዚህን ቅርሶች ለመታደግ በየ ጊዜው ሲሰፋና፣ ወደፊትም በቅርብ ርቀት ሊመጣ የሚችልን ስጋትና Aዝማሚያ ሳይቀር በታሳቢነት በማስገባት Eንደወቅቱ ሁኔታ የሚለወጥና የሚሻሻል የለውጥ ነፀብራቅ Eንጂ። በመሆኑም ለጊዜው የዓለም Aቀፉን ትርጓሜ ወደ ጎን ትተን፣ ሃገራችን EስከAሁን Aውጥታቸው በነበሩና Aሁን በሥራ ላይ ስላለው የቅርስ Aዋጅ ስንፈትሽ፣ የ1958 የቅርስ Aዋጅ ቅርስን” ከ1850 ወዲህ ያለውን ብቻ ከEድሜ Eይታ Aንፃር የመቶ Aመት Eድሜን፣ የታሪክና የAርኪዮሎጂ ጠቀሜታ ከግምት በማስገ ባትና፣ Eንዲሁም በሰው Eጅ መበጀታቸውን” ብቻ Eንደ መመዘኛ በማስቀመጥ የሚተረጉመውን Aስተውለን፣ የ1982ቱን የቅርስ Aዋጅ ቅርስን Eንዴት Eንደሚተረጉመው ስናይ ደግሞ፣ በEነዚህ ሁለት Aዋጆች መካከል የነበሩትን በሁለት ተኩል Aስርተ Aመታት ውስጥ፣ Eውቀትና ልምድ፣ Eንዲሁም ሌሎች ተዛማች ዓለም ዓቀፋዊና ሃገራዊ ሁኔታዎች ያስከተሉት ተፅEኖዎች ከግምት ገብተው፣ ቅርስ ቢያንስ ቢያንስ በስምንት ያህል Aብይ ፈርጆች Eየተገለጡ ተተርጉመው Eናገኛቸዋለን። ይህ Aዋጅ ከወጣ ከAጭር የAንድ Aስርተ ዓመት በኃላ የወጣውና፣ Aሁን Eየተገለገልንበት ያለውን የቅርስ Aዋጅ ስንመለከት፣ ባለ ዘርፈ ብዙ፣ የሚዳሰስና የማይዳሰሰውን ጭምር በማካተት ቅርስን ተርጉሞ Eናገኘዋለን። ይህም Aዋጅ ቢሆን Aሁን ካለንበት ተጨባጭ ሁኔታ Aንጻር መሻሻል Eንዳለበት በቅርስ ዙሪያ የተሰማሩ ባለሙያዎች በAፅEኖት ይናገራሉ። ከEስልምና ጋር የተያያዙት ቅርሶቻችን በሶስቱም Aዋጆች የትርጓሜ Aግባብ ለIትዮጵያ Oርቶ ዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን በስሯ ያሉት ቅርሶች የቤተክርስቲያኒቷ መሆኑን Eውቅና ባይሰጥም፣ በትርጓሜው ውስጥ መካተታቸው ግልጽ መሆኑ

ቢታወቅም፣ Eንደተቀሩት የሃገሪቱ የቅርስ Aይነቶች በብዙው Iትዮጵያዊ ሊታወቁ ቀርቶ የEምነቱ ተከታዮች Eንኳን Aፍን ሞልቶ ያውቋ ቸዋል ለማለት Aያስደፍርም። ስለሆነም Eነዚህ በጥንቃቄ ጉድለትና Eንክብካቤ ባለማግ ኘት ከሚደርስባቸው ጉዳት በላይ ፋይዳቸው በሃገሬው ዘንድ በውል ባለመታወቁ ለቱሪስቶች በመናኛ ገንዘብ Eየተቸበቸቡ በባሌም ይሁን በቦሌ ወደ ጎረቤት ሃገር የሚሻገሩትን ቅርሶች በቁጥር ለማስቀመጥ ቢያስቸግርም በEጅጉ Aያሌ ለመሆናቸው ሁላችንም Eንስ ማማለን። ስለ Eስላማዊ ቅርሶች ከማውሳታችን በፊት በቅድሚያ Eስልምና Eንደ Eምነት ብሎም Eንደ Aኗኗር ዘይቤ ወደ ሃገራችን የገባበት Aጋጣሚና ሁኔታ ምን ይመስል Eንደነበረ ማየት ጠቃሚ ነው። . የEስልምና ሃይማኖት በነብዮ መሃመድ (ሱAወ) ቤተሰቦችና የቅርብ ጓደኞች ስደት ወቅት ማለትም በ7ኛው ምEተ ዓመት ወደ Iትዮጵያ Eንደገባ ይታወቃል። . የወቅቱ የAክሱም ንጉሥ ጥበቃና ከለላ ለስደተኞቹ Eንደሰጠም የተረጋገጠ ጉዳይ ነው። Eንግዲህ Eስልምና Eንደ Eምነት ወደ ሃገራችን ሲገባ የነበሩ ሁኔታዎች Eነዚህን ይመስላሉ። በመሆኑም Eስልምና በሃገራችን E.E.E. ከ615 ጀምሮ ከውጭ በመጡ ስደተኞች መተግበር Eንደጀመረ ከዚህም በተጨማሪ የመጀመሪያው የEምነቱ Aራማጆች Eምነቱን በይፋ ከመተግ በራቸውም በላይ በቀጣይነትም በርካታ ተከታዮችንም ለማፍራት ችለዋል። Eስከ Aስረኛው መቶ ክፍለ ዘመን ድረስ ሃይማኖቱ ከሰሜን Eስከ ምስራቅ ጫፍ ባሉ የጠረፍ Aካባቢዎች ብቻ ከተሞች ተገድቦ በመካ ከለኛው ክፍለ ዘመን ግን ወደ ደጋማውና ወደ መሃል ክፍሎች ሊሰራጭ ችሏል። ከዚህም ሌላ፡ . የውጭ ንግዱን በበላይነት በመያዝና . ጥቂት በማይባሉ የሃገሪቱ ክፍሎች የራሳቸውን Eስላማዊ Aስተዳደርን በመመስረት ለሃገራችን Aስተዳደር Eድገት ጉልህ ድርሻ ማበርከታቸውን Aያሌ የታሪክ፣ የጽሁፍና ቁሳዊ

Page 14: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

14

ማስረጃዎች ያረጋግጣሉ። ከEነ ዚህ Eስላማዊ የIትዮጵያ ቅርሶች ጥቂቶቹን ለማስተዋወቅ ያህል ኤግዚቢሽን ተዘጋጅቷል። ይህ ማለት ደግሞ ከዚህ ታሪካዊ ሂደት Aንጻር ስለ Eስላማዊ ቅርስ ስናወራ፣ Eስልምና ወደ ሃገራችን Eንዴት Eንደገባና Eንደተስፋፋ፣ Aሁንስ በምን ደረጃ ላይ Eንደሚገኝ የሚጠቁሙ ቁሳዊና የጽሁፍ ቅሪቶች Eንዳሉ Eንገነዘባለን። ከEነዚህም መካከል፡ . የEምነት መተግበሪያ ቦታዎች . ቁሳቁሶች . የሥነጥበብ ውጤቶች . መንደሮች . መቃብሮች . Oፊሴላዊ ደብዳቤዎች . የስጦታ Eቃዎች . የEደጥበብና የሥነጥበብ ሥራዎች . Aልባሳትና ጌጣ ጌጦች . የEምነት መተግበሪያ ቁሳቁሶች

ከዚህም ባሻገር በምሁራኑ የተደረሱ ጽሁፎችን ሁሉ የሚያካትቱ ቁሳዊና መንፈሳዊ መግለ ጫዎችን ማለታችን ነው። ከሁሉም በላይ Eንደ ትልቅ የሃገራችን Eስላማዊ ቅርስ የምንቆጥረው Eስልምና Eንደ Eምነት ከተጠነሰሰበት ከመካ Aድጎና ጎልብቶ ለመስፋፋት ሲሻ ካቀናባቸው ሃገሮች ውስጥ የምትመደብ ሳይሆን፣ በመታደል ገና በለጋነቱ ይህንን ሃይማኖት ለማራመድ በተ ነሱ የነብዩ ሰ.A.ወ. ዘመዶችና ባልደረቦች የAደጋ ጥላ ባንዣበበበት ወቅት በነብዩ ሰ.A.ወ. የህይ ወት ዘመን በ612 Eምነቱንና Aላማዎቹን ለማዳን ሲባል ከዛሬ 1400 ዓመት በፊት በመጀ መሪ ያዎቹ ስደተኞች Aማካኝነት መግባቱንና ይህም ሃይማኖቱን ለማስፋፋት ሳይሆን ለማዳን በመሆኑ ሃገራችን ለሙስሊሙ Aለም ትልቅ ውለታ የዋለች በታላቁ የሚወሳ የሀገር ሃብት ነው። Eስላማዊ የIትዮጵያ ቅርሶች ዓይነትና ሥብጥር የIትዮጵያ መንግስት Eስልምናን Eንደ Eምነት የሰጠው መንግስታዊ Eውቅና፤ ከዚያም Eምነቱ በሰላም Eንዲስፋፋና Eንዲሰራጭ በመደረጉ ተከታዮች Aፍርቶ በግልፅ መተግበር የጀመ ረበትን፤ በሂደትም Eዚህ ደረጃ የደረሰበትን የEድ ገት ደረጃ የሚያሳዩ

ማናቸውም ቁሣዊ፣ መካነ መቃብሮች፣ የፅሁፍ ማስረጃዎች፣ Aልባሳት፣ ሌሎች የEምነቱ መተግበሪያ ጥንታዊ ቁሳቁሶችና፣ መንፈሳዊ ሀብቶች ሁሉ ቅርሶች ናቸው። ከዚህ Aኳያ ደግሞ Eስልምናን Aስመልክቶ በሃገራችን ያሉት ቅርሶች፣ ከሚወክሏቸው የታሪክ ሁኔታዎች Aንጻር፣ በወቅት በወቅት ከፍለን ስናስቀምጣቸው፣ Eስልምና EንደEምነት Eራሱን ከAደጋ ጠብቆ በEግሩ የቆመበትን የታሪክ ሂደት የሚያመለክቱ የነብዩ መሐመድ ሰ.A.ወ. ባልደ ረቦች ከመካ ወደ Iትዮጵያ የተሰደዱበት የመጀ መሪያው የስደተኞችን ወቅት የሚያመ ለክት፤

የመጀመሪያው የስደት ወቅት ስደት/ ሂጅራ በEስልምና የEምነት ታሪክ ውስጥ Eጅግ የጎላ ሥፍራ Aለው። በመሆኑም በEስልምና Eምነት ተከታዮች ዘንድ የመጀመ ሪያው የነብዩ ሰ.A.ወ. የEምነት ጓዶችና የቅርብ ዘመዶች የተካተቱበት ሥደት የመጀመሪያውን Eራስንና Eምነትን በነፃነት የመግለጽ ትግልን Aብሳሪ፣ ወደ መዲና ያደረጉት ደግሞ ጭቆና ያከተመበት ስደት ተደርጎ ይወሰዳል። ይህ ታሪካዊ ሁኔታ በሃገራችን Iትዮጵያ መከናወኑ፣ በሃገራችን Eስልምና Eንደ Eምነት Eንዴት Eንደ ተነሳ፣ በምን Aስቸጋሪ ፈተና ውስጥ Eንዳለፈ፣ ዛሬ Eዚህ Eንዴት Eንደደረሰ ለማመላከት በዋቢነት የምታቀ ርባቸው ቁሳዊና የጽሁፍ መረጃዎች Aያሌ ናቸው። በዚህ መሰረት፥ የመጀመሪያው የፅሁፍ መረጃ ሃዲስ ሲሆን በተለይም ” Iትዮጵያ የEውነት ሃገር ናት ንጉሷም መልካም ሰው ነው፤ በሱ ዘንድ ማንም Aይበደለምና የAላህ ፈቃድ ሆኖ መከላከያ Eስክናገኝ ወደ ሀበሻ ሂዳችሁ ይህን ፈታኝ ወቅት Aሳልፉ…” የሚለው Aረፍተ ነገር በዚህ ጉዳይ በግንባር ቀደምትነት የሚጠቀስ በሀገር ደረጃ ሊሰበስብ የሚገባ የሀገራችን Eስላ ማዊ የጽሁፍ ቅርስ ነው። ከዚህ በኃላ በሳይንሳዊ የAጠናን ዘዴ በቂ መረጃ የተገኘላቸውን ባለሙ ያዎችና የEምነቱ ምሁራን የተስማሙባቸውን፥ . የግዜውን የIትዮጵያ ንጉሥ ማንነትና ስሙን . የግዛቱን ወሰንና የAስተዳደሩ ማEከል . ቤተመንግስቱና ከዚህ ጋር ተዛማጅነት ያላቸው መረጃዎች፣ ወቅቱንና ሂደቶችን ፍንትው Aድር ገው የሚመሰክሩ ሌላው የIትዮጵያ Eስላማዊ ቅርሶች ናቸው። ከዚህም ጋር፥

Page 15: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

15

<< የ16ቱን ስደተኞች ሥምና ማንነት ሲፈተሽ ለምሳሌ ያህል የነብዩ መሀመድ ሶ.A.ወ. ሴት ልጅ ሩቅያ፣ ባለቤቷ፣ Uስማን Iብኑ Aፋን፣ የAጎ ታቸው ልጅ ጃፈር Aቡጣሊብ፣ የAክስታቸውን ልጅ ዙበይር Iብኑል Aዋም፣ ነብዩን ሰ.A.ወ. Eንደ Eናት ያሳደገቻቸው Iትዮጵያዊት Uሙ Aይመን የመሳሰሉ የጽሁፍ መረጃዎችና Iትዮጵያ ውስጥ በስደት ኖረው Eዚሁ የሞቱትን ደግሞ መቃብራቸው የኛ ብቻ ሳይሆን በዓለም ዓቀፍ የEስልምና ቅርስነት ሀገራችን የምታበረክ ታቸው ሁነኛ Eሴቶች ናቸው።

<< ከዚህ በተጓዳኝ Eስልምና ወደ ሃገራችን ያቀናባቸውን መንገዶችና ወደቦችን ለምሳሌ ያህል በቀይ ባህር በታንኳ በምጽዋና በዙላ መካከል ወደምትገኘው በAዶሊስ ወደብ በኩል፥ << በሁለተኛው መረጃ መሰረት ደግሞ በሶማሊያ በኩል የሚልም ስለሚገኝም ከነዚህ በተAማኒነቱና በተቀባይነቱ ሚዛን የሚደፋውን የተደረገውን ታሪካዊ ጉዞ የሚያሳዩ ጥንታዊ ካር ታዎችም Eላይ ከጠየቅናቸው ታሪካዊ መረጃዎች የምይተናነሱ ሃገራዊ Eስላማዊ ቅርሶች ናቸው። ሁለተኛውን የስደት ወቅትም በተመለከት፥ በዚህ ወቅትም Eንዲሁ የ101 ስደተኞች፣ በተለ ይም ከEነዚህ ውስጥ 14 ያህሉ በሃበሻ ምድር ለ15 ዓመታት የተቀመጡበትን ቀዬ፣ Eምነታ ቸውን ይተገብሩበት የነበሩበትን መስጊዶች፣ ከሞ ቱም በኃላ የተቀበሩበትን ቦታዎች ሊፈለጉ ሊመዘገቡና ሊጠበቁ የሚገባቸው ሌሎች ከሃገራችን ዘልቆ ለዓለም የምናቀርባቸው ቅርሶቻችን ናቸው። የዚያን ወቅት ነብዩ ሶ.A.ወ. ለጎረቤት ሃገሮች መሪዎች፣ ለIትዮጵያ ንጉስ ጨምሮ የላኳቸው ደብዳቤዎች፣ የሁለትዮሽ የጋራ ሰነዶች፣ ለEጅ መንሻ ይዘዋቸው ያመጧቸውን ስጦታዎች፤ ለምሳሌ ነብዩ ሶ.A.ወ ለIትዮጵያ ንጉስ ካበረከቷቸው፥ << የሃር ካባ፣ ሙሉ ልብስ፣ በምላሹም ነብዩ ሶ.A.ወ. ከIትዮጵያው ንጉስ ከተላከላቸው ገጸ በረከቶች ውስጥ ደግሞ << ጥቁር ሙሉ ልብስ ፤ የAበሻ ፈርጥ ያለበት የወርቅ ቀለበት << ሶስት Aንካሴዎች ፤ ሽቶ/ጢስ

<< የAበሻ በቅሎዎች ይገኝባቸዋል። Eነዚህ ቅርሶች ይገኛሉ ማለት ሳይሆን በመረጃዎች መሰረት Eንደገና Aስመስሎ በማበጀት ቢያንስ የወቅቱን Aመራረትና የቴክኖሎጂ ጥበብ Eድገትን ለማሳየት ስለሚረዱና ግንኙነቱም ከሃገራችን ድንበር የተሻገረ ስለነበረ የ Eኛ ብቻ ሳይሆኑ የመላው የሙስሊም ዓለም ቅርሶች ናቸው። ከዚህ በተጓዳኝ የመጀመሪያውን ሙዓዚን Iትዮጵ ያዊውን ቢላል፥ << የህይወት ታሪክ << ለምEመናኑ Aዛን ሲያደርጉ

ቃላቸውን የሚመስል የድምጹ ማስታወሻ በሌሎች ሰዎች የተኮረጀ (imitation) ሪኮርድም ካለ የተገኘውን Aጋጣሚ ተጠቅሞ ከሙስሊሙም ዓለም ቢሆን Aፈላልጎ ኮፒውን በቅርስነት መመዝገብና መጠበቅ የማይታለፍ ሌላው ዓለም ዓቀፋዊ ፋይዳ ያለው Eስላማዊ የIትዮጵያ ቅርስ ነው።

በመካከለኛው ዘመን ከዚህ በኃላ Eስልምና በሃገራችን ገባባቸው በተባሉት በምስራቅ፣ በሰሜንና በደቡብ ባሉ የጠረፍ Aካባቢዎች የተሰሩ << የመስጊድ ፍርስራሾች Eንደ ጎዜ፣ ፌቄ ደቢስ፣ በባሌ የድሬ ሸህ ሁሴን መስጊድና የመቃብር ቦታዎች፤ በAዲስ Aበባ የመጀመሪያው መስጊድና መሰል የEምነቱ መተግበሪያ ግብረ ህንፃዎች፤ የዚህን ታሪካዊ ወቅት የEስልምናን Eድገት የሚያመለክቱ ቁሳዊ Eስላማዊ የIትዮጵያ ቅርሶች ናችው።

Page 16: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

16

<< በመካከለኛው ዘመን በተለይም በAስራ Aራተኛው ክፍለ ዘመን ተደራጅተው የነበሩ የይፋት፣ የደዋሮ፣ የAርባቢኒ፣ የሃዲያ፣ የሻካራ፣ የባሊ፣ የደራ Eስላማዊ የሱልጣኔት የAስተዳደር ማEከላትን ፈልጎ መመዝገብ፣ መንከባከብና መጠበቅ የሚገቡ የማይንቀሳቀሱ የሃገር ሃብቶች ናቸው። ከዚህ ሌላ፣ Eስልምና ወደ ሃገራችን ገብቶ በነባሩ ተሃገሬው Aኗኗርና Eምነት ላይ ሲደረብ Eምነታዊ Aለባበሱ የየህብረተሰቡ ባህልና የAኗኗር ዘይቤ ጋር ሲዋሃድ፤ የራሳቸውን ይዘው በመምጣታቸው ብዙ Aይነት ግን ማራኪ ጥንቅር Eንዲወጣው Aድርጎታል። << በAንድ በኩል የAፋር፣ የIሳ፣ የባሌ፣ የቤንሻንጉል ሙስሊሞች Aለባበስን ስናጤን፣ ሃገራችን Eንደ ዓለም ዓቀፍ የሙስሊሙ ማህበረሰብ Aባልነቷ፣ የሃገራችን ምEመናን የEምነት Aተገባበር፣ ለቀሪው የEስልምና Eምነት ተከታይ ያበረከታቸው ድርሻ ሲሆን፤ << በሌላ በኩል ቀደም ብለው ገብተው በየሃገራችን ዳርቻዎች የምናያቸው ከጎረቤት የተኮረጁ ነገር ግን በሂደት የራሳችን ያደረግናቸው Aለባበሶች ጭምር ሃገራችን ከ Eስልምናው ዓለም የተጋራቻቸው የጋራ የEምነቱ መገለጫዎች በመሆናቸው ልንጠብቃቸው የሚገቡ የሃገር ቅርሳዊ ሀብቶቻችን ናቸው። Eስልምና በሃገራችን Eንዲስፋፋ ቀደምት Aያቶቻችን Aላህን፣ ነብዩንና ሶAወ Eንዲሁም Eስልምናን በማወ ደስ የEምነቱ ዋነኛ ማስፋፊያ ዘዴ Aድርገው ይጠቀ ሙበት የነበረው ሃገርኛ መንዙማ ወይንም Eምነታዊ መወድስ Eንደነበሩ በህይወት ያሉ የሡፊዝም መዝሃብ ተከታይ Aያቶቻችን ያስረዳሉ። ስለሆነም የሁሉንም ብሄር ብሄረሰቦች የሚወክሉ መንዙማዎች ዓይናችን Eያየ ከመጥፋት ልናድናቸው የሚገቡ ሃገር በቀል Eውቀቶቻችንና መዘክሮቻችን ናቸው።

ከዚህም በተጨማሪ የሃገራችን Uለማዎች በEለት ተEለት ህይወታቸው Eምነቱን ለመተግበር ሲባል ያዘጋጁዋቸው Eምነታዊ ጽሁፎችን ኪነ ህንፃ ውጤቶች ባለመታደል የቋንቋ ምሁራን ትኩረት ሳይቸራቸው የተረሱና የጠፉ የሥነ ጽሁፍ ውጤቶች፣ ግጥሞች፣ መንዙማዎች፣ የEምነት መተግበሪያ

ቁሳቁሶች፣ ዛሬ በፕላስቲክ ውጤቶች የተተኩት ጡሌዎች ካለ ጥቂት ሙዚየሞች ደብዛቸው የጠፋ መስገጃ ከሌዎች (ከበግ ወይም ከፍየል ቆዳ የተሰሩ መስገጃዎች)፣ የEንጨት ሰንደሎች፣ ጫማዎችና ህፃናትን ለማስተማር የሚጠቅሙ የEንጨት ሰሌዳዎች፣ ሲሆኑ፣ በድንጋይ ላይ የተቀረጹ መEዋለ ዜናዎች፣ የEምነቱ ተከታዮች የEምነት መተግበ ሪያዎች ባላ ዘንግ፣ ሙስበሃ በተንቀሳቃሽ ቅርስነት የሚካተቱ የሀገር ቅርሶች ናቸው። በተለያዩ የሃገራችን ክፍሎች በEስልምና ትምህርትና ማስፋፊያነት ማEከሎች ቀደምት የEምነቱ የኃይማኖት መሪዎች የመቃብር ቦታዎችና የመቃብር ላይ ትክል ድንጋዮች በማይንቀሳቀሱ ቅርሶች የሚፈረጁ የEስልምና ቅርሶች ናቸው። Eነዚህ ከላይ በጥቅሉ የጠቀስናቸው የሃገር ቅርሶች ባግባቡ መፈለግ፣ መመዝገብ፣ መሰብሰብና በቀጣይነትም ጥበቃና Eንክብካቤ Eያገኙ ለህዝብ Aገልግሎት በሚሰጡበት መልኩ Eራሱን በቻለ ሙዚየም የሚደራጁ የሃገር ሃብቶች ናቸው። ለሀገራችን Eስላማዊ ቅርሶች የተቸራቸው Aትኩሮት በሀገራችን Eንደ European world year book 1991 and UNICEF/ETHIOPIA መረጃ መሰረት የIትዮጵያ የሙስሊም ቁጥር ከ23.9 ሚሊዮን Eስከ 27.7 ሚሊዮን (45% Eስከ 52%) Eንደሚደርስ ሲገመት ይህም በAፍሪካ ግብጽንና ናይጄሪያን በመከተል ሦስተኛዋ Aያሌ ሙስሊ ሞች የሚኖሩባት ሀገር ያደርጋታል። ይህ ደግሞ ከክርስትና Eምነት ተከታዮች ጋር ሲነፃጸር የሚመጣጠን ሆኖ ይገኛል። ሌሎች ተዛማጅ ጉዳዮችን Eንኳን ትተን፣ ከሚወክለው የሃገራችን ህዝብ ቀጥር Aንፃር ሲታይ፣ ህዝብ የማንነቱ መገለጫ የሆኑትን መፈለግ፣ መሰብሰብ፣ ደረጃውን በጠበቀ ሁኔታ መመዝ ገብና ለቀጣዮ ትውልድ ለማስተላለፍ በሙዚየም ማደራጀት፣ Eንዲሁም ባቅም ማነስና በመሳሰሉት Aጠቃላይ ሃገራዊ ሁኔታዎች በየጊዜው ሲገለጡ፣ በሚሰጡ Aጠቃላይ ችግሮችና ምክንያቶች Eየደረደርን የምናልፋቸው ጉዳዮች ሆነው Aይገኙም። ምክንያቱም ለዚህ ዘርፍ ትኩረት Aለመስጠት ማለት ቢያንስ የIህድሪ መንግስት በባህል ፖሊሲው ” ህዝቦች በባህላቸው Eኩል ተጠቃሚ Eንዲሆኑ የሚያስችላቸውን Aመቺ ሁኔታ መፍጠር ” የሚለውን Aንኩዋር የዜጎችን ዲሞክራሲያዊ መብት መጋፋት፣ ብሎም ግማሹን ያህል የሃገራችንን ህዝብ የ Eኔነት መገለጫዎች ናቸው ስለሚላቸው የቅርስ ሃብት Aለመጨነቅ ስለሚያስከትለው ሀገራዊ ጥፋት ማውራታችን ነውና የዚህ ድምዳሜ Aመርኪያዊ መዳረሻ ደግሞ ስለ ሙስሊሙ ህ/ሰብ ቅርሶች ጥበቃና Eንክብካቤ Aደረግን ማለት ግማሹን ያህል

Page 17: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

17

የሀገር ቅርስ ጠበቅንና ተንከባከብን ማለት መሆኑን በውል ልናጤነው የሚገባ ትልቅ ሀገራዊ ጉዳይ ነው። ታዲያ ከላይ ለመመልከት Eንደሞከርነው የሃገራችንን Eስላማዊ ቅርሶችን መፈለግ፣ መስብሰብና ለልማት ማመቻቸት ግማሽ ያህሉን Eንኳ የሃገር ቅርስ ከጥፋት ማዳን መሆኑን ከተረዳን ለሀገራችን Eስላማዊ ቅርሶች Eስካሁን Eዚህ ግባ የሚባል ትኩረት ለምን ሳይቸረው ቀረ? የሚለውን ጥያቄ ለመመለስ የሚከተሉትን ጥቂት Aጠቃላይና Eንዲሁም ጥቂት ዝርዝር የሆኑ ጉዳዮችን ቀረብ Aድርገን መፈተሽ ጠቃሚ ሆኖ ተገኝቷል። 1. Aጠቃላይ ችግሮች

Aብዛኛው የIትዮጵያ ህዝብ ስለሀገራችን የቅርስ የትየለሌነት፣ ስብጥራቸውን፣ Aይነታቸ ውንና ፋይዳ ያለው ግንዛቤ ከጠቅላላ Eውቀት ያልዘለለ መሆኑ

በሀገራችን የቅርስ Aጠባበቅ ሲነሳ በታሪክ Aጋጣሚ በፋና ወጊነት የምትጠቀሰው የIት ዮጵያ Oርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ከመሆኗ ጋር ተያይዞ ቅርስ ሲባል የዚህ Eምነት ንዋየ ቅዱ ሳን ብቻ Aድርጎ የሚቆጥረው የIትዮጵያ ህዝብ ቁጥር ጥቂት Aለመሆኑ

ይህ በፈጠረው ክፍተት ደግሞ ከIትዮ ጵያ Oርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ሥር ከተደረጉት ውጪ ባሉት የሀገራችን ሙዚየሞች የIትዮ ጵያ Eስላማዊ ቅርሶች ባግባቡ ሲወከሉ ባለመ ስተዋላቸው

በማEከልም ሆነ በክልል የሚገኙ በቅርስ ዙሪያ የሚሰሩ ባለሙያዎች በተለያዩ ምክንያቶች ለEስላማዊ ቅርስ ጥናትና መሰብሰብ የሰጡት ትኩረት Aናሳ መሆኑ

ጥቂት ተነሳሽነት ያላቸው Aጥኝዎች ቢኖሩም ለጥናቱ የሚሆን ፈንድ ጭራሹኑ Aለመኖሩ በዚህ ዙሪያ የሚጠቀሱ Aጠቃላይ ችግሮች ናቸው።

2. በሕዝበ ሙስሊሙ ዘንድ የሚታዩ ጉልህ ችግሮች Aብዛኛው ሕዝበ ሙስሊም የAያሌ ቅርሶች ባለቤት መሆኑን Aላማወቁ

ሕዝበ ሙስሊሙን ወክለው የተቋቋሙ የሲቪክና የEምነት ተቋማትን ለመምራት በኃላፊነት ላይ ያሉ የሥራ ሃላፊዎች የAጠቃ ላዩ የሙስሊሙ ህዝብ ነጸብራቆች ከመሆና ቸው Aንጻር ለሃገራችን Eስላማዊ ቅርስ ምንነትና ፋይዳ ያላቸው Eውቀት ውስንነት

በዚህ ዙሪያ የሚንቀሳቀሱ ጥቂት ባለሙያዎች ቢኖሩም Aጋዥና ደጋፊ በማጣት ተስፋ መቁረጣቸው

በEድሜ የገፉ የEምነት Aባቶች ከAያቶቻቸው ሲወርድ ሲዋረድ የመጣላቸውን Eስላማዊ የEጅ ጽሁፎች ተገቢ ጥንቃቄ ባለማድረግ በየቤተ መስጊዱ ያለጠባቂ መተው

Eንዲያም ሲል በመናኛ ገንዘብ በመሸጥ ሳያውቁት ለጥፋቱ ተባባሪ መሆን

በየኬላዎቻችን ቅርስን Eንዲቆጣጠሩ የሚመ ደቡ የጉሙሩክ የሥራ ኃላፊዎች ለEስላማዊ የሀገራችን ቅርሶች የሚሰጣቸው የተለየ ሥልጠና Aለመኖር፣ ቢኖርም ወጥና ተከታ ታይነት Aለመኖር

ጥቂት ለግል ጥቅም የቆሙ የEምነቱ ተከታዩች Eኩይ የመበልጸጊያ መስክ Aድር ገው መውሰዳቸው ሲሆኑ

በተጨማሪ በEስላማዊ ቅርሶች ዙሪያ የሚንቀሳቀሱ ግብረሰናይ ድርጅቶች ቁጥር Eዚህ ግባ የሚባል Aለመሆን Eላይ በርEስነት የተጠቀምንበትን Aገላለጽ ”ባለቤት ያጡ የሀገራችን Eስላ ማዊ ቅርሶች የወደፊት Eጣ ፈንታ ምን ይሆን” ብለን Eንድንጠይቅ ሁኔታዎች ያስገድዱናል።

በድር.... በIስላም ጥላ ስር ከወገኑ Eርቆ ከAድማስ ባሻገር፡ ከIትዮጵያ ወጥቶ ከሰው ሃገር ቢኖር፡ የሙስሊም ወገኑ ስቃይ መች ተረሳው፡ ሌሊት Eና ቀኑን Eንቅልፍ Eየነሳው። የሰላም መቻቻል ራEዩን ሰንቆ፡ የሃበሻን ሙስሊም ቁልፍ ችግር Aውቆ፡ የልUካን ቡድኑ ሄደ ገሰገሰ፡ Aጀንዳውን ይዞ Iትዮጵያ ደረሰ በችግሮች ዙሪያ Aወያይቶ ህዝቡን በጽሞና Aድምጦ የልብ ትርታውን ቤተ መንግስት ገባ ይዞ ጥያቄውን

ሰፋ ባለ ሰዓት ጥሩ ተወያይቶ የሙስሊሙን ችግር በሚገባ Aብራርቶ በክፍለሃገራት ሙስሊሙን ጎብኝቶ ይኸው ታሪክ ሰራ ድርሻውን ተወጥቶ በድር Aለም Aቀፍ የወገን Aለኝታ የቁርጥ ቀን ጀግና የሙስሊም መከታ የባህር ማዶ ኑሮ መች ወገን Aስረሳው የመደብ ታሪኩ Eረፍት Eየነሳው። የበድር ተልEኮ Aብቦ Eንዲያፈራ Eጅና ጓንት ሆነን ለIስላም Eንድንሰራ በጽናት ለመቆም ከበድር ጎን ጋራ ሁሉም በየመስኩ Aለብን Aደራ

Page 18: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

18

የ1966 ታላቁ የIትዮጵያ ሙስሊሞች የተቃውሞ ሠላማዊ ሠልፍ ታሪክ ሚያዝያ 12/1966 የIትዮጵያ ሙስሊሞች የመብት ጥያቄና ትይንተ ህዝብ

በህይወት ካሉ የEንቅስቃሴው መሪዎች ጋር የተደረገ ቃለ-መጠይቅመግቢያ ፦ ሚያዝያ 12 1966 Eንድ Iትዮጵያውያን Aቆጣጠር Aንድ በIትዮጵያ ታሪክ ውስጥ Eስከዚያን ቀን ደረስ ታይቶ የማይታወቅ፣ በመቶ ሺህዎች የሚቆጠሩ ሰዎች የተሳተፉበት ከፍተኛ ትEይንተ ሕዝብ በIትዮጵያ መዲና Aዲስ Aበባ ተደረገ። ትEይንተ ህዝብ Aድራጊዎቹ ሙስሊሞች ነበሩ፡፡ Iትዮጵያዊው ሙስሊም ለAያሌ ዘመናት በገዛ ሃገሩ Eንደባይተዋር ሲታዩና፣ Eንደ 2ኛና 3ኛ ዜጋ ሲቆጠር ኖሯል፡፡ '' ሃገር የጋራ ነው፤ ሃይማኖት የግል ነው'' በሚል መሰሪ መፈክር ቤተክህነትን Eንደ ፖለቲካ ፓርቲያቸው Aድርገው ይጠቀሙበት የነበሩት Aጼ ኃይለስላሴ ለህዝበ-ክርስትያኑም ቢሆን የፈየዱት ይህ ነው የሚባል ቁም ነገር ባይኖርም ሙስሊሙ ዜጋ ላይ የጫኑት ቀንበር ደግሞ Eጅግ የከበደ ነበር። ትEይንተ ህዝቡ፣ ይህ በተወለደበትና Eትብቱ በተቀበረበት ምድር የEምነትና የዜግነት ነጻነቱን ተገፎ ከሌላ Eምነት ተከታይ ዜጎች ይበልጥ ድርብ ጭቆና ይደርስበት የነበረው Iትዮጵያዊ ሙስሊም ጭቆናዉ የበቃው፣ ትEግሥቱ ያለቀ፣ መብቱን ለማስከብር የቆረጠና ለለውጥ ዝግጁ የሆነ መሆኑን ለማሳየት ያደረገው ሠላማዊ ሰልፍ ነበር፡፡ ይህ፣ በIትዮጵያውያን ሙስሊሞች የትግል ታሪክ ውስጥ ከፍተኛ ቦታ ያለውና ሙስሊሙ፣ ዘር ጎሳ ሳይለይ በAንድነት በመቆም ኃይሉን ያስመሰከረበት ታላቅ ህዝባዊና ሠላማዊ Aመጽ፣ Eንዴት ሊቀጣጠል ቻለ? የህዝቡ ስሜትስ ምን ይመስል ነበር? ምን Aይነት ውጤትስ Aስከተለ? ለAሁኑ ትውልድ ምን Aይነት መልEክት ይኖረዋልና በመሳሰሉት ጥያቄዎች ዙሪያ Aስተያየታቸውን Eንዲሰጡን በወቅቱ የሂደቱ ተካፋዮችና Aስተባባሪዎች ከነበሩት መካከል ዶ/ር Aህመድ ቀሎ፣ Aቶ መሐመድ ሀሰንና Aባቢያ Aባጆቢርን ይዘንላችሁ ቀርበናል፡፡ በቅድሚያ ያነጋገርነው ሠልፉን በማስተባበሩ ላይ ግንባር ቀደም ሚና ከነበራቸው ሙስሊሞች መካከል Aንዱ የሆኑትን ዶክተር Aህመድ ቀሎን ነበር። በድር ----- AሠላሙAለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱ ዶክተር Aህመድ Eስኪ ለመሆኑ ይህንን ህዝባዊ Eንቅስቃሴውን ለመጀመር ያነሳሳችሁ ጉዳይ ምን Eንደነበር በመግለጽ ይጀምሩልን፥ ዶክተር Aህመድ ቀሎ « ወAለይኩም Aሰላም ወራህመቱ ላሂ ወበረካቱ፡፡ Eንግዲህ በመጀመሪያ ደረጃ ወቅቱ Aመቺ ነበር፤ የኃይለሥላሴ መንግስት ተዳክሞ ነበር። የAብዮት መንፈስ በህዝቡ ውስጥ ገብቶ ነበር። Eርግጥ ተበድለናል የሚሉ ወገኖች በተለይ በተማሪው Eየተወከሉ ነበር በህዝቡ ዘንድ ብዙ Eንቅስቃሴ Aልነበረም። Aንዳንድ ተማሪው ያስተባበራቸው የገበሬውችና የሌሎችም Aነስተኛ Eንቅስቃሴዎች ነበሩ። ሙስሊሙ ግን ሃይለኛ ብሶት ነበረበት። የሀገሪቱ ህዝብ Aጋማሽ ሆኖ በሀይማኖቱ የተነሳ ብቻ ከማህበረሰቡ Eንቅስቃሴዎች ተገልሎ ነበር። ውስጥም ላለው ሆነ ውጪ ላለው የዓለም ህዝብ ሙስሊሙ ልክ Eንድ Aንድ ኮሚውኒቲ ትንሽ ኮሚውኒቲ Eንጂ Eንደ ትልቅ የሕዝብ ብዛት Eንዳለው Eንዲታወቅ Aይፈለግም ነበር። ብዙ ቦታዎች ላይ መስጊድ መስራት Aይፈቀድም ነበር። በተለይ ሚናራ ያለው መስጊድ ፈጹሞ ክልክል ነበር። Eንዲህ Aይነቱ ችግር በገጠር ብቻ ሳይሆን በከተምዎችም ነበር።

Eስላሙ ህዝብ የሚታየው Eንድ Aናሳ፣ ከውጪ የመጣና የሃገሬው ሰው ያልሆን፤ Eስልምና ራሱ የሚታየው Eንድ የውጪ ኃይማኖትና የተንቋሸሸ ነበር። ይህ Aይነቱ መንፈስ በገዢዎቹ ብቻ ሳይሆን በህዝበ ክርስቲያኑም ይንፀባረቅ ነበር። ይህም የተለያዩ መገለጫዎች ነበሩት። ምናልባት ወጣቶቹ ላትደርሱበት ትችላላችሁ። Aዲስ Aበባ ይህ Aይነቱ ሁኔታ ብዙም ላይታይ ይችላል፤ ነገር ግን በAዲስ Aበባ ደረጃም Eንኳን ቢሆን Eኛ ትንሽ ቀደም ያልነው ብዙዎቻችን በተለያዩ ሁኔታዎች ስሜቶታችን የተጎዱባቸውን Aጋጣሚዎች መግለጽ Eንችላለን። ለምሳሌ Eኔ Aንድ ጊዜ 12ኛ ክፍል ሆኜ ኮሜርሻል ባንክ ክፍት የሥራ ቦታ Aለ ሲባል Eኔና ጓደኞቼ ለመቀጠር ፈልገን ገብተን ስንጠይቅ በቃ ሳቁብን፤ Eንዴት ትጠይቃላችሁ?

ዶክተር Aህመድ ቀሎ Eንዲህ Aይነቱን ስም ይዛችሁ ነው ደግሞ የምትቀጠሩት Aሉን። የAዲስ Aበባዎቹ Eንዲህ Aይነቱ ነገር ላይገጥማቸው ይችላል ሌላ ቦትችዎች ግን Eንደ ሐረር፣ ባሌ፣ Aሩሲና ሌላም ሌላም Aይነት ቦታዎች ሲኬድ የነበርው የEለት ተEለት ትንኮሳ ብዙ ነበር። Eስላም Eንደ ሰውም Aይቆጠርም ነበር። ታዲያ ይሄ ሁሉ ብሶት ስለነበረብን የAብዮት መንፈስ ሲመጣ Eስላሞች በጣም ተበድለናል ብለን የተነሳን ህዝቦች ነበርን። የወቅቱም ሁኔታ Aመቺና ተባባሪ ነበር። በተለይ የተቀረው ህዝብ ችግራችንን Eንዲረዳልን፣ ክርስቲያኑ ወገንም ከጎናችን Eንዲቆም ብዙ ጥረት Aድርገናል።« በድር ----- የሙስሊሙን Eንቅስቃሴና በተለይም ታላቁን ሠላማዊ ሠልፍ የማስተባበሩ ሂደት ምን ይመስል ነበር? ዶክተር Aህመድ ቀሎ « የEንቅስቃሴው ቀደምት ታሪኩ ዝርዝር ውስጥ ሳልገባ ሰልፉን ለማድረግ Eንዴት Eንደወሰንን ላጫውት፡፡ ሙስሊሙ ብሶቱን የዘረዘረበትን Aንድ ደብዳቤ ለወቅቱ ጠ/ሚኒስቴር Eንዳልካቸው ለማቅረብ የተላከ የልUካን ቡድን ነበር፡፡ ቡድኑ ከጠ/ሚኒስትሩ ጋር ከተነጋገረ በኃላ የደረሰበትን ለመንገር ስብሰባ ተጠራ፡፡ Aንድ Aባድር Iኒስቲቲዩት የሚባል ድርጅት ነበር፤ የህፃናት መዋያ። Eዚያ ነበር ስብሰባው የተጠራው። Eዚያ ስብሰባ ላይ ብዙ ሰዎች ተገኝተው ነበር፡፡ Aንዳንድ Eኔ የማውቃቸውም ሰዎች ነበሩ። ጥሩ ስብሰባ ነበር። በተለይ ደስ የሚለው መስጊድ Aካባቢ የተደራጁ ወጣቶች Eዚያ ስብሰባ ላይ በብዛት ተገኝተው ነበር።

Page 19: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

19

ሌሎችም Eንደ Eነ መሃመድ Aወል፣ መሃመድ Aሊና ሌሎችም Eነ ጣሃ የሚባሉ ስብሰባው ላይ ነበሩ። Eነሱ ነበሩ ስብሰባውን የሚመሩት። Eነሱም ጠ/ሚኒስትር Eንዳል ካቸው ዘንድ ሄደው ያደረጉትን ነበር የሚናገሩት። Eንደ በዓሎቻችን ይከበሩልንና የመሳሰሉትን የEስላሞችን ጥያቄዎች የያዘ ደብዳቤ ነበር ለጠ/ሚኒስትሩ ያቀረቡት፡፡ ጠ/ሚኒስትሩ ጉዳያችሁ ይታይላችኃል የሚል መልስ ነበር የሰጣቸው፡፡ ይህንን መልስ ይዘው ልUካኑ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጉዳያችንን Eስኪመለከት ድረስ Eንጠብቅ የሚል ምክር ሰጡ። ያኔ Eዚያ የነበሩት ወጣቶች ሞራላቸ ተነካ፤ Eንዴት Eንዲህ Aይነት መልስ ይሰጣል፣ በተስፋ ብቻ ልንቀር ነው ወይ በማለት በጣም ተሰማቸው። ቁጣቸውንም ለመግለጽ ሞከሩ ነገር ግን ብዙም Aዳማጭ Aላገኙም። Eኔም ያኔ Eጄን Aውጥቼ ይሄ

ከጠ/ሚኒስትሩ የተሰጠን መልስ የወቅቱን የAብዮት ትኩሳት ያላገናዘበ ነው። Eስከ Aሁን ሲጨቁነን የቆየ መንግስት Aሁን Aንድ ደብዳቤ ስለጻፍንለት ብቻ ለውጥ ይመጣል ብለን መጠበቅ የለብንም፤ ወደሚቀጥለው Eርምጃ መሄድ Aለብን። በማለት ተናገርኩ። ወጣቶቹ ደስ Aላቸው፤ በጣም Aጨበጨቡ። በዚህ Aይነት በEንጠብቅና ወደሚቀጥለው Eርምጃ Eንሂድ መካከል ክርክሩ ቀጠለ። በሁለተኛው ስብሰባ ላይ Eነ Aቶ Aመዴ ለማና ሌሎችም ተገኝተው ነበር። ውይይቱ የጦፈ ነበር። በመጨረሻ Eኔ ተነሳሁና ከAሁን በኃላ Eዚህ Aባድር Iኒስቲቲዩት የተዘጋ ቤት ውስጥ ሳይሆን የምንሰበሰበው በግልጽ መስጊድ መሆን Aለበት Aልኩ። በዚህ ተስማማንና በማግስቱ Eሁድ ነበር መስጊድ ተሰበሰብን። በጣም በሚገርም ሁኔታ ስብሰባው ላይ የተገኘው በሺህ የሚቆጠር ህዝብ ነበር። በዚያን Eለት Eንግዲህ ህዝቡን ለማስተባበር Aስተባባሪ የሚሆኑ ሰዎች የግድ Eንደሚያስፈልጉን ሃሳብ Aቀረብኩና ሃሳቡ ተቀባይነት Aግኝቶ 30 ሰዎች Eንዲመረጡ ተደረግ። ህዝቡን በሌላ ጊዜ ለስብሰባ Eንደምንጠራው ገልጸን Aሰናበትነውና Eኛ የተመረጥነው ሰላሳዎቻችን ሌላ ስብሰባ ላይ ተቀመጥን። ከዚያ Eንዴት Eንደራጅ የሚለው ጥያቄ ተነሳ። Eንዴት ነው የAዲስ Aበባን ህዝብ የምንደርሰውና ልናስተባብረው የምንችለው የሚለው ጥያቄ ላይ ብዙ የሃሳብ ግጭት መጣ። በመጨረሻ Aንድ ወንድማችን Eንዲያው ስሙን ባስታውሰው

ደስ ይለኝ ነበር፣ ከመካከላችን ተነስቶ ለምን Aሁኑኑ ተበታትነን Aዲስ Aበባ ውስጥ ያሉትን Eድሮች በሙሉ ስም ዝርዝር ይዘን Aንመጣም በማለት ወሳኝ ሃሳብ Aቀረበ። ድንቅ ሃስብ ነበር። ምንም ካልጠበከው በኩል Eንዲህ የመሰለው ድንቅ ሃሳብ ሲመጣ በጣም ነበር የገረመኝ። ልክ ሰውየው Eንዳለው ከተማው ውስጥ ወዳሉት ሁሉም Eድሮች በመሄድ የየEድሮቹን ሊቃነ መናብርት ለስብሰባ ጠራናቸው። Eነሱም መጡ። ከዚያ በኃላ ለAስራ Aምስት ቀናት የሚሆን በየጊዜው Eየተገኛኘን ውይይቶችን Eያደረግን ሠልፉን Eንዴት Eንደምናስተባብር ስትራቴጂዎችን ነደፍን። Aንዳንድ የተለዩ ሃሳባት የነበራቸውን ስዎች ለማሳመን፣ ሴቶችንም ሰልፉ ላይ Eንዲሳተፉ ለማድረግ ብዙ ጥረት Aደረግን። Eንግዲህ በዚህ Aይነት ነበር ያንን የመሰለ የተዋጣለት ሠልፍ ልናስተባብር የቻልነው። ከዚያም በሌሎች Aካባቢዎችም ያሉትንም ለማነሳሳት ችለን ነበር።

በጎጃም፣ በጎንድር፣ በAክሱም ጭምር፣ በናዝሬ፣ በድሬዳዋ ሁሉ ሰልፎች ተካሂደዋል። ህዝቡ ቆርጦ ነበር። ለምሳሌ ጎጃም ደብረማርቆስ ውስጥ ሙስሊሞች መስጊድ መስራት ጀምረው ነበር። ያንን ለማስቆም የመጣውን ህዝብ ሁለት ሙስሊሞች ተኩስ ከፍተው መስጊዱን ለማፍረስ የመጣውን ህዝብ በትነው የመስጊዱ ሥራ Eንዲቀጥል Aድርገው በAራተኛው ቀን ይመስለኛል ለህይወታቸው ሰለሰጉ ወዲህ ወደ Aዲስ Aበባ ሊመጡ ችለዋል። Eና ያ ሠልፍ Eንዲህ የመሰለውን መነሳሳት ነበር የፈጠረው።« በድር ----- ይህንን ሁሉ Eንቅስቃሴ ስታደርጉ በገዢው መንግስት በኩል የነበረው Aመለካከት ምን ይመስል ነበር? ዶክተር Aህመድ ቀሎ « ከመንግስት በኩል ጥብቅ ክትትል ይደረግብን ነበር። በተለይ Eኛን Aመራር ላይ የነበርነውን ለሣምንታት ማታ ማታ ሴኪውሪቲ Eየተከታተለ ለማደን ሙከራ ያደርግ ነበር። ስለዚህ Eያመሸን ቤት Eንገባለን ወይንም ሌላ ቦታ Eናድራለን። ከሠልፉ በፊት ለሁለት ሦስት ሳምንታት ከፍተኛ Eንቅስቃሴ ነበር። ህዝቡም በየቀኑ በብዛት ይሰበሰብ ነበር። Eኛ Aመራሮቹ ግን ስብሰባዎችን የምናካሂደው በድብቅ ነበር። ሠልፉ Eስኪያልቅ ድረስ በዚህ Aይነት Eየተደባበቅን ነበር ያሳለፍነው። በድር ----- በዚያ ታላቅ ሠልፍ ላይ የወጣው ህዝብ ምን ያህል ነበር? የህዝቡ ስሜትስ ምን የመስል ነበር?

Page 20: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

20

ዶክተር Aህመድ ቀሎ « የህዝቡን ብዛት በተመለከት Eንዲያው ለመገመት Eንዲመቸን ሠልፉ ከየት Eስከ የት Eንደነበር ልንገርህ፤ የሠልፉ ጭራ በኒን ሰፈር መስጊድ ከሆነ ዋናው ግንባሩ ከለጋሃር Aልፎ ነበር። ያ ሁሉ በመካከሉ ያለ ርቀት በሰው ተሞልቶ ነበር። Eንግዲህ ያንን ነው ቢቢሲና የመሳሰሉት የዜና ማሰራጫዎች ወደ ሁለት መቶ ሺህ ብለው የገመቱት። የኃላ ኃላ ደርግ Eያስገደደ በሚያስወጣው ሠልፍ ከዚያ በላይ ህዝብ ወጥቶ ሊሆን ይችላል። ነገር ግን Eስከዚያን ቀን ድረስ ያንን ያህል ህዝብ የወጣበት ሰልፍ በIትዮጵያ

ታይቶ Aይታወቅም ነበር። በዚያን ቀን ሰው ቢያርዱንም፣ ደማችንም ቢፈስ ይፍሰስ ብሎ ነበር የወጣው። ትዝ የሚለኝ Aንድ የባህር ኃይል Oፊሰር ነበር። ሙስሊም ውንድማችን ነው ነገር ግን ሠልፉን ለማስተባበር ባደረግናቸው ስብሰባዎች ላይ ተገኝቶ Aያውቅም ነበር። የሠልፉ ቀን ግን የደንብ ልብሱን ለብሶ፣ ሠይፉን ይዞ መትረየሱን Aንግቦ መጣና በቃ ዛሬ መሞታችን ነው Eኔም ከናንተ ጋር ለመሞት ነው የመጣሁት Aለን። Aይ የምን መሞት Aመጣህ ማንም የሚሞት የለም መትረየስህን ዘወር Aድርግ Aልነውና መትረየሱን ወስደን Aስቀመጥንለት፣ ሠይፉን ግን Eንደታጠቀ ከEኛ Eኩል ተሠልፎ ዋለ። Eንግዲህ የህዝቡ ስሜት ይህንን የመሰለ ነበር።« በድር ---- ከሠላማዊ ሠልፉ በኃላ የሙስሊሙ Eንቅስቃሴ ለምን ቆመ? ዶክተር Aህመድ ቀሎ « ከሠልፉ በኃላ ሥራው ወዲያው Aልቆመም፤ ለሦስት Aራት ወራት Eንቅስቃሴው Eንደቀጠለ ነበር። በሃጅ ኮሚቴው Aሰራር፣ በመስጊዱ Aስተዳደር ወዘተ ዙሪያ መወሰድ ያለባቸውን Eርምቶች Eየወሰድን ነገሮችን ለማስተካከል ሞክረን ነበር። የኃላ ኃላ ግን የተለያዩ ነገሮች በተለይም ደርግ ያወጣቸው ስብሰባን የሚከለክሉ ደንቦች ሥራው ላይ Eንቅፋት Eየፈጠሩ መጡ። ይሄ Aካሄድ ይጠቅማል ይጎዳል በሚሉት ጥያቄዎችም ዙሪያ ብዙ ውይይቶች ከተካሄዱ በኃላ በመጨረሻ Aደጋው ሊያመዝን ይችላል ወደሚለው ድምዳሜ ላይ ስለደረስን Eንቅስቃሴው ሊቆም ቻለ።

በድር ----- ለዚህ ታላቅ ሠልፍ መሳካት የግለሰቦች ቁርጠኝነት የተጫወተው ሚና ምን ይመስል ነበር? ዶክተር Aህመድ ቀሎ « ለዚህ Eንቅስቃሴ መሳካት AስተዋጽO ስላደረጉ ግለሰቦችና በሂደቱ ዝርዝር ጉዳዮች ላይ የዘነጋኋቸው ብዙ ነገሮች Aሉ። ነገር ግን Aንድ ግለሰብ Aለ በጣም የማስታውሰው። Aቶ Aብዱ ይባላል፤ የኤርትራ ተወላጅ ነው። Aሁን በሰሜን Aሜሪካ ካናዳ ውስጥ ይገኛል። Aብዱ በወቅቱ ትልቅ ኃብታም ነበር። በመጀመሪያ

ጠ/ሚኒስትሩ ዘንድ በመሄድ Aቤቱታውን ካቀረቡት ሰዎች Aንዱ ነበር። በኃላ ግን Aቤቱታው ምንም ለውጥ Eንደማያመጣ ቶሎ ተረዳና Eኔ ዘንድ መጥቶ Aሁን የEናንተን Eንቅስቃሴ መርዳት Eፈልጋለሁ ማንኛውንም Aይነት የገንዘብ Eርዳታ ስትፈልጉ የትም መሄድ Aያስፈልግም Eኔ Aለሁ፣ ይህንን የፈልኩት ለዚህ ነው ወይንም ይህንን ያወጣሁት ለዚህ ነው ሳትል የፈለከውን ያህል ብቻ ቼክ ቁረጥልኝ በለኝ Aለኝ። በቃ Eኔም ልክ Eሱ Eንዳለን ሄጄ ይሄንን ይሄንን Aውጥቻለሁ ፍራንኩን ክፈል Eለዋለሁ Eሱም ይከፍላል። Eንዲያው ቼኩን ፈርሞ የፈልኩትን ያህል Eንድጽፍበት የገንዘብ መጠኑን ክፍት Aድርጎ ለመስጠት ዝግጁ ነበር። Eናም በጣም ትልቅ ሰው ነበር። ይሄ Eንግዲህ የሚያሳየው በዚያን ዘመን ለነበረው የሙስሊሞች Eንቅስቃሴ ቆራጥ Aቋም የነበራችው ብዙ ሰዎች Eንደነበሩ ነው። « በድር ----- ከዚያ ታላቅ Eስላማዊ Eንቅስቃሴ የAሁኑ ትውልድ ያገኘው ትሩፋት ምንድነው ይላሉ? ዶክተር Aህመድ ቀሎ « የዚያን ጊዜው Eንቅስቃሴ በሙስሊሙ መንፈስ ላይ የፈጠረው ለውጥ ከፍተኛ ነው። ሙስሊሙን ያነቃ፣ ድፍረት የሰጠና መንፈሱን ከፍ ያደረገ ነው። ሠልፉ ግለሰቦች ያደረጉት ሳይሆን ሙስሊሙ ህዝብ ሁሉ በጅምላ የተሳተፈበት ነበር። በዚያን ዘመን ሙስሊሙ ከነበረበት የፍርሃት ደረጃ ጋር ሲገናዘብ በጣም ትልቅ ቦታ የሚሰጠው ነው። ያኔ በተነሳሳው ትግል፣ Aባቶቹ ባደረጉት ትግልና Eንቅስቃሴ ምክንያት በEኛና ከEኛ በፊት የነበሩት ሙስሊሞች ላይ ይደርስ የነበረው Aይነት በደል በAሁኑ

Page 21: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

21

ትውልድ ላይ Aልደረሰም። Eንቅስቃሴው ሙስሊሞችን ብቻ ሳይሆን ክርስቲያኖችንም ጭምር ነው የቀየረው። Aንድ ለውጥ ትልቅ የሚባለው Aንተን ብቻ ሲቀይር ሳይሆን ያንተንም ተቀናቃኝ ጭምር መቀየር፣ ወዳጅ ማድረግ ወይንም ቢያንስ ሰከን Eንዲል ማድረግ ሲችል ነው። ከEኛ በኃላ የመጣው ትውልድ Eንደኛ ተሸማቆና መጥፎ ስሜት ይዞ Aላደገም። ያ በEኛ ጊዜ ሲያጎሳቁለን የነበረው የክርስቲያን ወገን ራሱም ስለተቀየረ ወጣቱ የክርስቲያን ወገን Aባቶቹ Eኛን ባዩበት Aስተያየት ሳይሆን Eንደማንኛውም Iትዮጵያዊ ወደሚተያይበት ደረጃ ተቀይሯል። Eና የሙስሊሙን ሁኔታ በተመለከተ የጥራት (qualitative) ለውጥ Aለ። የያኔው የሙስሊሞች Eንቅስቃሴ ያመጣው ይህንን የመሰለውን ለውጥ ነው። ነገር ግን Aዲሱ ትውልድ ይህንን ለውጥ ምን ያህል Eንደተገነዘበው ለማወቅ ያስቸግራል፤ ምክንያቱም ያኔ የነበረውን ሁኔታ Aያውቀውም። ለዚህ ለውጥ ያበቃውን የታሪክ ሂደት Aያውቀውም። ያ ለውጥ ባይደረግ ምን ይከተል Eንደነበር Aያውቀውም። ለዚህም ነው ለትግሉ ተገቢውን ከበሬታ Aያሳይም። ስለዚህ ታሪኩን ማወቅ Aለበት Eላለሁ« በድር ----- ለሰጡን ማብራሪያ በጣም Aመሰግናለሁ ዶር Aህመድ ቀሎ « Eኔም ለተሰጠኝ Eድል Aመሰግናለሁ «

* * * * * በድር------ AሰላሙAለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካትሁ Aባ ቢያ Aባ ጆቢር Eርሶን በበለጠ Eንደናነጋግር ጠቁመዉን ነበር Eስቲ ትEይንተ ሕዝቡን ከማዘጋጀታችሁ በፊት የነበረውን ሁኔታ ይግለጹልን በተለይ በዩንቨርስቲ ተማሪዎች የIድ ፓርቲ Aዘጋ1ጅ ኮሚቴ ጋር የነበረው ትሥሥር ፣የነበሩ ችግሮችንና ትብብሮችን Aክለው ይግለጹልን Aባ ቢያ ---- ቢስሚላህ ረህማን ረሂም Aልሃምዱሊላህ ወሰላት ወሰላም Aላ Aሽረፊል Aንቢያ ወርሙርሰሊን ሰይድና መሐመዲን ወAላ Aሊሂ ወሰኽቢሂ AጅማIን (ሱAወ) በማለት ንግግራችንን ብንጀምር ጥሩ ነው፡፡ Aላህ መንገዳችንን ያሳካልን ያቃናልን!! ከሁሉ በፊት ይህንን Eድል በማግኘቴ በEውነቱ በጣም Aመሰግ ናለሁ፡፡ምስጋናም ክብርም ይሰማኛል፡፡ የ66ቱ ሰላማዊ ሰልፍ Eንቅስቃሴ ከመጥቀሳችን በፊት ትንሽ ታሪክ ማስታወሱ ተገቢ ይመስለኛል፡፡ምክንያቱም ይህ ሰላማዊ ሰልፍ ዝም ብሎ በAንድ ለሊት የተነሳ Aይደለም፡፡ የቆየ የሙስሊሙ ቅሬታ ማሰምያ ነበር፡፡ Eንደው ገፋ Aድርገን ከዘመነ መሳፍንት Eንክዋን የጀመርን Eንደሆነ በነ ትንሹ ራስ Aሊ Aካባቢ የነበረው ትግል በኋላም Eሳቸው ተገደሉ፤ ልጃቸው ከድጃም ተዋበች ተብላ ቴዎድሮስ Aገባት Eንግዲህ የሙስሊሙ መብትና Eንቅስቃሴው Eዚያ ላይ ታፍኖ ቆየ፤ በEንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ Eንዲሉ Aጼ ዮሃንስ መጡ ያው “Iስላምን በመካ ጦጣንም በዋርካ” ብለው Aወጁ ብዙ ሰዎችም ተጎደሉ፤ ወሎም ላይ ብዙ ተጽኖ ተደረገ፣ ያ ሁሉ Eንግዲህ ታሪክ የሚያስታዉሰው ነው፡፡ መቼም Eዚህ ዝርዝር ዉስጥ ከገባን ሶስት Aራት ቀንም Aይበቃንም፡፡ ቀጥሎ ደግሞ የሚኒሊክ ወረራ መጣ Eሱ ደግሞ ብዙ ጦርነትን Aስከተለ ለምሳሌ Eንደ ጨለንቆ ጦርነት ሃረርጌ ላይ፣ Aርሲ ላይ የተደረጉ ሁለት ሶስት ጦርነቶች ብዙ ደም የፈሰሰበት፣ በፈንጣጣ ህዝቡ ያለቀበት፣ ጅማ ዉስጥ የተደረገውና Eነ Aባ ጂፋር የተሳተፉበት ጦርነት፣ Iሊባቡር ዉስጥ የነበረው ጦርነት፣ Aዋሳ ላይ Eነ ሼህ ሻለቃ ሠሱልጣን የተሳተፉበት ጦርነት Eነዚህ ሁሉ Iስላሙ ህዝብ መብቱን ለማረጋገጥ የተነሳሳበት ነው፡፡

ከዛም Aጼ ኃይለስላሴ መጡ Aፍነዉት ቁጭ Aሉ፤ በEሳቸው ጊዜ መቼም ብዙ ነገር ነው የተደረገው፡፡ ለምሳሌ ሃረርጌ ላይ Aደሬዎች ድል Aድርገው ሁዋላም የተያዙት Eንዲሰደዱ

Aባ ቢያ Aባ ጆቢር የተደረ ጉት፣ ራያዎች ያደርጉት የነበረው Eንቅስቃሴም Eንዲሁ፤ ይህ ሁሉ Eንግዲህ Eስላሙ መብቱን ለማስከበር በብሄረሰብ ደረጃም በሌላም ትግሎችን Aድርጓል፡፡ Aሁን 66 ላይ Aብዮቱ ሊፈነዳ ሲል ያ ገፋፍቶ መጣ፡፡ Eንግዲህ ይህ ተገፋፍቶ የመጣ ውን ነገር መስመር ለማስያዝ የተደረገው Aንደኛ በተማሪው በኩል ይደረግ በነበረው Eንቅስቃሴ ነው፤ ይህ የተማሪዎች Eንቅ ስቃሴ ማለት በዩንቨርስቲ ተማሪዎችንና በሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች ተማሪዎች Aማካኝነት ሲሆን Eነሱም ከIስላ ማዊው ኮሚቴ ጋር Aብሮ Eየተመካከሩ የተዋሃደ ጥረት Aድርገዋል፡፡ Eንዲሁም የIድ Aዘጋጅ ኮሚቴዎቹ ደግሞ ከ1950ዎቹ ጀምሮ በየAመቱ የAረፋን Iድ በAል ሲያከብሩ ነበር፡፡ ይህ ሁሉ Eንግዲህ ሙስሊሙን ህብረተሰብ ለማቀራረብ፣ ንቃተ-ህሊናዉን ለማሳደግ ሲደረግ የቆየ ሙከራ ነው፡፡ Eናም Eንግዲህ Aንድ Eመርታ Eናሳይ በሚል ነው በየቦታው የተነሳው፡፡ ሰላማዊ ሰልፉ ላይ Eያንዳንዱ የAዲሳባ መንደር Eንዲሳተፍ ነው የተደረገው፡፡ የዩንቨርስቲ ተማሪዎችም Eንዲሳተፉ ነው የተደረገው፡፡ ብዙዎቹ Aሁን ስልጣን ላይ ያሉትም ሆነ ከስልጣን የተወገዱት Eስላሞችም ክርስታኖችም የተሳተፉበት ጉዳይ ነው፡፡ መሰረቱ ባጭሩ ይህን ይመስላል ማለት ነው፡፡ በድር------ ከ1964 Eስከ 1966 ድረስ በየቦታው (በየትያትር ቤቶች) መብትን በተመለከተ ያደርጓቸው ህዝባዊ ንግግሮች በጣም የተነገረላቸዉና ህዝቡን ንቃት የሰጡ ነበሩ በማለት በዛን ወቅት Aብረዎት የነበሩ ወገኖች ይናገራሉ፡፡ በንግግሩ ወቅት የታዳሚው ብዛትና ሁኔታ Eንዴት ነበር? ከንግግሩስ በሁዋላ ምን Aይነት ሁናቴዎች ይፈጠሩ ነበር፡፡ Eስኪ ስለነዚህ ህዝባዊ ንግግሮች ያብራሩልን፡፡ Eነዚህ ንግግሮችስ ተቀርጸው በEጅዎ ይገኛሉ? Aባ ቢያ-----ትልቁ የሚያሳዝነው ነገር ተቀርፆ Aልተወሰደም በዚያን ጊዜ፤ ምክንያቱም Eኔም ለማስቀረጽ Aልተዘጋ ጀሁበትም ነበር፤ ሰዉም በጣም ይፈራ ነበር፡፡ ለምሳሌ ንግግር Aድርገን ስናበቃ ሰዉ ሁሉ ይከበን ነበር፤ ምናልባት ሴኩሪቲዎቹ ጠልፈው Eንዳይወስዱን በማለት፡፡ Aንዳንዶቹ

Page 22: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

22

መተው Eኛ ላይ ዛቻ ሲነዙ Eነሱንም (Eኛን የሚከቡትን) በማስፈራራት በፍርሃት ወደቤታችን Eንድንሄድ ለማድረግ ይሞክሩ ነበር፡፡ ያኔ የነበሩትን ንግግሮች Eኔ ብቻ ሳልሆን ሌሎች ጓደኞቼም ያቀርቡ ነበር፡፡ ደግሞም በህብረትና በኮሚቴ Aጥንተን ነበር የምናቀርበው፡፡ Aላማው ቀስ በቀስ ህዝቡ ንቃተ ህሊናውን Eንዲያዳብር ነበር፡፡ ሃገሪትዋ ዉስጥ የነበረዉ የሁለት ደረጃ ዜግነትና ተጽEኖ ቀርቶ በAንድ ደረጃ ዜግነት

ሁሉም ተባብሮ Eንዲሰራ ለማድረግ ነበር፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ይህ የሙስሊሞች Eንቅስቃሴ መስመሩን Eንዳይለቅ ለማድረግ፣ ሃይማ ኖታዊ ብቻ መስሎ ሌሎች ወገኖችን የመጥላት መስሎ Eንዳይቀርብ ለማድረግ ምክንያቱም Aላህም በቁርዓኑ “ላ Iክራህ ፊ ዲን...” Eንደሚለው ሌሎች ላይ ጥላቻ ሳናሳድር ሁላችንም በAንድ ላይ ሆነን መብታችንን Eንድናስከብር በሚል የተጠና ንግግር ነበር ስናደርግ የነበረዉ፡፡ የመጀመርያው የ1964ቱ የታወቀው ንግግር ወይንም ስብሰባ የነበረው በሲኒማ ራስ ሲሆን፤ መቼም ያ ንግግር ህዝቡን በጣም ነቃ፤ ነቃ Aድርጎት ነበር፡፡ የንግግር ርEሱም “የEስልምና ማህበራዊ ግዴታዎች ምንድን ናቸው?” የሚል ነበር፡፡ Eስልምና ማለት ሁሉንም የሚያጠቃልል Aለማዊዉንም ሰማያዊዉንም Aለም የሚያጠቃልል Eንደሆነ፣ Eስልምና ህግም፣ ንግድም፣ ፖለቲካም፣ ባህልም፣ ስልጣንም፣ ማህበራዊ ኑሮም፣ ሳይንስም ሁሉንም ነው Eንጂ Aንዱን ነገር ብቻ ነጥለን የምንይዝበት Aይደለም የሚል መልክት ነው ያስተላለፍነው፡፡ ሌላ ህዝቡ Eንዲረዳ ያደረግነው ደግሞ ማህበራዊ ግዴታ Eንዳለበት Eንዲገነዘብ በራሱ Aነሳሽነት የራሱን Aኗኗር መለወጥ መብቱ መሆኑንና መብቱን መጠየቅ ደግሞ ግዴታው መሆኑን ለማስገንዘብ ነበር Eንግዲህ የዛኑ ቀን ንግግር፡፡ የሚቀጥለው የ 65ቱ ንግግር ደግሞ በሃገር ፍቅር ትያትር ዉስጥ ነበር የተደረገው ይህም ቀላል Aልነበረም፡፡ብዙ ሰው ነበር ግልብጥ ብሎ የመጣው፡፡ Eንግዲህ ይህ ሁሉ ተደርጎ 66ላይ ሰልፉ ሲጠራ ሰዉ በቂ ብስለት Aግኝቶልን ነበር ማለት ነው፡፡ ሰዉን ለመቀስቀስ ብዙ Aልተቸ ገርንም በርግጥ ተቃዋሚዎችም በብዛት ነበሩ ቢሆንም ህዝቡ ገንፍሎ ነው የወጣው!

Eንዳልኩት የኋላ ታሪኩ፣ ከዘመነ መሳፍንት ጀምሮ የAጼዎቹም ታሪክ ስላለ፤ በኃይለስላሴ ላይ ደግሞ በ50ዎቹ መጨረሻና በ60ዎቹ መጀመርያ Aካባቢ የተነሳ Eቅስቃሴም ስለነበረ፤ የነመንግስቱ ነዋይም ታሪክ ገና Aዲስ ስለነበረ፤ ይህ ሁሉ ነገርም ስላለ ነው Eንግዲህ ህዝቡ 66 ላይ ሰላማዊ ሰልፍ ሲጠራ ቦግ ብሎ የወጣው፡፡

በድር------ በAንድ በኩል ያጋደለ Eንዳይሆን ጥንቃቄ Eናደርግ ነበር ብለዋል፡፡ Eርሶ ትEይንተ ሕዝቡ ከመዘጋጀቱ በፊት ሙስ ሊሞችን ወክለው ወደ ቤተ-ክህነት Aስተዳደር ሄደው Eንደ ነበር ሰምተናል ለምን ነበር ያስፈለገው? ሔደዉስ ምን ፈጸሙ? Aባ ቢያ ------ Eንግዲህ ሰላማዊ ሰልፉ ቁርጥ በሆነበት ጊዜ ከመንግስት ፈቃድ መወሰድ ነበረበት ፖሊስም ዘንድ ተኪዶ Eኛ ሁከት ለማስነሳት ሳይሆን፣ በስነ-ስርዓትና በሰላም በAለቃ በAለቃ ሆነን መሰለፍ Eንፈልጋለን ሃይል ይሰጠን ማለት ነበረብን ታድያ ያኔ Eንዳልካቸው ነበር ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጉዳዩ Eሱ ዘንድ ደረሰና ሰልፉን Aታድርጉ ብሎ ተጽኖ Aደረገብን ምክንያቱም በየቦታው ንቅናቄ ስለበዛ በሙስሊሙ በኩል ደግሞ ሌላ መስክ መከፈቱን Aልፈለገዉም ስለዚህ ያኔ ጦሩንም፣ ተማሪዉንም፣ ህዝቡንም ይጠይቅ የነበረው Eርጋታና ፋታን ነበር፡፡ ስለዚህ Aቁሙ Aለን፤ Eኛ ደግሞ Eንዴት Eናቆማለን? ብሶታችንን ለህዝቡም ሆነ ለAለም ማሳወቅ Aለብን ብለን ተነስተናል Aልን፡፡ ቤተክህነት ደግሞ Iትዮጵያ የክርስታን ደሴት ናት ብላ ስለምትሟገት Eዛም ሄዶ የግድ ማሳመን ያስፈልገን ነበር፡፡ Eና በናንተ ላይ ጦርነት ለመክፈት Aይደለም ሁላችንም ወንድማማቾች ነን ይህችን ሃገር ለማሳደግ ዉህደታችንን ማጠናከር Aለብን፤ Eናንተም ከኛ ጎን መቆም Aለባቸሁ ለማለት ነበር የሄድነው፡፡ በርግጥ Eነሱን ለማሳመን ትንሽ ከበድ ይል ነበር፤ ምክንያቱም የቆየ Aመለካከትና Eምነታ ቸዉን በዚህ Aዲስ መንፈስ ለማስረዳት ያዉም በAጭር ጊዜ ዉስጥ በጣም ከባድ ነበር፡፡ በርግጥ Aሁን በታሪክ Aይን ስናየው ቤተክህነትን ችላ ማለታ ችንና በሚገባ Eነሱን Aለመያዛችን

Page 23: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

23

Aንዱ ስህተታችን ነበር ማለት Eችላለሁ፡፡ Eናም በዛን ጥረት ቤተክህነትን ሙሉ ለሙሉ Aሳምነን ከጎናችን ባናሰልፍም Aቀዝቅ ዘናቸዋል ማለት ይቻላል፡፡ ሃገሪትዋ የጋራ መሆንዋን፣ ለሁሉም ዜጎችዋ Eኩል መሆን የሚገባት መሆንዋን፤ ሙስሊሙም በመብት፣ በIኮኖሚ፣ በትምህርት፣ በማህ በራዊ ኑሮ የመሳተፍ የጋራ መብት Eንዳለው ለማስረ ዳት ብንሞክርም በቤተክህነት በኩል ሙሉ ለሙሉ ተቀባይነትን Aላገኘም፡፡ ነገር ግን ሌላ Eርምጃ Eንዳይ ወስዱ፣ ህዝቡንም ፖሊሱንም Eንዳያነሳሱብን Aብር ደናል ማለት ይቻላል፡፡ በAጠቃላይም ይህ ድካማችን ጥሩ ዉጤት Aስገኝቶልናል ማለት Eችላለሁ፡፡ በድር----- በጊዜው የነበረው የመንግስት (የEንዳልካቸው ካቢኔ) ሁኔታ ሲጤን የሙስሊሙን ችግር Aውቆትና ተረድቶት የEናንተን ጥያቄ ለማስተናገድ ቀድሞዉኑ ዝግጁ ነበር ወይ? ፋታ ስጡኝ ያለው በርግጥም ችግሩን ለማየት ወይንስ ራሱን ለማረጋጋትና ከዉጥረት ለመዳን ነበር? ጠቅላይ ሚኒስትር Eንዳልካቸው ፋታ ስጡኝ ችግራችሁ ይታ ያል የሚል መልስ ሲሰጥ ከEናንተም መሃል ይህን ሃሳብ የደገ ፈና Eንረጋጋ Eንጠብቅ የሚል ወገን ብቅ ብሎ Eንደነበር ይነገራል፡፡ ታድያ ይህን የሃሳብ ክፍፍል Eንዴት Aለፋችሁት?

Aባ ቢያ------ Eውነቱን ለመናገር ካቢኔው ፋታ ፈልጎ Eንጂ ስረ-መሰረቱን መርምሮ መፍትሄ ለመስጠት Aቅሙም Aልነበረዉም፡፡ ገና ለራሱም ስልጣኑ ላይ በደንብ Aልተቀመጠም፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ደርግ Eየተቋቋመ Eያዋከበው ነበርና የሰራዊቱን ችግር ፈትቶ፣ የሲቪል ጥያቄዎችን Eልባት ሰጥቶ የሙስሊሙ ጉዳይ ላይ ለመግባትና ችግሩን ለመፍታት ጊዜም፣ Aቅምም፣ ዝግጅትም Aልነበረዉም፡፡ ስለዚህ Eኛን ለማብረድ ነበር፡፡ ከኛ ወገን ግን ከሱ ጋር የተባበሩም ነበሩ፡፡ ምንጊዜም Aንድ የፖለቲካ ንቅናቄ ሲኖር የመንግስት ደጋፊም ተቃዋሚም ይኖራል፡፡ ስለዚህ Eንዳልካቸዉን ደግ ፈው የተነሱ Aንዳንድ ነጋዴዎችና Aንዳንድ ሼሆች ነበሩ ከተማሪዉና ከወጣቱ በኩል ግን ማንም Aልነበረም፡፡ Eኛ በነበረን Eንቅስቃሴዎች ዉስጥ የIድ Aዘጋጅ ኮሚቴንም ሆነ የሰላማዊ ሰልፉን Eንቅስ ቃሴ ስናካሂድ ታላላቅ ሼሆችን

Eናማክር ነበር፡፡ ምክንያት፦ በAካሄዳችን Eንዳንሳሳትና በዱዓም Eንዲረዱን በማለት፡፡ በዚሁ ልምድ መሰረትም ስለሰልፉ መደረግና Aለመደረግ ጉዳይ Eነሱን ማማከር ጀመርን፡፡ መስጊዱም ሆነ የሃጅ ኮሚቴም Aብረው ነበሩ፡፡ ምንም Eንክዋን ወጣቱ ሰልፉ ይደረግ በሚለው ሃሳብ በኩል ቢሰባሰብም መሻይሆቹ ለሁለት ተከፈሉ፣ ሰልፉ ይደረግና Aይደረግ በማለት፡፡ ያም ሆኖ በተለይ Aንዳንድ ሼሆች በከፍተኛ ስሜት የሰልፉን Aስፈላጊነት ደግፈው ሲሟገቱ ነበር፡፡ በሁዋላ በድምጽ ብልጫ ተባለና ሰልፉን የሚደግፈው ክፍል Aሸነፈ፡፡ ወድያው ሰዉ በለሊት ነው መሰለፍ የጀመረው ጠዋት Aዛን ሲወጣ ሰዉ ከመርካቶ Aራት ኪሎ ደርሶዋል፡፡ Eንግዲህ ሁኔታው ይህን ይመስል ነበር፡፡ በድር ----- ያ ታሪካዊ ሰልፍ በሀገሪትዋ ታሪክ ከዚያን ቀደም የታየ Eንዳልነበረ ተዘግቦዋል፤ የህዝቡ ብዛት Eጅግ ብዙ Eንደነበር ነው፡፡ ታድያ ያ ታላቅ ሰልፍና መነሳሳት ያስገኘው ለዉጥ ምንድነው ይላሉ ? ከሰልፉ በፊት የነበረዉን የሙስሊሙን ሰEል ምን ያህል ቀይሮታል?

Aባ ቢያ ------- መቼም በሁለት መንገድ ነው ዉጤት የተገኘው፤ Aንደኛው ወጣት Aዛዉንቱ መሻይሁ ሁላ ለካ መብት Aለኝ? ለካስ ይህ ይገባናል? የሚል የህልዉና ንቃት Eንዲኖርበት Aስችሏል፡፡ Aወቀ፤ ነቃ ማለት ነው፡፡ ሰላማዊ በሆነ መንገድ ማንንም ሳይጎዳ ከሌሎች ጋር Aብሮ ሆኖ (የዩንቨርስቲው ክርስቲያን ተማሪዎች Aብረዉን Eንደወጡት ማለት ነው) መብቱን ማስከበር Eንደሚቻል መብቱን ለመጠየቅ መብት Eንዳለው ተረዳ፡፡ ሌላው ደግሞ ከEንዳ ልካቸው ካቤኔ በሁዋላ ወደስልጣን የመጣው ደርግ ይህንን ነገር Aውቆት ነው የመጣው ስለዚህ ገና ከጅምሩ ከAላማው ዉስጥ Aንዱ የነበረው “የሃይማኖት Eኩልነት” የሚል ነበር፡፡ Iስላማዊ በAላት Eውቅናን Aገኙ፣ በጉባዬዎች ላይ ከርEሰ-ብሄሮች ጋር የሚቀመጡት ጳጳሶች ብቻ ነበሩ የሙስሊሙ ተጠሪዎችም Eንዲታከሉ ተደረገ፣ ጳጳሶቹ በማርቸዲስ ሲሄዱ ሃጅ መሃመድ ሳኒ (Aላህ ይርኸማቸው) በEግራቸው ነበር

Page 24: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

24

የሚሔዱት Eናም ለሳቸዉም በስተመጨረሻ መኪና ተመደበላቸው፡፡ ስለዚህ የሙስሊሙ ህልዉና በመንግስት ደረጃም ሆነ በማህበራዊ ኑሮው Aንጻር ከፍ Aለ፡፡ ሰዉም ይህንን ሲረዳ መስጂዶች Eንዲሰሩ መጠየቅ ጀመረ፣ የሙስሊሙ ተወካዮች ከዉጪው Aለም ጋር ለመተዋወቅ ልUኮቹን ወደ ዉጭ ሃገር መላክ መጣ ማለት ነው፡፡ Eዚህጋ መጥቀስ የምፈልገው መታለፍ የሌለበት ነገር የዛኔው የዩንቨርስቲ ተማሪዎች Aብረዉን የነበሩበት ጉዳይ ነው፡፡ ያኔ የነበረው የተማሪዉን Eንቅስቃሴ Eነ ጌታቸው በጋሻው ሲመሩት ነበር፡፡ ሌሎች ደግሞ Eነ መለሰ ተክሌ፣ ያሁኑ ጠቅላይ ሚኒስትር የዛኔው ለገሰ ዜናዊ ስብሰባ ላይ Aብረዉን ይመጡ ነበር፡፡ Eነ ዩሃንስ በንቲ ሁዋላ ገላሳ ዲልቦ የOLF ሃላፊ የነበረው፣ Eነ ሮቤርቶ ጀዛኖ Eነ መረራ ጉዲና Aሁን የOብኮ ሃላፊ፣ Aቡሃ ምትኩ፣ Eሸቱ ጮሌ በርግጥ ያኔ Eሱ Aስተማሪ ነበር፣ Eነ ፍቅሬ መርEድ(ፕሮፌሰር) (በመንግስቱ ኃይለማርያም ኩዴታ ላይ ተሳታፊ የነበሩት የጄነራል መርEድ መንገሻ ልጅ)፣ Eነ ዮናስ Aድማሱ Eንዲሁም ሌሎች ታዋቂ ምሁራን በሚያስደስት ሁናቴ ነበር ከጎናችን የቆሙት፡፡ Eንደዉም ትዝ የሚለኝና የማይረሳኝ

የAሁኑ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሙስሊሞቹ ለሰልፍ ይዘዉት የወጡትን መፈክሮች ከሚያፈልቁትና መፈክሩን ሲጽፉ ካደሩት ዉስጥ Aንዱ ነበሩ፡፡

በድር----- የEናንተ Eንቅስቅሴ በፊት የነበረዉን የሙስሊሙን ገጽታ Eንዴት Eንደቀየረው ተመልክተናል፡፡ Eናንተ በ66 ያነሳችኋቸው የመብት ጥያቄዎች ግን Aሁንም በሙስሊሞች Eየተነሱ ነው፤ ሙስሊሙ በሂጃብ መልበስና በቁርዓን ማንበብ ሰበብ ከትምህርቱ Eየተባረረ ነው፤ ትርጉም ባለው መልኩ መደራጀት Eስካሁን Aልቻለም፡፡ ስለዚህ የጀመራችሁት Eንቅስቃሴ ምን ያህል ተራምዷል? Aሁንስ ላለው ሙስሊም ምን Aስተዋጽዎ Aበርክቶዋል ይላሉ? Aባ ቢያ ------ በግልጽ ማወቅ ያለብን ነገር ሙስሊሙ ህብረተሰብ የሚፈልገዉንና የሚመ ኘዉን ያኽል Aልተሳካለትም፡፡ ይህ መዋሸት የሌለ በት ነገር ነው፡፡ ግን ከኃይለስላሴ መውደቅ ጀምሮ ሠንጠረዡን ስናይ ወደላይ Eየተነሳ ሲሄድ ነው የምናየው፤ ይህንን Eውነታ ደግሞ

መገንዘብ Aለብን፡፡ መስጂዶች መብዛታቸው፣ ሰዉ መብቱን መጠየቁ፣ የዳEዋዉ መብዛት፣ ሴቶች በዳEዋው መሳተፋቸው፣ ሂጃብን መልበስ መቻላቸው፣ በጂማ Aካባቢ Eንደምሰማው ወደመጠጥ ቤት መሄድ Eንደነዉር የሚቆጠር መሆን መጀመሩ ፣ ውጪ ሃገር በተለይ መካከለኛው ምስራቅ ዳEዋ ላይ ቆይተው የሚመለሱትን ወጣቶች ብዛት ሲታይ ሠንጠረዡ ከፍ Eያለ ነው፤ የምንፈልግበት ደረጃ ላይ Aለመድረሳችን ግን ህብረተሰቡ ቀስ ብሎ Eየተመካከረ መፍትሄ የሚፈልግበት ጉዳይ ነው፡፡ Eኔም Aንድ የሰላም ድርጅት Aቋቁምያለሁ “የምስራቅ Aፍሪካ የምክክር ጉባኤ” የሚሰኝ Eንግዲህ በሱማልያም፣ በሱዳንም፣ በጂቡቲም፣ በኤርትራና በIትዮጵያም Eየዞርኩኝ ሃገሮች በዉስጣቸው ያለዉን ፖለቲካዊና ማህበራዊ ችግሮች Eንዲሁም በሃገሮች መሃከል(Eንደ Iትዮጵያና ኤርትራ) የሚከሰቱ ገጭቶችን በሰላማዊ መንገድ Eንዲፈቱ በመስበክ ላይ ነው ያለሁት፡፡ ብዙ ትላልቅ ሰዎችን Eዚህ ድርጅት ዉስጥ Aካትቻለሁ፤ በየሃገሩ ደግሞ ንUስ ኮሚቴዎችን Eያቋቋምን ነው፤ Eናም Eዚያ ዉስጥ ይህን የሃይማኖት ጉዳይ Aጠቃልላለሁ ብዬ Aስባለሁ፡፡ ምክንያቱም ወደፊት ምስራቅ

Aፍሪካ በሰላም Eንድትኖር ከተፈለገ መፈታት ካለባቸው ችግሮች Aንዱ ይህ የሃይማኖት ጉዳይ በመሆኑ በዚህም በኩል ጥናት Eያደረግን ነው ያለነው Eናም ነገሮችን ተቀምጦ ከማየት ወይንም ዝም ብሎ ከማውራትና በምኞት ዉስጥ ብቻ ሆኖ ከመቀመጥ ተግባራዊ Eርምጃዎችን መውሰዱ ይበጃል በማለት Eራሴም ተሳትፌ ሌሎችንም መሻሂኮችንም ቀሳዉስቶችንም መንግስትንም በማሳተፍ Aብረን ብንሰራ ብዙ የፖለቲካና ማህበራዊ ችግሮቻችንን Eንፈታለን ብዬ ነው የተነሳሳሁት Eንግዲህ Eናንተም በዱዓ በርቱ ፡፡ በድር-- Eንግዲህ ይህንን Aዲስ መሰረትኩኝ ያሉትን “የምስራቅ Aፍሪካ የምክክር ጉባኤ”ን Aላማና Eንቅስቃሴ በተመለከተ በሌላ ፕሮግራም በሰፊው ለመነጋገር Eንሞክራለን IንሻAላህ ለዛሬው ዉይይታችንን ከማብቃታችን በፊት መልEክት ካለዎት? Aባ ቢያ----- መጀመርያ ምስጋናዬን Aቀርባለሁ፡፡ ሌላው በዚህ በሰላሙ ድርጅት በኩል ብዙ ወገኖች Aሉ ከሙስሊሙም ከክርስትያኑም ከይሁዲዉም ነገሮችን ሰፋ

Page 25: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

25

Aድርገው የሚያስቡ ለAካባቢያችንም ሆነ ለAለም ሰላምን የሚመኙና ለሰላም የሚሰሩ Eነሱንም Eያገኛችሁ Eንድታነጋግሩ Aሳስባለሁ፡፡

* * * * * በድር – Aቶ መሐመድ ሀሰን AሰላሙAለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካትሁ የዛሬ 34 Aመት የIትዮጵያ ሙስሊሞችን የመብት ጥያቄ Aንግቦ ያነሳዉና በመድረክነትና በAዘጋጅነት ሰፊ Aስተዋጽዎ ያደረገው የወጣቶቹ ክበብ መሪ Eንደነበሩ ይታወቃል ስለዚህ ታሪካዊ ክስተት ለAንባቢዎቻችን ሰፋ Aድርገው ቢገልጹልን፡፡

Aቶ መሐመድ-- ወAለይኩምሰላም ወረህመቱላሂ ወበረካትሁ፤ ቢስሚላሂ ረህማን ረሂም በመጀመርያ ይህንን ታሪካዊ ክስተት ህዝቡ Eንዲያውቀው መጽሄቱ Eድል በመስጠቱ Aዘጋጁን ክፍል Aመሰግናለሁ፡፡ Aላህ ይመንዳችሁ! የወጣቶቹ ክበብ የተቋቋመው በ1964 ትEይንተ-ህዝቡን ከማዘጋጀታችን 2ዓመት ቀደም ብሎ ነበር፡፡ Eንደሚታወቀው ዘመኑ በIትዮጵያ የተማሪዎች Eንቅስቃሴ ከፍተኛ ደረጃ ላይ የደረሰበት በሃገሪቱ መዲና Eነ ጥላሁን ግዛው በAደባባይ የተገደሉበት Eነ ዋለልኝ የተሰዉበት ተማሪው ከAስተዳደሩ ጋር በ14ቱም ጠቅላይ ግዛቶች ሰፊ ትንቅንቅ ላይ የነበረበት ነበር፡፡ ሙስሊሙ ደግሞ ድርብ ተጨቋኝ ያደረገው በEምነቱ ላይ ያነጣጠረ ለዘመናት የቆየ በደል ስለነበረበት Eኔም የዚያው ጊዜ ትውልድ በመሆኔ በAጠቃላይ ተማሪዎች ይዘን ከምንታገልባቸው ጉዳዮች ጎን ለጎን የሙስሊሞችን የመብት ጥያቄ ዎች Aጉልቶ ሊያሳይ የሚችል Aካል ከጓደኞቼ ከመድኃንያለም ት/ቤት Eኔና Aቶ Aብዱ መስUድ፤ ከልUል መኮንን Aቶ መሐመድ ዩሱፍ ከተግባረEድ Aቶ Aበጋዝ Eንዲሁም Aቶ Aብዶ በሽር በመሆን የመጀመርያዉን የሙስሊም ወጣቶች ክበብ መሰረትን፡፡ ይህን ክበብ በሂደት በAዲስ Aበባ ከተለያዩ ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች የተዉጣጡ ጠንካራ ወንድሞችና Eህቶች የክበቡን Aላማ በመከተል ተደባልቀው በAመራርም ላይ ተቀምጠው Aስተዋጽዎ Aድርገዋል፡፡ ሆኖም በጊዜው የሙስሊሙን ጥያቄ ለማስተናገድ የሚረዳ መድረክ Aልነበረም፡፡ ሌላው ቀርቶ በየAመቱ የረመዳን ወር ላይ የጋራ የጀመዓ ሰላት ለማድረግ የምንቸገርበት ወቅት ነበር፡፡ ጣልያን ሰርቶት በሄደው Aንዋር መስጂድ Aስተዳዳሪ የነበሩት ሐጅ Aብዱረህማን ሸሪፍን ለወጣቶች መገናኛ የሚሆን ቦታ Eንዲሰጡን ጠየቅን Eሳቸዉም Aላህ ጀዛቸዉን ከፍ ያድርግላቸዉና Aንድ መጠነኛ ስፋት ያለው ቦታ ለመንፈሳዊ Aገልግሎት ብቻ Eንዲዉል ብለው ፈቀዱልን በኋዋላም ለስብሰባዎችና ለቤተ-መጽሃፍትነት የተጠቀምንበትን ማለት ነው፡፡ ሁኔታዎች ቀስ በቀስ Eየተቀያየሩ ድሮ ወጣቶችን በሰላት ወቅት ማየት የማንችልበት መስጂድ በወጣቶች መሞላት ጀመረ፡፡ የስፖርት፣ የስነጽሁፍ፣ የሴቶች፣ የዳEዋ ወዘተ የተለያዩ ኮሞቴዎችም በወጣቶች ተቋቋሙ፡፡ ፈጣንም Eንቅስቃሴዎች መታየት ጀመሩ፡፡ ሙስሊም ወጣቶች ዲናቸዉን ተግባራዊ የሚያደርጉበት፣ ጥያቄዎቻቸዉን ጠይቀው ምላሽን የሚያገኙበት፣ የEረፍት ጊዜያቸዉን የሚያሳልፉበት ብቻም ሳይሆን በመብት ዙርያ ዉይይት የሚደረግበት፣ የተለያዩ ሙስሊም ምሁራንን Eየጋበዝን የምናወያይበት ቦታ ሆነ፡፡ በዚህም ምክንያት የወጣቱ የህሊና ንቃት Eየዳበረ መጣ፡፡ በጊዜው ከዉጭ ሃገር ትምህርታቸዉን ጨርሰው የተመለሱና በEምነታቸው ምክንያት በመንግስት መደበኛ ስራ የተነፈጉ ሙስሊም ምሁራኖች በተለያዩ የEዉቀት መስኮች ያነቁን ነበር፡፡

የተለያዩ የህይወት ልምዳቸዉንም ያካፍሉን ነበር፡፡ በዲኑ በኩል Aላህ ይርኸማቸዉና ሼህ ሃሚድ ዩሱፍ ለወጣቱ ብቻ ሳይሆን ለመላው ምEመናን Aገልግሎት በመስጠት ዉሏቸው Eዚያው መስጂዱ ዉስጥ ነበር፣ በመብት ጥያቄ ዙርያ ደግሞ ታላቁ የIትዮጵያ ሙስሊሞች መብት ታጋይ የነበሩት ሼህ ሰIድ ሙሃመድ ሳዲቅ የነበሩ ሲሆን፣ ተወዳጁ Aባታችን ሐጂ መሃመድ ሳኒ ሃቢብ ደግሞ የወጣቱ የጀርባ Aጥንት በመሆን ሳምንታዊ ትምህርት መስጠት ጀመሩ፤ ሁሉም ተረባረቡ ህግን በተመለከተ Eነ Aባቢያ Aባጆቢር፣ ከሚድያ ሰዎች Eነ ሐጅ በሽር ዳዉድና ጋዜጠኛ መሐመድ Iድሪስ ፣ ሐጅ Aብዱል ከሪም ኑር ሁሴን በሌላ በኩል ደግሞ Eነ ሐጂ Uመር ሁሴን ነበሩ፡፡ ከዩንቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች የIድ ፓርቲ Aዘጋጅ ኮሚቴም ጋር Aብሮ በመስራት ትያትር፣ ስነ-ጽሁፎችን ማቅረብ ተጀመረ ቀጥሎም ተመሳሳይ ክበቦች በየቦታው ተቋቋሙ፡፡

Aቶ መሐመድ ሀሰን በAጠቃላይ Aንዋር መስጂድን ወጣቱ ህይወት ዘራበት ማለት Eችላለሁ፡፡ ይህ ከተለያዩ የህብረተሰብና የሙያ ዘርፍ የሚመጣው ሙስሊም ወጣት በተለይ ጁምዓ ከሰዓት በኋላ ጀምሮ ቅዳሜና Eሁድ ድረስ በቡድን በቡድን ሆነው ስለዲናቸው፣ ስለ መብታቸው፣ ስለ ማህበራዊ ኑሮዋቸው የሚወያዩበት ብቸኛ ቦታ ሆነ፡፡ ታድያ ይህ ሁሉ ሲሆን የAባቶች ስጋት ነበር፡፡ ምክንያቱም Eንዲህ ያለው Eንቅስቃሴ ለነሱ Aዲስ Aልነበረም፤ ከዚህ ቀደም ”ሰላማዊ ማህበር” በሚል የመሰረቱት ማህበራቸው ከፍተኛ Eድገት ማሳየት በጀመረ ጊዜ Aንድ Aይነት የሃሰት ተንኮል ተሸርቦ በመንግስቱ የጸጥታ ክፍል Eንደተዘጋባቸው ገና ከህሊናቸው Aልወጣም ነበርና Eኛም የነሱ Eድል Eንዳይደርሰብን ለዘብተኛ የሆነ Aካሄድ Eንዲኖረን ይፈልጉ ነበር፡፡ በድር ----- የ1966ቱ ትEይንተ-ሕዝብና ለወቅቱ ጠ/ሚኒስትር የቀረቡት ጥያቄዎች Aጠቃላይ Eንቅስቃሴ Eንዴት ተጀመረ ? Aቶ መሐመድ ሐሰን--- ወቅቱ ሙስሊሞች ትልቅ ፈተና ዉስጥ የነበርንበት ነበር፤ ድርጅት Aልባ ነበርን (ለነገሩ Aሁንም ያው ነን) ተምረን ጨርሰን በያዝነው የሙስሊም ስም ምክንያት ብቻ ስራ የማንቀጠርበት የዜግነትና የEምነት መብቶቻችንን የተገፈፍንበት በAጠቃላይ በብዙ መልኩ Eንደሁለተኛ ዜጋ የምንታይበት ወቅት ስለነበር የማንነት ጥያቄ በሙስሊሙ Aይምሮ ዉስጥ መንጠልጠሉ Aይቀሬ ነበር፡፡ በዛ ላይ የሙስሊሙን መደራጀት የሚያወግዙ የተለያዩ መመርያዎች በየጊዜው የሚወጡበት፣ የመብት ንቅናቄዎች በተገንጣይነት የሚፈረጁበት፤ የሙስሊም ድርጅቶችን ከኤርትራው ንቅናቄ

Page 26: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

26

ጋር ግንኙነት Aላችሁ Eየተባሉ መሪዎች የሚታሰሩበት፣ ድርጅቶች የሚዘጉበትና የሚወረሱበት ወቅት ነበር፡፡ ይህ ችግር Eንግዲህ ተማሪው በAገር Aቀፍ ደረጃ “ሆ” ብሎ ከተነሳባቸው ጥያቄዎች ጎን የሚታይ ነው፡፡ Aገዛዙ Eንደ ሁኔታው Eያየ በግልጽና በሚስጥር ሲሰራበት የቆየ ጸረ-Iስላም ፖሊሲ ነበረው፡፡ Eዚህ ላይ ማስገንዘብ የምፈልገው የወጣቶቹን ማህበር ሰላማዊ ሰልፍ Aዘጋጅ ነበር ከማለት ይልቅ መድረክ ሆኖ ያገለገለ

Aቶ መሃመድ Aህመድ ሸሪፍ ነበር ማለቱ ይመረጣል፤ ምክንያቱም በጊዜው ሃሳቡ የመጣው ከተለያየ የህብረተሰቡ ክፍል ፤ ከቀዳማዊ ኃይለስላሴ ዩንቨርስቲ ተመሪዎች፤ ከመድሃንያለም፣ ከተግባረEድ፣ ከኮሜርስ፣ ከወጣቶች ክበብ በተዉጣጡ ሙስሊም ተማሪዎች ይህንን ሃሳብ ይዘው ስብሰባዎችን በተለያዩ ቦታዎች፣ ለምሳሌ በኮልፌ Eንዲሁም ሃደሬ ሰፈር በሚገኘው Aባድር ት/ቤት የጋራ ስብሰባዎች ይካሄዱ ነበር፡፡ ይሁን Eንጂ ይህ ሃሳብ ለህብረተሰቡ የተገለጸው በመስጂዱ ቅጥር ግቢ ዉስጥ ይደረግ በነበረው Iስላማዊ በዓል ላይ የወጣቱ ክበብ Aባላት Eንደተለመደው ዝግጅቶቻቸዉን በማቅረብ ላይ ሳሉ ነበር፡፡ ህዝቡም በምላሹ የግድ Aንድ ነገር መደረግ ይኖርበታል በማለት ”Aላሁ Aክበር ”Eያለ ብሶቱን ገለጸ፡፡ ይህ ገንፍሎ የወጣዉን የህዝበ-ሙስሊም ብሶት Aቅጣጫ ለማስያዝ ዶ/ር Aህመድ ቀሎ ለህዝቡ ገለጻ ካደረጉ በሁዋላ በAባቶች በኩል ደግሞ ዝነኞቹ ሃጂ Iብራሂም Aብዱሰላምና ሃጂ መሐመድ ሳኒ ሃቢብ ሕዝቡን Aረጋግተው ጉዳዩን መልክ Aስያዙት፡፡ በዚህም መሰረት ጉዳዩን የሚያስተባብር Aንድ ኮሚቴ Eንዲቋቋም ተወሰነ፡፡ የተመረጠዉም ኮሚቴ ከተለያዩ የሙያ ዘርፎች፣ ከAባቶች፣ ከወጣቶች፣ ከምሁራን፣ በመንግስትና ሲቪል ተቋዋማት ዉስጥ ከሚሰሩ ግለሰቦች የተዉጣጣ ሆኖ ብዙ Aባላትን በያዙ የተለያዩ ኮሞቴዎች ተዋቀረ፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ የተለያዩ ሃሳቦች ከተሰባሰቡ በሁዋላ ህዝቡ ሃላፊነቱን ለኮሚቴዎቹ Aስተላለፈ፡፡ ኮሚቴዎቹ ደግሞ በበኩ ላቸው ሙስሊሙ ህብረተሰብ ያሉበትን ችግሮች በጽሁፍ Aስፍሮ ለመንግስት Aቤቱታ የሚያቀርብ Aንድ Aካል ከወጣቶች፣ ከመንግስት ሰራተኞችና ከነጋ ዴው ክፍል የተማከሉ 7 ሰዎች መደቡ፡፡ Eነርሱም ፦ 1. Aቶ መሐመድ Aወል------- ከቴሌ ኮሙኒኬሽን (Aላህ ይርኸመው) 2. ዶ/ር Aህመድ ቀሎ-------- ከAውራ ጎዳና 3. Aቶ Aብዱ Aደም-------- የግል ኩባንያ ባለቤት 4.Aቶ ዩሱፍ Aህመድ Aሊ-- የIንዶ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ ስራ-Aስክያጅ (Aላህ ይርኸመው) 5. Aባ ብያ Aባጆቢር ------- የህግ ጠበቃ 6. Aቶ ኸሊል Aብዶና Eኔ ---- ከወጣቶች ማህበር ነበርን፡፡

ሌሎችም በየመስኩ ሌላ ሃላፊነትን ወሰዱ፡፡ ቅድም Eንዳልኩት ይህ ኮሚቴ በAስተዳደሩ በኩል ያሉትን ሁናቴዎች ከህጋዊ Aሰራር Aንጻር Eየመረመረ ጥያቄዎችን ለጠ/ሚኒስትሩ ማዘጋጀትና ሁኔታዎች Aቅጣጫቸዉን Eንዳይስቱ መቆጣጠር ነበር፡፡ ባልሳሳት ከ10 ጊዜ በላይ ስብሰባዎችን ማታ ማታ በተለያዩ ግለሰቦች ቤቶች ዉስጥ በድብቅ በማካሄድ ረቂቁ ተሰርቶ ካለቀ በሁዋላ ከAባት

Aቶ Aህመድ ሰIድ Aሊ

ኮሚቴዎች ጋር ተገናኝቶ የመጨረሻው ዶክመንት ጸድቆ ከጠ/ሚኒስትሩ ቢሮ ቀጠሮ ተወስዶ የተወከሉት ግለሰቦች ለጠ/ሚኒስትሩ የAቤቱታ ደብዳቤዉን Aቀረቡ፡፡ ጅምሩ ይህን ሲመስል ህዝቡን ማደራጀቱ ግን Eራሱን የቻለ ንቅናቄ ነበር፡፡ በየEድሩ፣ በየት/ቤቱ Eንዲሁም በተለያዩ ቦታዎች ትግሉን Aገር-Aቀፍ ለማድረግ ያስችል ዘንድ ወደተለያዩ ቦታዎች ሰዎች ተልከዋል፡፡ Eንደ ናዝሬት የመሳሰሉ በቅርብ ርቀት የሚገኙ ከተሞችን የወጣት ማህበሩ Aባላት ሲሸፍኑ፣ የተለያዩ ተወካዮች ደግሞ ከትግራይ፣ ከጎጃም፣ ከወሎ፣ ከቤጌምድር፣ ከሃረርጌ፣ ከጅማ ወዘተ ወደ Aዲሳባ መጥተው ሂደቱን ተቀላቅለዋል፡፡ በድር------- Eንግዲህ ከዚህ ሁሉ ዝግጅት በሁዋላ የሰላማዊ ሰልፉ ጅምርና Aካሄድ ምን ይመስል ነበር? Aቶ መሐመድ ሀሰን ----- ጠ/ሚኒስትር Eንዳልካቸው መኮነን ሰልፉ Eንዳይደረግ በቴሌቪዢን ተማፅነው ነበር፡፡ ለረጅም ዘመናት የፍትህ Eጦት፣ በደልና ጭቆና ሰፍኖበት የኖረን ህዝብ ተው ማለት የማይቻልበት ወቅት ነበርና ተማጽኖዋቸው ሰሚ Aልነበረዉም፡፡ ለሰላማዊ ሰልፉ የተደረጉት ዝግጅቶች በመጠናቀቅ ላይ Eንዳሉ ለክርስትያኑ ወገን በራሪ ወረቀት ተበተነ፡፡ በEለተ ጁምዓ Aላህ ይርኸመው Aቶ መሐመድ Aወል የኮሚቴዉን መግለጫ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ የተጻፈዉን Aቤቱታና የሰላማዊ ሰልፉን ጥሪ በAንዋር መስጂድ ለተሰበሰበው ህዝብ Aነበበ፤ Eኔ ደግሞ በዚያው Eለት በኒ ሰፈር መስጂድ ለተሰበሰበው ህዝበ-ሙስሊም መግለጫዉንና ጥሪዉን Aነበብኩኝ፡፡ የተባለው ቀን ደረሰ! ሱብሃናላህ ያልተጠበቀ ተEይንት ነበር፡፡ ከሙስሊሙ ጎን ክርስትያኖችም ቆሙ፤ ሁናቴዉን ያኔ ላይ ሆነህ ስታጤነው ሙስሊሙ ለጦርነት የሚዘጋጅ ይመስል ነበር፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ወታደሮች በማክ Eየተጫኑ ቦታ ቦታ ያዙ፣ ጸጥታ Aስከባሪ ፖሊሶችም ስርዓትን ለማስያዝ መስመር ላይ ገቡ፡፡ ሰልፉ ተጀመረ፤ ሙስሊሙ Eየዘመረ ወጣ ከመርካቶ ተነስቶ ሃብተጊዮርጊስ ድልድይ፤ በፒያሳ Aቋርጦ

Page 27: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

27

ራስ መኮንን ድልድይን ተሻገረ Aራት ኪሎ Aካባቢ ሲደርስ ትንሽ ግርግር የሚጀመር መስሎ ነበር ወድያው ተረጋጋ፡፡ ሌላው ማንሳት የምፈልገው ነገር ሰልፉ በEግረኞች ብቻ ሳይሆን ብዙ ሙስሊሞች በመኪና ሆነው ሰልፉን ተከትለዋል ከመሃከላቸዉም መሳርያም የያዙ ብዙ ነበሩ፡፡

ሐጂ ሙሐመድ ሳኒ ሐቢብ

ለነገሩ የታጠቁ ብዙ Aባቶችም ነበሩ፤ ጉዞው በሰላም ቀጠለ በየመንገዱ ዳር በቆሙና በየፎቁ በረንዳ ላይ ሆነዉና በመስኮት በኩል በሚመለከቱ ሰዎች በጭብጨባ የታጀበ ነበር ፡፡ Aንድ ጫፉ መርካቶን ሳይጨርስ ሌላ ጫፉ Iዮቤልዮ ቤተመንግስትን Aቋረጠ፡፡ ህዝቡ Aስፈላጊዉን መልEክት በዚህ ሰልፍ Aማካኝነት Aስተላለፈ፡፡ በጊዜው በሃገሪቱ ታሪክ ይህን ያህል ህዝብ ለሰላማዊ ሰልፍ ወጥቶ Aያውቅም በጊዜው ከሶስት መቶ ሺህ በላይ የሚገመት ሕዝብ ተካፍሏል፡፡ ይህ ትEንት በተለያዩ የዉጭ ሃገር ጋዜጦች ትልቅ ሽፋን ተሰጠው፤ ብዙ ተባለለት ሃገር ዉስጥ ግን Eንደተለመደው የሚድያ ጦርነት ተጀመረ፡፡ ያልተጠበቀም Aልነበረም፡፡ በዚህ ወቅት ትምህርቱን ከAሜሪካን ሃገር ጨርሶ የገባው Aቶ Aህመድ ሰIድ Aሊ (Aላህ ይርኸመው) Eንዲሁም Aቶ መሐመድ Aህመድ ሸሪፍ በተለይ በEንግሊዝኛ የሚታተመዉን Ethiopian Herald ጋዜጣ የሙስሊሞችን መብት በተመለከተ በሚያወጣቸው Aሉታዊ ጽሁፎች ላይ በመተቸት፣ በመተንተንና ምላሾችን በመስጠት Eንዲሁም በተለያዩ መድረኮች ላይ ስለ Iትዮጵያዊያን ሙስሊሞች መብት በመሟገትና ትምህርትን በመስጠት ትክክለኛዉን መንገድ በማመላከት ብዙ የደከሙ ነበሩ፡፡ Aቶ Aህመድ በሁዋላ የተቋቋመው መጅሊስ Aማካሪ በመሆን ያገለገለ ሲሆን፤ Aቶ መሐመድ Aህመድ ሸሪፍ ደግሞ በሃገሪቱ በተለያዩ ከፍተኛ የሃላፊነት ቦታዎች ላይ ሲያገለግሉ ከመቆየታቸዉም ባሻገር Eኚህ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ከፍተኛ ልምድን ያካበቱት ታላቅና Aስተዋይ ሰው በAሁን ጊዜ በIትዮጵያ የበድር Iትዮጵያዊያን ሙስሊሞች ፌዴሪሽን ተወካይ ሆነው ይገኛሉ፡፡ በድር---- ለዚህ ታላቅ ሰልፍ የብዙዎች ርብርቦሽ Eንደነበረ ገልጸዋል የተለየ Aስተዋጽዎ ካደረጉት ዉስጥ የሚያስትዉስዋቸዉን Eስቲ ቢያነሱልን? Aቶ መሐመድ ሀሰን----- ትEይንተ ሕዝቡንና ጠቅላላው Eንቅስቃሴ Eንዲሳካ ትልቅ Aስተዋጽዎ ካደረጉት መካከል በተቀዳሚነት ከAባቶች በኩል ሐጂ Iብራሂም Aብዱሰላም፣ መካከለኛ Eድሜ ዉስጥ ከነበሩት የምሁራን ክፍል መሃል

ደግሞ ዶ/ር Aህመድ ቀሎ፣ Aባቢያ Aባጆቦርና Aብዱ Aደም፣ Aቶ መሐመድ Aወል የዚህ ታሪካዊ ክስተት ተቀዳሚ ተጠቃሾች ናቸው፡፡ ሐጂ Iብራሂም Aብዱሰላም (Aላህ ይርኸማቸው) ገና በወጣትነ ታቸው ከኤርትራ በፊት በሃገሪቱ ምስራቃዊ ክፍል በተደረገው Eንቅስቃሴ የነጻነት ትግል ወቅት ከፍተኛ Aመራር ላይ የነበሩ ሰፊ የህይወት ልምድ የነበሯቸው የዉጪዉንና የሙስሊሙን Aለም የሚያውቁና ራEይ የነበራቸው ነበሩ፡፡ ከነበራቸው ልምድ Eንቅስቃሴያችንን መስመር በማስያዝ ትልቅ Aስተዋጾ Aድርገዋል፡፡ ብዛት ያላቸዉን ወንድሞች ከሃገር ወጥተው በተለያዩ ሃገሮች የመማር Eድል Eንዲያገኙ የሞራልና የገንዘብ Aስተዋጽዎ ስለማድረጋቸው ዛሬ በAውሮፓ፣ በሳውዲና በAሜሪካ በካናዳ የምንገኝ የAካል ምስክሮች ነን፡፡ Aላህ በጀነት ዉስጥ ከፍተኛዉን ቦታ Eንዲሰጣቸው ዱዓዬ ነው፡፡ Aቶ Aብዱ Aደም ዛሬ ኑሯቸው በካናዳ ሲሆን በጊዜው የግል ኩባንያ ባለቤት የነበሩና በወቅቱ የነበረው Eንቅስቃሴ ዉጤት Eንዲያመጣ ገንዘባቸዉንና ያለ ሃይላቸዉን ለሙስሊሙ Uማ ያበረከቱ ናቸው፡፡ Eንዲሁም የዶ/ር Aህመድ ቀሎ የበሰለ Aመለካከትና ጥበብ በጊዜው ባይጨመርበት ኖሮ በወጣቶችና በAባቶች መካከል የነበረው Aለመግባባት መልክ ይዞ ባልቀጠለ ነበር፡፡ ሀጅ ሻሚል ኑርሰቦ የወጣቱ ማህበር ሲመሰረት ጀምሮ የነበሩና በተለይ ወጣቱንና ነጋዴዉን በማገናኘት ለትግሉ ከፍተኛ ሚና የተጫወቱ ሲሆን ቀጥሎም የAወልያ ት/ቤት ዳሬክተር ከምስረታው Aንስቶ Aሁን ለደረሰበት ደረጃ መሰረትን በመጣልና በማሳደግ ለሙስሊሙ ህብረተሰብ ታላቅ ባለዉለታ ናቸው፡፡

ከማስታዉሳቸው የወጣቶቹ ማህበራት ስራ Aስክያጆች ዉስጥ Eነ ጀማል Aሊ፣ Aብደላ ሀሰን፣ Aብዶ በሽር፣ Aብደላ Aብዱልቃዲር፣ Uስማን መሃመድ፣ Aህመድ ሼህ Aወል፣ ሲራጅ ሱለይማን፣ ጀማል ሀሚድ፣ ማህሙድ Aሊ Iስማኤል፣ Aህመዲን ዩሱፍ፤ Iዘዲን መሐመድ (የቁዱስ ጋዜጣ Aዘጋጅ)፣ Aብዱሰመድ፣ ሰመረዲኒና ሰበሃዲን፤ ከሴቶች ደግሞ Eነ ሲቲሚያ መሐመድ፡፡ በተጨማሪም ዛሬ በAሜሪካን የሚኖሩት Eነ ሃጅ ነጂብ መሐመድ፣ Aቶ Aሊ Aህመድ (Aላህ ይርኸመው) Eነ ኑሩ ይማም፣ Eነ Aህመድ ሁሴን (ሪንጎ)፣ በሽር መሐመድ ሳኒ፣ ታጁዲን ያህያ፣ Aቶ ከዲር ከAንዋር መስጂድ፣ Eነ Aህመድ ዋሴ (ሚኒሶታ)፣ ጋሊብ Aሊ Iስማኤል፣ ሰIድ ዩሱፍ (ጣልያን)፣ ብርሀኔ ካሳሁን ፈይሰል ተውፊቅ ፍስሀ Aዱኛ ሙሀመድ ሀጅ ሙሀመድ ሳኒ ከድር ሙሀመድ (Aላህ ይርኸመው) Aቡበከር ሱለይማን በቀይ ሽብር ከተመቱት መካከል የክበቡ ቀኝ Eጅ የነበረው Aባስ (Aላህ ይርኸመው) Eንዲሁም Aሁን ያላስታወስኳቸው ብዙ ወንድሞችና Eህቶች የዚያ ትውልድ ብርቅዬ ልጆች ነበሩ፡፡ በAባቶች በኩል Eነ ዩሱፍ Aደም፣ Aቶ ሙሳ ኪክያ፣ Aቶ Uመር Iማም፣ Eነ ካሚል ሸሪፍ፣ Eነ ባህሩ ሁሴን፣ Eነ ኮሎኔል Aህመድ Aሚኑ ሌሎችም ይገኙበታል፡፡ የIድ በዓል Aዘጋጅ ኮሚቴው ደግሞ ሙስሊሙን ህብረተሰብ ለማሰባሰብ Eንዲቻል በተቻለ መጠን ከተለያዩ የህብረተሰባችን ክፍሎች ተዋቅሮ የነበረ ሲሆን ከነዚህም ዉስጥ የማስታዉሳቸው Eነ Aደም Aብደላ፣ ኑረዲን Aህመድ፣ መሃመድ ናስር Aብዱላ፣ ሸምሱዲን Aህመድ፣ Aየልኝ መሃመድ፣ በድሩ ሱልጣን (የቃጥባሬው ሼህ የልጅ ልጅ)፣ ሃሩን Aባድር፣ ሉባባ Aብዱሰመድ፣ ዚነት መሃመድ፣ ዘውዲቱEነዚህ ሁሉ Eንግዲህ የተሳተፉበት ትግል ነበር፡፡ Eንዳልኩት ኮሚቴዎች ሁሉ የተለያዩ ስራ ተከፋፍለው ይሰሩ ስለነበር ሁሉንም ማስታወስ ይቸግረኛል Aዉፍ በሉኝ፡፡ ላስታወስኳቸዉም ሆነ ለዘነጋኋቸው Aላህ ይመንዳቸው፡፡ Eዚህ ላይ Aንድ ነገር ልጨምር የዚህ ታሪካዊ ክስተት ዉጤት

Page 28: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

28

ምንድን ነው? ተብሎ ቢጠየቅ መልሱ ትግል ሂደት ስለሆነ ያ ትውልድ ትናንትና ባደረገው Eንቅስቃሴ በAላህ ፈቃድ የተወሰነ ድልን Aስመዝግቧል፡፡ ይህ መሰረታዊ ቁም ነገር ከልብ መጤን Aለበት፡፡ በንጉሱ ዘመን የቀረቡት ጥያቄዎች መልስ ሳያገኙ ነበር ወታደራዊዉ የኮሚኒስት Aስተዳደር Aገራችን ላይ የተንሰራራው፡፡ ይህ ስርዓት ደግሞ የሙስሊሞችን ትግል የሚያግዝ Aልነበረም፤ ሆኖም ከቀረቡት ጥያቄዎች ዉስጥ የተወሰኑት በዚህ ስርዓት ተመልሰዋል፡፡ Aልሃምዱሊላህ!! ትግሉ መቀጠል Aለበት Aሁን ሙስሊሞች ወደዝያ Aስከፊ ወደነበረው የAስተዳደር ሥርዓት ዳግም Eንደማይመለሱ የታወቀ ነው፡፡ የተቀረዉን በAንድ ነታችንና ባለን የAላማ ጽናት፣ የAላህ ስ.ወ ና የነብዩን (ሰ.A.ወ) ትEዛዛት በፍጹም ታማኝነት ተቀብሎ ተግባራዊ በማድረግ መታገል ብቻ ነው፡፡ በድር -------- በ1966 ለጠ/ሚኒስቴር ያቀረባችሁት ጥያቄዎች ምን ነበሩ? Aቶ መሐመድ ሀሰን ----- በሚያዚያ 1 ቀን 1966 ለጠ/ ሚኒስቴር Eንዳልካቸው መኮነን የቀረቡ ጥይቄዎች 13 ሲሆኑ Eነሱም በAጪሩ የሚከተሉት ነበሩ፦ 1. መንግስት የIስላም ሃይማኖት ድጋፍ የሚሰጥ መሆኑን በህገ መንግስቱ Eንዲያሰፍር፣ በተግባርም Eንዲያውል፤ 2. Iትዮጵያዊያን ሙስሊሞች የራሳቸን ማህበር Eንዲያቋቁሙ መንግስት ፈቃድ Eንዲሰጥ፤ 3. የሸሪዓ ፍርፍ ቤቶች ነጻ ሆነውና ያለምንም ተጽEኖ Eንዲቋቋሙና የራሳቸው በጀት Eንዲኖራቸው Eንዲደረግ፣ ይህም በተሻሻለው ህገ መንግስት Eንዲካተት፤ 4. የሙስሊሙ በዓላት በብሄራዊ ደረጃ Eንዲከበሩ፤ 5. የሙስሊም ወጣት ወንዶችና የሙስሊም ወጣት ሴቶች ማህበራት በAዋጅ Eውቅና ተሰጥቷቸው Eንዲቋቋሙ፤ 6. ሙስሊም Iትዮጵያዊያን የርስት መሬት ባለሀብት የመሆን መብቱ Eንዲከበር 7. Iትዮጵያዊያን ሙስሊሞች የመሬት ባለሀብት Eንዳይሆኑ መከልከላቸው “Aገር የጋራ ነው ሃይማኖት የግል ነው” የሚለውን ቃል በተግባር ሀሰት መሆኑን Aመላካች በመሆኑ Aዲሱ ካቢኔ ይህን መብት ተግባራዊ Eንዲያደርግ፤ 8. Iትዮጵያዊያን ሙስሊሞች በመንግስት Aስተዳደር፣ በፍትህ፣ በዲፕሎማቲክ፣ በውትድርናና በሲቪል Aገልግሎት ውስጥ Eንዲሳተፉ Eንዲፈቀድ፤ 9. መንግስት የEስላምን መስፋፋት መደገፍ ይኖርበታል። ሙስሊም ሚስዮናዊያንም Aገር Aንዲገቡ መፍቀድ ይኖርበታል። ለስርጭት ስራዉም ገንዘብ መመደብ ይኖርበታል። 10. የIስላም ትምህርት በብሄራዊ የመገናኛ ተቋማት - በሬዲዮና ቴሌቪዥን - መሰጠት ይኖርበታል። 11. “በIትዮጵያ የሚኖሩ ሙስሊሞች” የሚለው መጠሪያ Iትዮጵያዊያን ሙስሊሞች በሚለው Eንዲተካ፤ 12. በሁሉም ትምህርት ቤቶች የIስላም ትምህርት Eንዲሰጥ፤ 13. መንግስት የመስጊዶችን ግንባታ Eንዲፈቅድና ለግንባታው የሚያስፈልጉ ቁሳቁሶችንም ከቀረጥ ነጻ Aገር ውስጥ Eንዲገቡ Eንዲፈቅድ Eንጠይቃለን። ለመሆኑ ከነዚህ 13 ጥያቄዎች ከ33 Aመት በኋላ ስንቶቹ መልስ Aገኙ? ስንቶቹስ ገና Eየጠበቁ ይገኛሉ? ይህን ለAንባቢያን Eንተወዋለን።

ሃጂ Iብራሂም Aብዱልሠላም በድር -------- በ2007 በድር ወደ Iትዮጵያ በላከው የልUካን ቡድን Aባል በመሆን Aሁን ላለው የሀገሪቱ ጠ/ሚኒስቴር የሙስሊሞችን Aቤቱታ Aቅርበዋል፡፡ ይህም ለሁለቱ ጠቅላይ ሚኒስትሮች በቀረቡት Aቤቱታዎች ላይ Aብረው ሰርተዋል ማለት ነው፡፡ Eስቲ የሁለቱን ወቅትና ሁናቴ በማገናዘብ ልዩነቱን ያብራሩልን፡፡ Aቶ መሐመድ ሀሰን ----- Aዎ ከAጠቃላይ የመብት ማስከበር ጥያቄዎች መርህ Aንጻር ልዩነት የለም፡፡ ጥያቄዎቹ ከቀረቡበትም ወራት Aንጻር ልዩነት የላቸዉም ምክንያቱም ሁለቱም ጊዜ የቀረቡት በሚያዝያ ወር በመሆኑ (ሳቅ)፡፡ የመብት ጥያቄ ማንሳት በጊዜ Aይገደብም፤ መብትን የሚመለከት ጉዳይ Eስካለ ድረስ፡፡ ከ1966 በፊት የመንግስት ሀይማኖት የሚባል ነገር(State Religion) ነበር፡፡ ከዋናው ጥያቄያችን Aንዱ ሴኩላር የሆነ Aስተዳደር Eንዲኖር ነበር ያ ማለት ባጠቃላይ ያልነበረዉን Eንዲኖር ለማድረግ ነበር ትግሉ፡፡ የ1999/2007 ጥያቄ ደግሞ የዜጎች የEምነት ነጻነት በህገ-መንግስቱ ተረጋግጦ Eያለ ሙስሊሞቹ ላይ ሲደርስ ይሸራረፋል ወይንም ጭራሽ Aይከበርምና ይህ ትክክል ያልሆነው Aካሄድ ይቁም ነው፡፡ ምንም Eንክዋን ይህንን ልበል Eንጂ መብት በልመናና በAቤቱታ ብቻ የሚገኝ ነገር Aይደለም ፡፡ የIትዮጵያ ሙስሊሞች ሁኔታዎች በሰላም Aልስተካከል Eያለ ካስቸገራቸውና የሕዝቦች ሙሉ ነጻነት ፍትህና ዲሞክራሲ ለሁሉም Eስካልሆነ ድረስ የትግል Aቅጣጫቸዉን Aይቀይሩም ማለት ዘበት ይመስለኛል፡፡ የራስን ሃይማኖት ማስተማር በEርግጥ ሰብዓዊ መብት ሆኖ ሳለ ሌላዉን መቀናቀን የሌላዉን ተመሳሳይ Eኩል መብት መግፈፍ ትልቅ ወንጀል ስለሆነ በጋራ ልንዋጋው ይገባል፡፡ በድር ------ የሌሎች Eምነት ተከታዮችም በሰልፉ Aብረዋችሁ Eንደነበሩ Aልፎ Aልፎ ይጠቀሳል ከሙስሊሙ ዉጪ የሌላዉን Eምነት ተከታዮች Aብረዋችሁ Eንዲሰለፉ የተጠቀማችሁበት ዘዴ ነበር? Aቶ መሐመድ ሀሰን ------- Aዎ የኛ መሰረታዊ ፍላጎት Iትዮጵያ ለልጆቿ Eኩል ፍትህ Eንድትሰጥና Eኩልነት Eንዲኖር ነበር Aሁንም ነው፡፡ ቀድሞዉኑም ክርስትያኑም ወገን ቢሆን የሙስሊሙ መብት Aለመከበር የማይቀበለው ቢሆንም Eራሱም ቢሆን የከፋፍለህ ግዛው ሰለባ ከመሆን Aልዳነም ነበር፡፡ በመሆኑም የሙስሊም ወገኖቹ Eንቅስቃሴ ግልጽ ይሆንለት ዘንድ በራሪ ወረቀት በመበተንና በማስረዳት ሊነሳ የሚችለዉን የተንኮል ዘመቻ Aስቀድመንም መንገድ ዘግተንበት ነበር፡፡ በ2ኛ ደረጃ ደግሞ በጊዜው ሲሶ መንግስት ለነበረችው ለቤተክህነት Aስተዳደር ጉዳዩን ግልጽ ማድረግ

Page 29: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

29

ሸህ ሰዒድ ሙሀመድ ሷድቅ የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ጠበቃ

ነበረብን፡፡ ለዚሁም በጊዜው የህግ ጠበቃ የነበሩት የኮሚቴው Aባላችን Aባ ብያ Aባ ጆቢር ህዝበ ሙስሊሙ የተነሳበትን ዓላማ ሄደው ገልጸዋል፡፡ Eሳቸዉን ፈልጋችሁ ብታነጋግሯቸው የበለጠ ማብራርያ ይኖራቸዋል ብዬ Aስባለሁ፡፡ ሌላው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትና የምሁሩ ክፍል ነበር፡፡ Eዚህ Aካባቢ ችግር Aልነበረም፤ ከገለጻው በሁዋላ ቀጥተኛ ተሳታፊነትና ትብብርን Aግኝተናል፡፡ የAሁኑ ጠቅላይ ሚንስትርን ብንወስድ ከዩንቨርስቲው ማህበረሰብ ጋር መፈክር ከማዘጋጀት ጀምሮ የተባበሩ ናቸው፡፡ ከማስታዉሳቸው ምሁራንና ተማሪዎ መሃከል Eነመለስ ተክሌ ፣ ፍቅሬ መርEድ፣ Eሸቱ ጮሌ፣ Aቦማ ምትኩ፣ ጌታቸው በጋሻው፣ መራራ ጉዲና፣ ገለታ ዲልቦ፣ ሽመልስ ማዘንግያ፣ ያEቆብ ወልደማርያም የሚጠቀሱ ናቸው፡፡ ለሃገርና ለወገን የነበራቸዉን ፍቅር በወቅቱ በሚገባ ገልጸዋል፡፡ በነገራችን ላይ Aባብያ Aባጆቢርና ዶ/ር ያEቆብ የጋራ የጥብቅና ቢሮ ከፍተው ይሰሩ ነበር፡፡ በድር ------ Aቶ መሐመድ በAሁኑ ወቅት በበድር የIትዮጵያዉያን ሙስሊሞች Aለማቀፍ ፌዴሬሽን የሰብAዊ መብት ኮሚቴ ሃላፊ ሆነው Eየሰሩ ነው ፡፡ ምንም Eንክዋን Aሁን ዋናው መነጋገርያ ርEሳችን ባይሆንም፣ የሰብዓዊ መብትን ጉዳይ ካነሱ ዘንዳ የIትዮጵያ ሙስሊሙችን የመብት ጥሰት የሚዘግብም ሆነ በደላቸዉን Aሰምቶ መፍትሄ Eንዲያገኙ የሚያደርግ Aካል Eንደሌለ ይታወቃል፡፡ Eስኪ Eርሶ በሚመሩት ኮሚቴ Eይታ በAሁኑ ወቅት የIትዮጵያ ሙስሊሞች የሰብAዊ መብት ሁናቴ ምን Eንደሚመስልና Eናንተም ከሰራችሁት ዉስጥ በAጭሩና ጠቅለል Aድርገው ይንገሩን? Aቶ መሐመድ ሀሰን ------- የሰብAዊ መብት ኮሚቴ የሙስሊሞች መብት ተጣሰ ብሎ ባመነ ግዜ ይህን የመብት ጥሰት ያጋልጣል መፍትሄ ይፈልጋል፤ ያፋልጋልም፡፡ በ2007 (E.ኤ.A) ወደ Iትዮጵያ የሄደው በሐጅ ነጂብ መሐመድ የተመራው የልUካን ቡድን ይዞት የቀረበው የ23 ገጽ ዶክመንት ሥራ ዝግጅት ላይ ይኸው የሰብዓዊ መብት ኮሚቴ መረጃዎችን በማሰባሰብ ረገድ ሠፊ ትብብር Aድርጓል፡፡ ብዙ የመግባባት ነጥቦች ላይ ደርሰን ነበር፡፡ በሃገራችን ሴኩላር መንግስት Aለ ብለን Aፋችንን ሞልተን መናገር የምንችል Aይመስለኝም ፡፡ በተለይ ህገ-መንግስቱ በጽሁፍ ብቻ ሳይሆን ወደ ተግባር ካልተቀየረ ነገሩ ሁሉ ታጥቦ ጭቃ ይሆናል፡፡ በድር ወደፊት በስፋት ተቀናጅቶ ወደ ተፈለገው ግብ Eንደሚደርስ ተስፋ Aለኝ፡፡ Aሁን በድርን በፕሬዝደንትነት የሚመሩት ዶ/ር ዘኪ ሸሪፍ Aላህ ጀዛቸዉን ከፍ ያድርገዉና በዚህ በኩል በጣም

Eየጣሩና Eየሰሩ ናቸው፡፡ ባጠቃላይ የ66ቱ Eንቅስቃሴ ቀጣይ ስራ Aልተቋረጠም Aሁንም Eየተሰራ ነው ማለት Eችላለሁ፡፡ የሃገራችን ሙስሊሞች የመብት ጥያቄ ገና ምላሽን ይፈልጋል፡፡ ዛሬ ሙስሊሞች በከፍተኛ የትምህርት ተቋዋማት ዉስጥ ከትምህርትህና ከሃይማኖትህ የሚል ምርጫ ተደቅኖባቸዋል፣ የAክሱም ተወላጅ ሙስሊሞች (Aክሱማዊያን) ዛሬም የAምልኮ ቦታ (መስጂድ) የመስራትና በህብረት የማምለክ መብታቸው Aልተከበረም፣ Iትዮጵያውያን ሙስሊሞች የሚወክላ ቸዉን Aካል ራሳቸው የመምረጥ የማዉረድና የመቀየር መብታቸው ገና Eንደተቆለፈ ነው፣ በቀላሉ NGO Aቋቁመው ማህበራዊ ፍላጎቶቻቸዉን ለሟሟላት ቢፈልጉም መንገዱ Eንዲርቃቸው ተደርጓል፡፡ ሌላም ሌላም ብዙ መጥቀስ ይቻላል፡፡ Eኛም ለምሳሌ በመቀሌ ዩንቨርስቲ በተከሰተው Aሳዛኝ ድርጊት ሁናቴዉን የሚያጣራ ተወካይ ወደ ቦታው ልከናል፡፡ በሙስሊሞች ላይ ያነጣጠረዉ የትምህርት ሚንስትርን የደንብ ረቂቅ የሙስሊሙን መብት Eንደሚጥስ የሚያሳስብ ልUካን ለመላክ ቅድምያ ደብዳቤ ለመንግስት ልከን መልስ Eየጠበቅን ነው፡፡ ወደፊት ደግሞ Aሰራራችንን Aለማቀፋዊ ለማድረግ መንገድ Eየቀየስን ነው፡፡ የሰብዓዊ መብት ጉዳይ በሃይማኖት ስለማይወሰን ከተመሳሳይ ድርጅቶች ጋር Aብረን በመስራት ላይ ነን፡፡ በAጠቃላይ ይህ ትግል Iትዮጵያውያን ሙስሊሞች የሰብዓዊና የዜግነት መብታቸዉን ሙሉ በሙሉ Eስከሚጎናፀፉ ድረስ ይቀጥላል፡፡ የትግሉ ተረካቢም Eንግዲህ ይህ ትውልድ ነው IንሽAላህ! Eኛ ሙስሊምች ነን፤ ሙስሊም ያለበት በAቅሙ ግዴታዉን ለመወጣት መሞከር ነው፡፡ ከኛ የሚጠበቀው በAላህ መንገድ በጥበብ ጥረታችንን መቀጠል ነው ድል በAላህ Eጅ ነው፡፡ IንሻAላህ ጥረታችን ሁሉ ፍሬ ያፈራል፡፡ በድር-------- ይህንኑ Aጋጣሚ በመጠቀም የሚያስተላልፉት መለEክት ካለ? Aቶ መሐመድ ሀሰን ------- የመጀመርያው መልEክቴ በስልጣን ላይ ላለው መንግስት ነው፡፡ ይኸውም Iትዮጵያ Eንደ ሃገር Eንድትቀጥል ከፈለግን ሁላችንም ለሰላምና ለEኩልነት ለሰብዓዊ መብት መከበር የበኩላችንን Aስተዋጽዎ ማድረግ ይጠበቅብናል፡፡ Eኛ በዲያስፖራ ያለነው ሙስሊሞች መንግስት በሙስሊሙ ህብረተሰብ ዘንድ ቅንጣት ያህል ታማኝነትና ተወካይነት ለሌለው ለህብረተሰቡም ምንም Aይነት ግልጋሎት ሊሰጥ ላልቻለ የመጅሊስ Aስተዳደር ድጋፉን በመስጠት የዜግነትና የሙስሊምነት መብታችንን ተጋፍቷል፡፡ በነጻ ማህበራትን የማቋቋም መብታችንን በቢሮክራሲያዊ ማነቆ Aዳክሟል፡፡ በተለያዩ የህይወት ዘርፎች የመወዳደር Aቅም Aሳጥቶናል፡፡ በማንነታችንና በEምነታችን ላይ በተሰነዘሩና Eየተሰነዘሩም ባሉ ወንጀሎች ላይ ትኩረትን በመስጠት Aመርቂ ምላሽ ሊሰጥ ባለመቻሉ ፍትህ ነፍጎናል፡፡ ህገ-መንግስቱ የሰጠውን የሃይማኖት Eኩልነት Iስላምና ሙስሊሞች ላይ ሲደርስ ተፈጻሚነት Aጥቶዋል፤ የሚሉት በዋንኛነት የሚጠቀሱ ሲሆኑ ሌሎችንም ተመሳሳይ ከህገ-መንግስታዊ ማEቀፍ የማይወጡ፣ ለሃገሪቱ ሴኩላራዊ ስርዓትና የዲሞክራሲ መርሆዎችን ከግንዛቤ ያስገቡ ጥያቄዎችን ለጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊና ለሚመለከታቸው ክፍሎች ሁሉ Aቅርበናል፡፡ Aሁንም በድጋሚ የምናሳስበው Eነዚህ የህዝብ ጥያቄዎች ፈጣን ምላሽ Eንዲያገኙ ነው፡፡ Eኛ Iትዮጵያዊያን ሙስሊሞች “መቻቻል” የሚለዉ ክቡር Aብሮ የመኖር መርህ በተግባር Eስካልተተረጎመ በስተቀር በAንድ በኩል ብቻ “መቻል” በሚለው Aካሄድ ብዙ ልንዘልቅ Aንችልም፡፡ በደሉ በዝቷል፤ ስለሆነም Aስቸኳይ ምላሽ Eንዲሰጥና ከቃላት ሽንገላ ባለፈ ተግባራዊም Eንዲሆን Eጠይቃለሁ፡፡ ሙስሊሙ የራሱን

Page 30: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

30

አቶ ኽሊል አብዶ በወቅቱ የሙስሊም ወጣቶች ክበብ ተወካይ

ምርጫ Aድርጎ ለEምነትና ለልማት ህገ-መንግስቱን ጠብቆ የሚያገለግለዉን ቢመርጥ መንግስትን የሚያስፈራው ጉዳይ ምን Eንደሆነ በEውነቱ ሊገባኝ Aልቻለም፡፡ በመቀጠል የIትዮጵያ ሙስሊሞችን በሚመለከት 3 ነገሮችን ማስቀመጥ Eፈልጋለሁ፡፡ Eነርሱም፦ 1. የባህሪ ለዉጥ 2. መደራጀት 3. ዉይይት ናቸው፡፡ ትንሽ ላብራራ 1. የባህሪ ለዉጥ፦ በሃገሪቱ የፖለቲካ Aስተዳደር ተሳታፊ የመሆን ጉዳይ ላይ ሙስሊሙ Eንዲገለል ሆኖ ቆይቷል፡፡ Aሁን ሁኔታው በተቀየረበት ጊዜ ሙስሊሙ ከሚኖርበት ቀበሌ ጀምሮ Eስከ ከፍተኛው የAስተዳደር ስልጣን ድረስ ተሳታፊ መሆን Aለበት፡፡ የራሱ ምድር፣ የራሱ ሃብት ነው፡፡ ሌሎች መጥተው Eንዲያስተዳድሩት Eንዲመሩት Eድሉን መስጠት የለበትም፤ ይህ በረጅሙ የጭቆና ዘመን ደም ዉስጥ የገባው ተውሳክ መወገድ ይገባዋል፡፡ የሃላፊነት የተጠያቂነትን ቀንበር መሸከም፤ መብትና ግዴታን Aውቆ መጓዝ ከመብት ማስከበር Aንጻር ወሳኝነት Aለው ስለዚህ ከተገዢነት ስነ-ልቦና መላቀቅ Aለብን፡፡ 2. መደራጀት፦ ሙስሊሙ በየፈርጁ ተደራጅቶ ለመብቱ መስራትን መልመድ Aለበት፡፡ ከዚህ ቀደም ገዢዎችን Eንደ ሙስሊሙ ህብረተሰብ መደራጀት የሚያስፈራቸው ነገር Aልነበረም ማለት Eችላለሁ ስለዚህም ነው ሙስሊሙን Eንክዋን ሊደራጅ ቀርቶ ስለ መደራጀት Eንዳያስብ የረጅም ጊዜ የስነ-ልቦና ጦርነት ሲያካሄዱበት የኖሩት፤ የዜግነት ስብEናዉን ያኮላሹት፡፡ ሙስሊሙም ይህንን ተገንዝቦ ዱዓ Eያደረገና የAላህን Eርዳታ Eየከጀለ የያዘው ዲን (Iስላም) የAንድነት Eንጂ የመለያያና የመከፋፈያ መንገድ Aለመሆኑን ተገንዝቦ በጎሳና በጎጥ ሳይከፋፈል Eራሱን የሚያደራጅበትን መንገድ መፈለግ ይኖርበታል፡፡ ለዚህም ጥልቅ ግንዛቤ (Critical Awarness) ያስፈልገናል፡፡ መቸም የIትዮጵያ ሙስሊም ከሞቱት በላይ ካሉት በታች ሆኖ ሊቀጥል Aይችልም፡፡ ያለፍንባቸዉና Aሁንም ያሉብን ግፎች ሁሉ ካሁን በኋላ መቀጠል Eንዳይችሉ ማድረግ የምንችለው ከAላህ Eርዳታ ጋር Eኛውና Eኛው ነን፡፡ የወገናችን ብሶትና መከራ የሚሰማን ከሆነ ትግሉ መቀጠል Aለበት፡፡ ሌላው ብሄራዊ ተቆርቋሪነት በሙስሊሙ ላይ ሊታይ ይገባል፡ ለፍትህና ለዲሞክራሲ የሚደረጉ ትግሎች ሙስሊም፣ ክርስትያን Aልያም የሌላ Eምነት ተከታይ መሆንን የግድ Aይጠይቁም፡፡ ዉጤቱና ፋይዳውም ለሁሉም ነዉና፡፡

3. ዉይይት (Dialog)፦ በበኩሌ በIትዮጵያ በሙስሊሞችና ሙስሊም ባልሆኑ ወገኖች መካከል የዉይይት መድረክ በየወቅቱ ቢዘጋጅ መልካም ነው ባይ ነኝ፡፡ Eኛ ወንድማማቾች ነን በሃገርና በመብት Aንጻር ጥቃታቸው ጥቃታችን በደላቸው በደላችን ነው፡፡ Aንዳችንን Aሳዝኖ ሌላችንን የሚያስደስት ፤ Aንዳችንን ጎድቶ ሌላችንን የሚጠቅም ጉዳይ ከሃገራዊ Aብሮ የመኖር Eሳቤ Aንጻር Aለ ብዬ Aላምንም፡፡ በብዙ የጋራ ጉዳዮቻችን ላይ Aብሮ ይከፋናል Aብሮም ደስ ይለናል፡፡ ከዚህ ዉጪ ያለው Eንግዲህ የገዢዎች ታሪክ ነው፡፡ መወያየት ያሻናል ሲባል Eንግዲህ ሁሉም የያዘዉን ይዞ ሲያበቃ በሰላም በመቻቻል በመከባበር Aብሮ Eንዲሰራና Eንዲያድግ ስለሚረዳው ነው፡፡ በተንኮለኞች የህዝብ ሰላም Eንዳይደፈርስ ጥንቃቄ ተደርጎበት በቅንነት፣ በዉይይትና በመከባበር ከተሰራ ለሃገሪቱ የተለያዩ Eምነት ተከታዮችም ሆነ ህዝቦች Aወንታዊ ፋይዳ ያለው ሲሆን፣ የበለጠ የሚያስተዋውቅና Aንዱ ስለሌላው ትክክለኛ መረጃ Eንዲኖረው ከማድረጉም ባሻገር የማሰብም ሆነ የመመራመር ነጻነትን ይሰጣል ብዬ Aስባለሁ፡፡ በድር------ ስለሰጡን ሠፋ ያለ ማብራሪያ Aመሰግናለሁ ጀዛክ Aላህ ኸይር Aቶ መሐመድ ሀሰን Eኔም ለተሰጠኝ Eድል Aመሰግናልሁ። ማጠቃለያ Eኛ፣ ከላይ Aባቶቻችንና ወንድሞቻችን ያጫወቱን የ1966ቱ ታላቁ የሙስሊሞች ትEይንተ ህዝብ ያመጣውን ውጤት የምንኖር ትውልዶች፣ ከዚህ የሙስሊሞች ትግል የምንማረው ቁም ነገር ብዙ ቢሆንም በተለይ ልናተኩርበት የሚገባው Aሁን ያለው ለውጥ Eንዲያው ዝም ብሎ በAጋጣሚ የመጣ ወይንም በመንግሥታት መልካም ፍላጎት ብቻ በስጦታ መልክ የተቸረ ሳይሆን ከፍተኛ መስዋEትነት የተከፈለለት የትግል ውጤት መሆ ኑን ነው፡፡ በAሁኑ ሠዓት Eነሆ የኃይማኖት በAላቶ ቻችን በብሔራዊ ደረጃ ይከበራሉ፡፡ የዜግነት መብታችን በሀገሪቱ ህገ-መንግሥት ተረጋግጧል፡፡ ያም ሆኖ የሙስሊሙን መብት ሙሉ በሙሉ የማስከበሩ ትግል ገና ከግቡ Aልደረሰም። Eስከ Aሁንም ሙስሊሙ በኃይማኖቱ ሳቢያ በርካታ Eንቅፋቶች ያጋጥሙታል። ስለዚህ Aባቶቻችን የጀመሩት መብትን የማስከበር የሰላም ትግል ከግቡ ለማድረስ ይህ ትውልድ በሙሉ ልብና በቆራጥነት መነሳት ይጠበቅበታል፡፡ ለዚህ ግብ በውጪው Aለም የሚኖሩ Iትዮጵያውያን ሙስሊሞችን Eንቅስቃሴ የመምራት ታሪካዊ ኃላፊነት የተጣለበት በድር Aለም Aቀፍ የIትዮጵያውያን ሙስሊሞች ፌዴሬሽን EስከAሁን በማድረግ ላይ ያለውን ሰላማዊ ትግል በተጠናከረ መልኩ መቀጠል ይኖርበታል፡፡ የትግል ውጤቱ የሠመረ Eንዲሆን ደግሞ የሁሉም Iትዮጵያዊ ሙስሊም ተሳትፎ ወሳኝነት Aለው፡፡ ድር ቢያብር Aንበሳ ያስር Eንደሚባለው፤ ሙስሊሙ Aንድነቱን Aጠናክሮ በAንድ Aላማ ሥር በጽናት Eስከቆመ ድረስ ወደተፈለገው ግብ የማይደርስበት ምንም Aይነት ምክንያት የለምና Aንድነታችንን Aጠናክረን በመሪ ማህበራችን ዙሪያ በመሰባሰብ የAባቶቻችንን ጅማሬ ከግቡ ለማድረስ ታጥቀን Eንድንነሳ Eያሳሰብን ለEስካሁኑ ድል ላበቁን Aባቶቻችን፣ Eናቶቻችንና ታላላቆቻችን Aላህ ሡ.ወ. ጀዛቸውን ከፍ Eንዲያደርግላቸው፤ በAሁኑ ሠዓት በሃያት ለሌሉቱም ጀነቱል ፊርደውስን Eንዲወፍቃቸው Eንማጸናለን፡፡

Page 31: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

31

BADR LEADERSHIP AT A GLANCE

Badr Board of Directors

Name Position Represents

Mohamed Awal Chairman Toronto, Canada Mohamed Nur Vice Chairman Boston, MA Mohamed Ali Member Washington Dc Hussen Ahmed Member Washington Dc Miftah Seman Member Washington Dc Nasser Esa Member San Jose, CA Yesihak Hassen Secretary Seattle, WA Sheikh Idris Member Seattle, WA Badri Hamza Member San Jose, CA Redwan Ahmed Member San Jose, CA Asefa Ali Member Las Vegas, NV Seid Ebrahim Member Atlanta, GA

Badr Executive Officers

Name Position From

Zaki Sherif President Washington, DC Ahmed Aliyu Vice President Houston, TX Said Aman Secretary Toronto, Canada Taha Seid Treasurer Arlington, VA Akmel Shamil Public Relations Dallas, TX

5185 MacArthur Blvd., NW, Suite #401Washington DC 20016 E-mail:[email protected]

www.BIEMF.org

Page 32: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

32

A glimpse into EMRDA Ethiopian Muslims Relief and Development Association (EMRDA) was established in 1994 by some developmentally inspired Muslim individuals and is legally registered (No. 509) by the Ministry of Justice (MoJ) as a development-oriented non-governmental organization. The organization has a general assembly, Board of Directors, and Secretariat. The Secretariat is led by the Executive Director who oversees other working departments and units such as Program Director, Admin. & Finance, Program Officers, Project Officers, MIS officer, Planning Monitoring and Evaluation officer, PR and Aid Coordination Officer. Its entire staff at the Head Office level and some of the staffs at the Program Office levels are holders of BA and/or MSC with ample work experiences. Promotion of Alternative Basic Education (ABE), OVC support and care, safe ARH promotion and HIV/AIDS prevention, women Empowerment, vocational training and food security are among the major interventions in Oromia, Amhara, Afar, SNNPR and Addis Ababa, in a total of 20 woredas where Muslims are majority. EMRDA has put in place three SPMs since 1995, each covering five years that enabled it to reach nearly 2 million marginalized people in the regions that made it to incur a total outlay of Birr 27 million.

We need to be educated: Afar ABE project In 2008, as part of the 3rd five-years' SPM allotted with 59 Million Birr, the organization has entered into agreement with various donors and government agencies to implement a 12 projects that will cost a total of 16.2 million Birr using its 95 personnel both at the Head Office and at the program offices levels aimed at reaching nearly one million people in the identified woredas. Moreover, in 2009 a total of 32 million USD is obligated by USAID/ Global Fund for 9 partner NGOs, among which EMRDA is one, and 1.2 USD is already released for capacity building of these organization. EMRDA is a member of many local and international networks, has dependable relationship with donors including EC, USAID, SIDA, IDB, IWW, and SKN among others. The organization is progressively enhancing its internal capacity and wisely exploiting external opportunities in order to fulfill its stated developmental objectives. We are also planning to establish Muslim NGOs network that will enable them share experiences, exchange resources, strengthen capacities, and leverage energies to contribute jointly for national growth efforts. The organization has also recently signed an agreement with the Ethiopian Millennium Festival National Council Secretariat (EMFNCS) to sponsor, through raising funds, a project aimed at undertaking an astounding research on the historical and valuable Islamic heritages that are stretched alongside the way from Northern Shewa to Southern Wollo that can be also regarded to increase an alternative new routes to the tourism sector.

Page 33: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

33

It is morally obligatory on every Muslim Ethiopian to support such kind of organizations that are engaged in the contribution of developmental endeavors to the national poverty reduction struggles and the realization of the MDGs. As citizens we Muslims are expected of exploiting our untapped resources and bring together whatever we have to leverage our initiations in support of national growth efforts. To this end EMRDA requires the support of especially the Muslim citizens in any kind to realize the stated organizational objectives. Hence any interested citizen can reach us through either of the following addresses and be a member of the Organization for which a membership form will be posted on the website mentioned hereunder:

Community Skill Training School-Daleti .

EMRDA's Future Management and Skill training Center

Contact person: Haji Adane Mamuye E-mail: [email protected] P.O.Box: 7515, Addis Ababa, Ethiopia Website: www.emrda.info Tel.: 251-115-620803 (Off) Bank Account: Commercial Bank of 251-911-2415190 (Cell) Ethiopia, Bole Branch, A/C no. 0171845050500, Fax: 251-115-519152 Swift Code CBETETAA.

Page 34: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

34

የሴቶች Aምድ ከመሃመድ ሱልጣን

Eህቴ ሆይ በጀነት የነAIሻ Eና ኸዲጃ Eንዲሁም Aስያ Eና የመርየም (4ቱ ምርጥ ሴቶች) ጎረቤት መሆን ትፈልጊያለሽን? በAለም ላይ የሴቶችን መብት ያከበረ ብቸኛ Eምነት ቢኖር Eስልምና ነው። በዘመናችን የሴቶች መብት ተከራካሪ ነን ብለው በነጻነት ሽፋን ሙስሊም Eናቶች Eና Eህቶችን የEነሱ ርካሽ ሸቀጥ ማራ ገፊያ ለማድረግ Eና በሂጃብ ተከብሮ የሚኖረውን ክብራቸውን Aደባባይ Eርቃኑን Aውጥቶ ለሸቀጣ ሸቀጥ ማስታውቂያ Eንዲሆን ደላላ ሚዲ ያዎች ሁሉ Iላማቸውን ሙስሊም ሴቶች ላይ ካደረጉ ውለው Aድ ረዋል። ሁሌ ከAንደበታቸው የሚሰ ማው የወንድ Eና ሴት Eኩልነት ፍልስፍና በAንዳንድ የዋህ ሴቶች ቀልብ ላይ ቦታ ማግኘቱ Aልቀረም። ነገር ግን Eኩልነት ማለት ምን ማለት ይሆን? ወንድ Eና ሴት በተፈጥሮ የሰውነት Aቀራረጻቸውም ይሁን ጸባያቸው Eኩል ወይንም Aንድ Aይነት መሆን Aለባቸውን? ለዚህም ነው ፍጥረቶቹን Eንዴት Eንደፈጠራቸው የሚያው ቀው Aላህ ሱብሀነሁ ወተዓላ ሴቶች የቤት Eመቤት ሆነው ልጆቻቸውን በመልካም Iስላማዊ ስነ ምግባር Aንጸው Eንዲያሳድጉ Eና Eራሳ ቸውንም ሆነ ሙስሊም ህብረ ተሰባቸውን በሚጠቅም ተግባር ላይ ሊሰማራ የሚችል ጠንካራ ትውልድ Eንዲያፈሩ የተፈለገው። ወንዱ ደግሞ ለትዳር ጓደኛው ምቾት Eና Eረፍት ጠንክሮ Eና ተግቶ ሊሰራ Iስላም የግድ ይላል። በAሁኑ ወቅት ስለ ዲሞክራሲ የሚዘምሩ የዲሞክራሲ ጸሮች Eና ስለ ሰብAዊ መብት Eንሟ ገታለን የሚሉ I-ሰብAውያን Iስ ላም ሴቶችን ይጨቁናል በማለት መር ዛማ ፕሮፓጋንዳ ሲነዙ ይስተ ዋላል። ሴቶች በIስላም ታላቅ ቦታ Eንዳላቸው ሁሉ የIስላም ብርሃን Aሁን ካለበት Aንጸባራቂ ደረጃ ይደርስ ዘንድ ታሪክን በደማቸው የጻፉ Eናቶችን ገድል Iስላም በወር ቃማ ገጾቹ በክብር Aስፍሮታል። የመጀመሪያዋ የIስላል ሸሂድ መተ ኪያ የሌላትን ህይወቷን ለIስላም ስትል ያጣችው Eናታችን ሱመያ በቁረይሽ ካፊሮች ፊት ለፊት ያሳየ ችው የEምነት ጽናት በጣO ታውያን ዘንድ ታላቅ ቁጣን በመቅስቀሱ ነበር ህይወቷ በAሰቃቂ ሁኔታ Eንዲያልፍ የተደ ረገው። Eምነቷን ጠብቃ ለIስ ላም ስትል የተስዋችው ሱመያ ያሳየ ችው የጀግ ንነት Eና የቆራጥነት ውሳኔ በመላው ሙስሊሞች ዘንድ ትውስታዋ ተቀርጾ ይኖራል።

ሌላዋ Eንቁ የሴቶች ምሳሌ Aስያ ቢንት መዛህም ስትሆን የዚያ የግፈኛ የፈሮOን ባለቤት ነበረች። በIማኗ የተራራን ያክል ጠንክራ ከፊርAውን Eና ከጭፍሮቹ ፊት በሃቅ የቆመች በምድር ላይ ያለ የቅጣት Aይነት ሲፈራረቅባት ምንም ያልተበ ገረች፣ በፊርAውን ቤተ መንግስት ውስጥ ያለው የተትረፈረ ድሎት Aኸይራን ያላስረሳት Eመቤት Aስያ Aላህ ሱብ ሃነሁ ወተAላ Eስከ ቂያማ ቀን ድረስ ስትዘከር Eንድትኖር Eና የጀግንነት ውሎዋ መብራት ነጸብራቁ ለወንዱም ለሴቱም ያበራ Eና ምሳሌም ትሆን ዘንድ በሚያምረው የቁርAን ዘይቤ Eንዲህ ሲል በሱረቱ Aትተህሪም በ11ኛው Aያ ይነግረናል (66፣11)። ወደረበሏሁ መሰለን ሊለዚነ Aመኑ EምራAተ ፊርAውነ Iዝቃለት ረቢ ብኒሊ Iንደከ በይተን ፊልጀነቲ ወነጂኒ ሚን ፊርAውነ ወAመሊሂ ወነጂኒ ሚነል ቀውሚል ዟሊሚን ትርጉም፦ ለEነዚያ ለAመኑትም የፈሮንን ሴት Aላህ ምሳሌ Aደረገ፤ ጌታየ ሆይ Aንተ ዘንድ በገነት ውስጥ ለኔ ቤትን ገንባልኝ፡ ከፈርOን Eና ከስራውም Aድነኝ፡ ከበደለኞቹ ህዝቦችም Aድነኝ ባለች ጊዜ ። Aስያ Aላህን የለመነችው ጸጋ በጀነት ቤት Eንዲገነባላት ነበር Eንጅ ዱንያዊ ጥቅም Eና ብልጭልጩን Aለም ከዚያ ከፊርAውን ቤተመንግስትም ቢሆን Aላ ጣችውም ነበር። በፊርAውን ትዝዛዝ Eንደዚያ ስትቀጠቀጥ ሁሉን ነገር በትE ግስት ችላ Eና ተቋቁማ የተቀደሰች ነፍ ስዋ ከሥጋዋ ተለይታ ወደ ተዘጋጀላት የክብር ማረፊያ በሄደበት ወቅት ከፊቷ ላይ ፈገግታ Aልተለያትም ነበርና የሚያሰ ቃዩዋት ሰዎች ህይወቷ ማለፉን በቀላሉ Aልተገነዘቡም ነበር። Aስያ ይህም ብቻ Aልነበረም Aስገራሚ ታሪኳ Eና የIስላም ባለውለታዋነቷ። ነብዩላህ ሙሳ ከቤታ ቸው ሲያድጉ በወቅቱ ፊርAውን ወንድ ልጅ የሚባል ሲወለድ በሚገድልበት ጊዜ Eሷ ግን በዚያ Aረመኔ ባሏ ቤት ነብዩላህ ሙሳ በEንክብካቤ Eንዲያድጉ የተቻ ላትን ማድረጓን Aሁንም ቁርAን Eንዲህ በማለት ይገልጽልናል (28:9)። ወቃለት IምራAቱ ፊርAውነ ቁረቱ ዓይኒሊ ወለከ ላተቅቱሉሁ ዓሳ… Aይየንፋዓና Aውነተኺዘሁ ወለደን ወሁም ላየሽUሩን ትርጉም፦ የፈርOን ሚስት ለኔ የAይኔ መርጊያ ነው ለAንተም። Aትግደሉት ሊጠቅመን ወይም ልጅ Aድርገን ልንይዘው የከጀላልና፡ Aለች Eነሱም (ፍጻሜውን) የማያውቁ ኾነው (Aነሱት)

Page 35: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

35

መሐመድ ሱልጣን ሌላዋ Iስላምን በክብሯ የጻፈች መርየም ቢንት Iምራን፤ Aካሏን ከዝሙት ጠብቃ ላደረገችው መልካም ጥንቃቄ Aላህ ምንዳውን ልጅ ካለ Aባት በመስ ጠት Eንደካሳት Eና በዝሙት በታማ ችበት ጊዜ Eና ማንም ወንድ ያልቀረባት ሆና ነገር ግን ሆዷ የEርግዝና ምልክት ባሳየበት ጊዜ ከዚያም Eርግዝናው ገፍቶ ምጥ በመጣ ጊዜ ተጨናንቃ ምነው ሞቼ የተረሳሁ በሆንኩ ባለችበት ጊዜ Aላህ Aይዞሽ Aትጨነቂ ብሎ Eንዳበሰራት Eና Iሳን የመሰለ ልጅ Eንደሰጣት በሱረቱል መርየም ተቀምጧል በዚህም መሰረት ነው ሙስሊም Eህቶች Eና Eናቶች የመልካም ስራ ባለቤቶች ሆነው ይሽቀዳደሙ ዘንድ Aላህ ሱ.ወ. በቁርAኑ ወደ ጌታችሁ ምህረት Eና ወደ ጀነት ተሽቀዳደሙ የሚለው። ወንድም ሆነ ከሴት መልካምን ለሰራ በዚህ ምድርም ይሁን በAኸይራ መልካም የሆነ ኑሮ ቃል ተገብቶለታል። Aሁን Aለም በደረሰበት የሞራል ዝቅጠት ከፍተኛ ሰለባ ሆነው የተስተዋሉ Eህቶች Eና Eናቶች በIስላም ምሽግ ውስጥ ካልሆነ በስተቀር ሌላ መሸሻ Eንደሌላቸው Aውቀው Iስላምን በህይ ወታቸው በመተግበር በዚህም ሆነ በመጭው Aለም የተዘጋጀላቸውን ሽል ማት ይወስዱ ዘንድ ይጠበቃሉ። በተለይ Iትዮጵያውያን ሙስሊም Eህቶች ያለ ፈው ስርAት ካሳደረባቸው የሞራል ተጽEኖ Eና በቂ Iስላማዊ ትምህርት Iትይዮጵያ ውስጥ ሳያገኙ በማደጋቸው Eና Aሁን ዲናቸውን Eየተረዱ ሲሄዱ ሂጃብ በመልበስ Eና ወደ ትምህርት Eና ወደ ቁርAን ትኩረት መስጠት ሲጀምሩ በAንዳንድ Aላዋቂ ግለሰቦች በሂጃባቸው ዙሪያ ነቀፋ ሲያጋጥማቸው ይስተ ዋላል።ነገር ግን ይህ በራሱ የIማንን ጥንካሬ መለኪያ ፈተና በመሆኑ ለሸይጧን Eና Aጃቢዎቹ Eጅ መስጠት Eንደሌለባቸው መገንዘብ የግድ ነው፡፡

ሂጃብ በተለምዶ የሚለበስ የAረቦች ባህል ወይም ዩኒፎርም Aይደለም፤ ስለዚህም ነው ሂጃብ ውስጣዊ Eና ውጫዊ ይዘት ያለው በመሆኑ ሁለቱም ሂጃብ Aስፈላጊ የሚሆነው። ልብ የሂጃብን Aስፈላጊነት ሲያምንበት ነው Aካልም ወደተግባር የሚተረ ጉመው Eና ፈተናዎቹን ለመቋቋም Aቅም የሚኖረው። Aንዳንድ ደካማ ነፍስ ያላቸው Eህቶች Aላህ ሂዳያ ይስጣቸው Eና ሂጃባቸውን በማድረግ Aላስፈላጊ ቦታ Eና Aላስፈላጊ መጥፎ ስራ ላይ ይስተዋላሉ። Eነዚህ Iስላምን Eና ሂጃብ ምን ማለት Eንደሆነ ያልተረዱ በመሆኑ Aላዋቂዎች በIስላም Eና ሂጃብ ላይ ጣታቸውን ለመቀሰር ሰበብ Eንዳይሆኑ Eህቶች ምክራቸውን በየAጋ ጣሚው ሊለግሷቸው ይገባል። በትም ህርት ገበታም ሆነ በስራ መስክ ሴቶች ሂጃባቸውን ሊለብሱ ይገባል፤ ምክን ያቱም ሸሪA ያዘዛቸው ከመሆኑም በተጨማሪ ከህግ Aንጻርም መብታ ቸው Eንደሆነ ለሰከንድ ሊዘነጉት Aይገባም። መብታቸው Eስኪከበር ድረስ ደግሞ መታገሉ የግድ ነው። ለዘመናዊ ቴክኖሎጅ የቀረቡ ሙስሊም Eህቶችም ከማይነጥፈው የቁርAን ማEድም ሆነ ነብያዊ ሃዲስ ተጠቃሚ ይሆኑ ዘንድ Iስላማዊ ትምህርት በተለያዩ ቋንቋዎች ቀርቦ የተመጋቢ ያለህ Eያለ ነው። ይኸው ትምህርት በAማርኛ ሳይቀር በተተረጎሙ መጽሃፍትም ይሁን በIንተርኔት ድረ ገጽ በቀላሉ ማግኘት ስለሚቻል በዚህ ፉክክር በበዛበት Aለም Eህቶች ተፎካክረው ቢቻልም ከሌሎች በልጠው ካልሆነም Eኩል ሆነው መራመድ የግድ ይሆናል፤ ምክንያቱም Aንዳንድ የሌላ Eምነት ተከታዮች ለሃይማኖታቸው መስፋፋት በየAውቶ ቡስ Eና ታክሲ መቆሚያ የሚያደ ርጉትን Eንቅስቃሴ ልብ ማለት ልብ ላለው ከበቂም በላይ ምሳሌ ነው። የEኛ የሙስሊሞች ድርሻ ደግሞ ከሁሉም በላይ ሊሆን ይገባል። በAንድ ወቅት ነብዩ ሰለላሁ Aለይሂ ወሰለም «Eናንተ ሴቶች ሆይ ሰደቃ Aብዙ….ጀሃነም ውስጥ ብዙዎች ሴቶች ሆነው Aይቻለሁ« ማለታቸው Aይዘነጋም። በAሁኑ ጊዜ በመላው Aለም በተከሰተው የማህበራዊ ኑሮ ቀውስ ብቸኛ Aማራጭ Eና መውጫ Iስላም ሆኖ የመገኘቱ ሚስጥር Aደባባይ Eየወጣ ነው። በሙስ ሊም Aለባበስ ብቻ Eየተማረኩ ወደ Iስላም የሚጎርፉ ሴቶች ቁጥር በAስገ ራሚ ሁኔታ በጨመረበት በAሁኑ ወቅት Eኛ በIስላም ተወልደን Eና Aድገን AርAያ ሆነን መገኘት ሲገባን ያረጀ ያፈጀ Eና የላሸቀ የAይሁዳውያንን የኑሮ ዘይቤ የምንከተልበት ምክንያት ፈጽሞ መኖር የለበ ትም። በተደጋጋሚ Eና በተግባር Eንዳየነው Aንዳንድ ሙስሊሞ Eህቶች ቴክኖሎጅ ባፈራው Iንተርኔት ተጠቃሚ በመሆን ፋንታ በAነጋገርም ሆነ በAኗኗር ብሎም በAለባበስ የከሃዲ ዎችን ፋና ስንዝር በስንዝር ሲከተሉ Eና የEነሱን ውዴታ ለማግኘት ሲሯሯጡ ይስተዋላል። ይህ መሆን የለበትም። ሙስሊሞች የራሳቸው የሆነ Aኩሪ ባህል ስላላቸው ሌሎችን መኮረጅ Aያስፈ ልጋቸውም። Aለም

Page 36: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

36

Eርቃኑን በመሄድ ለAስገድዶ መድፈር ምክንያት የሆነው ቅጥ ያጣ የሴቶች Aለባበስ ከሙስሊሞች ሂጃብ ሊማር ይገባዋል። ለዚህ ደግሞ ሰርቶ ምሳሌ የሚሆኑ ሞዴሎች Aስፈላጊ ናቸው። ሙስሊም Eህቶች Eንደ Aሸን በፈላው የከሃዲዎች ሚዲያ በመደናገር Iስላማዊ መሰረቱን ወደሚያናጋ ዘመና ዊነት መሸጋገር የለባቸውም። ምክን ያቱም የወቅቱ

ስልጣኔ ወደ ድንቁርና Eያመራ በመሆኑ ሰው Eንሣዊ ጎኑን መከተል በጀመረበት በAሁኑ ወቅት ማንኛውንም ነገር ዝም ብሎ ከመቀበል በሸሪያ ሚዛን መመዘኑ የግድ ይሆናል። ስለዚህም ነው ከቁርAን Eና ከሃዲስ ጋር የማይጣጣመውን ነገር ሁሉ Eርግፍ Aድርገን መተው ያለብን። Aላህ ከምርጦቹ ያደርገን ዘንድ በዱA Eንማጸነዋለን!

Eሷ ነች ምርጫዬ

ጥሩ ጸባይ ያላት በAደብ ያደገች ለIስላም ህግጋቶች Eራሷን ያስገዛች ወንዶችን ለመሳብ ሽቶ የማትቀባ ፈጣጣ ያልሆነች Aይኗን ተቀንድባ የሚያጣብቅ ሱሪ ፍጹም የማትለብሰው ደረቷን ገልብጣ Eዩኝ የማትለው Aደብ ያላትን ነው Eኔ የምመርጠው የህይወት Aጋሬ Eንድትሆን የምሻው የነገ Eመቤቴ የልጆቼም Eናት Aኩሪ ትውልድ Aምራች በIስላም ስነ-ስርዓት የሴቶች ምሳሌ በሁለመናዋ Eጅግ በጣም ታማኝ Aላህን ፈሪዋ በራስ መተማመን ያዳበረችዋ ለካፊሮች ብላ Aንገቷን Aትደፋም ይሰድቡኛል ብላ መንገድ Aትቀይርም

በIስላም በሂጃቧም Aትሸማቀቅም ሙስሊም በመሆኗ ትኮራለች የትም። ትምህርት ቤት ይሁን ወይንም በቢሮዋ ከራሷ የማይወርደው መመኪያ ሂጃቧ መስገጃ Eና ቁርዓን Aለ ከቦርሳዋ ይሉኝታም Aታውቅም በIስላም ለመጣባት ክብሯን ለማስጠበቅ Eንደ Aራስ ነብር ናት ቀኑንም ጿሚ ናት ሌሊትም ሰጋጅ ናት ለEናቷ ለAባቷ ቅን Eና ታዛዥ ናት ደግሞ ለትዳሯ የቤት Eመቤት ናት ሁሌ ውይይት ነው Aብሮ መመካከር ድርቅናም Aታውቅም ስህተትም ሲፈጠር ይቅር ባይ Aስተዋይ ሁሉን በትህትና የሙስሊም Aደቡን ተምራለችና የኑሮ ቅመሜ ህይወት Aለኝታየ ባለ ሂጃብ ወጣት Eሷ ነች ምርጫየ!!

ትስስር … በIስላም ጥላ ስር

ኑ Eስኪ Eንሰባሰብ በIስላም ጥላ ስር ወንድማማችነት ዳብሮ Eንዲጠነክር በላIላሃ Iለላህ Eንቁ የEምነት ገመድ ዘለበቱን ይዘን Eኩል በመራመድ ወገን ልንታደግ ታሪክም ልንሰራ በወንድማማችነት ልንኖር በጋራ ፍጹም ቸል Eንዳንል Aለብን Aደራ የብሄር የጎሳን ጠባብነት ትተን ለIስላም ብልጽግና ልንሰራ በርትተን በሚያልፍ ህይወታችን የማያልፍ ስራ ታሪክ የማይረሳው ወገን የሚያኮራ በህብረት በAንድነት መልካሙን ልንሰራ

ከቶ Eንዳንዘነጋው የIስላምን Aደራ ልዩነት መካከል Aንድነትን ፈጥረን ተከባብረን Eና ፉጹም ተቻችለን ወገንተኝነትን ዘረኝነት ትተን በIስላም ጥላ ስር Eንደ Aንድ ልብ ሆነን የሃበሻ ሙስሊም ታሪኩ Eንዲታወቅ Iስላም በሃበሻ ሃቁ Eንዳይደበቅ ሁሉም በየዘርፉ ቢሰራ ለIስላም የሃበሻ ታሪክ ግልጽ Eንዲሆን ለዓለም Aንድ ሆነን በህብረት ጠንክረን Eንስራ የሃበሻ ሙስሊም Aለብን Aደራ

Page 37: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

37

Report on the Mekele Univesrity’s 2007 Student Rights violation

Note: The following narrative was written as a form of a report that was commissioned by Badr’s President, who had appointed Br. Mohammed Adem as Badr’s representative to visit Mekele in Ethiopia and to observe and speak with city and university officials as well as students to get an eye witness’s account of the simmering problem that ensued last year. The report has been edited to fit the pages of this magazine publication.

By Br. Mohammed Adem, In the Name of Allah, the Most Gracious, the Most Merciful Let us first of all give thanks to Allah, Aze Wejel. When I first arrived in Mekele, the Muslim students of Mekele University had already returned to their classes. Before I start the story of my journey, I would like to give credit to the following individuals and entities:- 1. The Mekele Muslim residents who stood

alongside the university students and gave them the moral and material support they desperately needed.

2. The Muslim students who were willing to compromise for the sake of peace

3. The Mekele Mosque administration, which stood steadfast on the side of truth and refused to kick the students out of the Mosque despite significant political pressure that was placed on it.

4. Dr Mitiku, the university president for hearing the story of the students and showing sympathy at that time.

5. ANW, who relentlessly drove me around and helped me see my way. I started my journey to Mekele on Friday the 9th of December in 2007. Although I was not able to connect with any of my former Mekele network of contacts, I was pleased to have run into a brother called ANW who turned it out to be more than adequate for the mission at hand. I also run into an old friend of mine, YUS, on the flight to Mekele. In the course of our conversation, YUS told me that he knew Dr. Mitiku, who is the Mekele University president and who was also happened to be on the same flight, well enough to set up an appointment for me. When we landed in Mekele, I called the brother called ANW who came and picked me up. I had a hotel reservation at the Hill Top hotel. After checking in, ANW told me that he was able to arrange a meeting with the Mekele Meglis. I decided to meet the Meglis first to show my respect to them but in

hindsight that display of respect was misplaced. After proper introductions, I presented my credentials to Br. KED along with my passport. He made a copy for his records and the meeting started right away. Also present were the kadi, two other gentlemen and ANW. I explained to Br KED that I was on a fact-finding mission (mainly to listen and report) commissioned by Badr International Ethiopian Muslims Federation. Br KED spoke in length about the university event and then he invited his friends to speak. I listened very carefully, asked a few questions and the meeting was adjourned. I decided not to put the contents of that meeting in my report because I later learnt that it was not credible at all. Instead I opted to allow the students’ own story, which they very eloquently presented. ANW drove me to the Enda Eyesus campus where YUS was waiting as promised. After proper introductions YUS left and ANW and I started the meeting with President Dr. Mitiku, who was a gracious host. He received us with an open arm and we talked for several minutes .I found him to be a capable leader. He had his own concerns and issues. He said he was trying to reconcile the interest of several religious groups within the university community with that of the law that governs the university. His main quest was to find ways in accommodating religion in a secular framework. We talked about the Muslim students walk-out. He mentioned that he was not in town through the entire episode. He said his administration had been struggling with the Salat (prayer) issue for several years. For the most part, he said he had tried to turn a blind eye and let the students do as they pleased even though he knew it was illegal under the school guidelines. I am not quite sure I was convinced about the legality of those school guidelines. He said he was under pressure from other religious groups; he

Page 38: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

38

would not elaborate on the nature of that particular pressure except to say that they all wanted to exercise their religious rights as the Muslims did. After careful consideration and consultation with religious experts, he decided to stick to the letter and spirit of the law. Again he did not tell me who those experts were. That, he said was why the school administration decided to implement the group prayer rule inside the school campus. I noticed a few flows and contradictions with the secular argument that he presented for the following reasons:- 1-There is a huge church next door to the Enda Eyesus campus and there is a door that connects the two entities. Christian students can just walk across campus to perform their religious duties at their own convenience. 2- The campus was named Enda Eyesus campus. It seemed odd to me that a university that prides itself on being so secular would call one of its campuses Enda Eyesus. This may seem frivolous, but I think it is an important point to make nonetheless. 3- Wednesdays and Fridays are lean days for Orthodox Christians. They abstain from meat and dairy products. All school cafeterias are forced to observe these religious days indicating that Muslims also have to oblige to these Christian traditions. In my view Dr. Mitiku was making a serious effort to resolve the problems. He might have wanted to address student concerns and so on. There might be other powers behind the scene pulling strings one way or the other. After the meeting, ANW and I headed to Friday Salat with the students. In a way of compromise, Dr Mitiku and his administration had agreed to allow the students use part of an open farmland as a temporary place for Salat. It took me twenty five minutes to walk from one of the dorm rooms to this place of prayer. The students carried their prayer mats, plastic spreads, loud speakers, and so on quietly walking past the school security that searches them thoroughly all the time. After parking ANW’s car, we walked up to a small hill, passed an open public bathroom with human feces all over the place to get to the place where the students had cleared a small area and set up their place of prayer in the best way they could under the circumstances. I estimated about three to four hundred students on hand. Their imam gave a beautiful Khutba (sermon). Throughout the Khutba and Salat, we were all besieged by pestering flies that were swarming around the open bathroom

and human waste not too far away. The Mekele wind was picking up the dust from the tilled farmland and beating us with it. The noon sun was intense, almost unbearable. The students quietly and patiently sat throughout the Salat. This is their sole place of prayer. I suggest Dr.Mitiku and his administration try sitting with the students for half an hour like this and experience the thrill. We set up a meeting with some of the students later that afternoon. ANW was gracious enough to allow us to use his parent’s house as a meeting place. The meeting started after Asr prayer. The first thing I noticed was that the students have been through a lot. Their faces showed pain. Their eyes were dazed and hallowed. They seemed distanced. They were very young and away from their families. They seemed scared and confused but unshaken in their faith. They knew one thing for certain. No compromise with Salat. One by one they told me their story. I decided to allow them to tell their own story rather than me doing it. I will use that as an attachment to this report. We met for several hours .I explained to them that Badr feels they should go back to school permanently. Not going to school was not an option. They should not have left in the first place. There are other legal and more effective ways of making their points. I advised them to work with the local Meglis, the mosque and the Muslim community in general. That breaking the law in not an option and it never worked any way. We had a lengthy discussion about that. No doubt they thought I was a boring old man but in the end we agreed on several points. Laws can be challenged; individuals and organizations can be sued. There are legal pressures that can be applied to get remedies. We all agreed that new approaches were needed. Dr Mitiku had asked to meet with the student leaders. I asked the students to choose three leaders. We agreed that at least one of them should be a female. ANW called Dr.Mitiku and the meeting was set for Sunday morning. Meanwhile I asked the students if they could put what they just told me in writing. They readily agreed. I also gave them some money to buy a tape player and some tapes so they could record some of the points they might want to highlight. The next day we met with Dr. Mitiku in a conference room located inside the management building of the Enda Eyesus campus. There was a slight delay because the security people would not allow some of

Page 39: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

39

the students to come in. After some phone calls, Dr. Mitiku was able to arrange a pass for the students who were from another campus. Dr. Mitiku spoke first. He very quickly put the students at ease. He was fair and candid. He reassured them that he cared for their safety and well-being. He spoke of peace, law and order inside the school though some of that seemed to ring hallow as the students spoke of their horrifying experiences inside the school. Nevertheless, he was able to connect with the students on several points. He created an environment of free discussion. When he opened the floor, I suggested that we start with the young lady whose name was MED. She wasted no time. She complained that the security guards were heavy-handed with her and that wearing hijab (a head scarf) seemed to upset them. She did not feel safe inside the school nor did she feel welcome. She said she was harassed by student leaders when she made Salat. She said two of her friends who were younger in age were caught making their Salat and were promptly asked to sign papers promising not to ever do that again or else face sever punishment. This story rekindled a very emotional moment for me. Imagine a young Muslim girl bravely wearing her hijab against all odds, defying bullies and giving prayers to God. The young men spoke after that, they too had stories to tell. Didn’t the university say there was law and order in the school? Security, safely and well-being were one-sided as can be told. Dr. Mitiku said he will look into those violations of human rights. [Editor’s note: We do not know if he really looked into those violations because we just learned that last month he was instrumental in the dismissal of three Muslim students who were caught reading Qur’an on the school campus]. I have not read the report the students wrote for they gave it to me on the last day. They said they were busy. Considering they were out of school for ten days we might want to believe them. Nor have I listened to the tapes for the same reason. I am hoping all their stories are included in their reports.

Conclusions

Having read many documents, talked to several officials including authorities within the university system, students, the Misty of Education, Meglis (Religious Affairs Office) members and the general public, I made a few conclusions.

The Mekele University case in particular was a crisis in management. To begin with, the Muslim students were not even told about the law that could possibly affect their lives until they gathered to make Salat. Then and only then were they told, oh by the way, praying in a group is not permitted any longer. The students usually do not have the luxury of postponing their five daily prayers or Salat when the time comes. So, when they were instructed about this seemingly new rule, they had no choice but to step out of the bounds of the university campus. Fortunately though, the security guards did not attempt to stop the students from performing their duties right outside of the gate. After Salat, the students remained seated and asked for the school management to come and have a talk with them. The management refused to come citing that this gathering was illegal and ordered the students to go back to their classes and never let this happen again. This made me ask several questions. 1-Why the need for this school regulation? Why try to regulate religion and why now? 2-Why was it first tried at Mekele University? Why not in Addis for example? Was Mekele a test pilot program to see if the Muslims could be pushed and how far? After all, out of 12,000 students at Mekele University, only 800 were Muslims that is less than 10%. 3- Did the show of public force that the Ethiopian Muslims exhibited During Eid have anything to do with this? Did we get the attention of someone very powerful? 4-The PM was told a lie when he asked about the Mekele University students. Someone told him that they were demanding to build a Mosque inside the university compound. Who lied to him and why? We all know the implication of this. Someone is manipulating this event. 5-How far do they intend to go with it? 6- How can we stop them? It might seem peculiar for me to conclude with questions instead of answers but that is the reality on the ground. Our struggle has just begun. Thank you for allowing me to do this. It was an absolute pleasure. I hope I have met your expectations. We all seek forgiveness and reward from our Maker. May Allah bless us all. Ameen!!!

Page 40: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

40

በትምህርት ተቋማት የAምልኮ ሥርዓትን በሚመለከት የትምህርት ሚኒስቴር በህዳር 2000 ያወጣውን መመሪያ በሚመለከት ከበድር Aለም Aቀፍ

የIትዮጵያዊያን ሙስሊሞች ፌደሬሽን Eና Aጋር ማህበራት የተሰጠ የAቋም መግለጫ

Aገራችን Iትዮጵያ Eጅግ ዘግናኝ Eና የማይረሱ የጭቆና Eና የስቃይ ዘመናትን Aስተናግዳለች። ከራሳቸው የግል ጥቅም Aለፍ ብለው የህዝብና የAገር Eድገት Eንደዚሁም ብልጽግና የማይገዳቸው መሪዎች Aገሪቱን በቀላሉ ማንሰራራት ከማትችልበት የፓለቲካ፣ የታሪክ፣ የማህበራዊ ህይዎትና የIኮኖሚ Aሮንቃ ውስጥ ዘፍቀዋት Aልፈዋል። ያራምዱት የነበረው ፓሊሲም ፍቅርን መተሳሰብን የጋራ ደህንነትን Eና ጥቅምን መሰረት ያደረገ ሳይሆን በጥላቻ Eና ከፋፍለህ ግዛው በሚል መርሀ-ግብር ላይ የተመሰረተ በመሆኑ በህዝቦች መካከል መተሳሰብን ሳይሆን መከፋፈልን፣ መተማመንን ሳይሆን Eርስ በርስ መጠራጠርን Aስፍኖ Aልፏል። ለAንድ Aገር Eድገት መሰረት Eንደዚሁም የለውጥ ራEይ መፍለቂያ የሆነውን የትምህርት ተቋማትን ስናይም ትምህርት ከAድሎ የፀዳ Aልነበረም። መላው የIትዮጵያ ህዝብ የሚጋራው ጭቆና Eንዳለ ሆኖ Iትዮጵያዊያን ሙስሊሞች ከገዥው ክፍል Eምነት የተለየ ሃይማኖት በመከተላቸው ከትምህርት Eና መሰል የህዝብ Aገልግሎቶች ተጠቃሚ መሆን ይቅርና ጥያቄውንም ማቅረብ Aይችሉም ነበር። ለAንድ Eምነት የበላይነት Eና የበላይ ጠባቂም ሆኖ የቆየው የነገስታት ዘመን በ1966 ካከተመ በኋላ Eምነት የለሽ የሆነ Aገዛዝ ለ17 Aመታት ያክል በAገሪቱ ሰፍኖ ቆይቷል። ይህ ስርዓት ለሁሉም Eምነቶች ከሞላ ጎደል ተመሳሳይ Aቋም የነበረው ቢመስልም ለዘመናት ተጨቁነው Eና ሙሉ መብታቸውን ተክደው የነበሩ ሙስሊም Iትዮጵያዊያን ላይ የነበረው ጭቆና ግን Eስከ ስርዓቱ መገባደጃ ድረስ ቀጥሎ ዘልቋል። ጭቆና፣ Aድሎና ስቃይ የወለደው የህዝቦች ትግል የIትዮጵያዊያንን የEምነት ነጻነት Eና Eኩልነት በማያሻማ መልኩ ያረጋገጠ ህገ-መንግስትን Eዉን በማድረግ የህዝቦችን የወል ድል በ1983 Aረጋገጠ። Iትዮጵያዊያን ሙስሊሞችም Eንደ ማንኛውም Iትዮጵያዊ የዚህ መብት ተጠቃሚ ለመሆንም በቁ። በተለይም ትምህርት ከሃይማኖታዊ Aድሏዊነት የፀዳ መሆን Aለበት በሚል ፓሊሲ ላይ የተመሰረተ በመሆኑ ሙስሊሞችም ለመጀመሪያ ጊዜ በሙሉ ተሳትፎ የEድሉ ተጠቃሚ በመሆን Aገራቸውን Eና ህዝባቸውን በማንኛዉም መልኩ ለማሳደግ ቆርጠው ተነስተዋል። ሙስሊም ተማሪዎች በትምህርት ተቋማት ውስጥ Eያጋጠሟቸው ላሉ ችግሮች Eጅ ሳይሰጡ Aገራቸው Eና ህዝባቸው ለሚጠብቅባቸው ሃላፊነት Eራሳቸውን Eያዘጋጁ ይገኛሉ። ሆኖም ግን በቅርቡ

በትምህርት ሚኒስቴር ረቅቆ ለውይይት የወጣውና ሃይማኖታዊ ስርዓትን Eንዲዳኝ የታሰበው የትምህርት ተቋማት ደንብ በተለይ ሙስሊሙን ህብረተሰብ በEጅጉ Aሳስቦት ይገኛል። በድር የIትዮጵያዊያን ሙስሊሞች ፌደሬሽንም ከAጋር ሙስሊም ማህበራት ጋር በመተባበር ይህን Aገራችን የጀመረችዉን መልካም ራEይና ብሩህ ተስፋ የሚያኮላሽ መመሪያ ላይ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ፣ ልዩ ኮሚቴም Aቋቁሞ ጉዳዩን ካጠና Eና በቅርበትም ከተከታተለ፤ ሰፊዉን የሙስሊም ህብረተሰብም በጉዳዩ ላይ ካወያየ በኋላ ይህን የAቋም መግለጫ Aውጥቷል። ከረቂቅ መመሪያው ያገኘነው መልEክት የፌደራል ድሞክራሲያዊት Iትዮጵያ መንግስት የትምህርት Eና ስልጠና ፓሊሲ በፊት የነበረው የትምህርት Aላማዎች “የህብረተሰቡን ፍላጎት ከግምት ያላስገቡ Eና የወደፊት Aቅጣጫንም የማያመላክቱ” (ገጽ 2) መሆናቸውን በመግለጽ ትምህርት ለAንድ Aገር Aጠቃላይ Eድገት መሰረት በመሆኑ “የመንግስት ልዩ ትኩረት የሚቸረው Eና ቅድሚያም የሚሰጠው” መሆኑን ያመላክታል (ገጽ 4)። ከትምህርት Eና ስልጠና ፓሊሲ Aጠቃላይ Aላማዎቹ መካከልም፦ “የሰው ልጆችን መብት የሚያከብሩ፣ ለህዝብ ደህንነት፣ ለEኩልነት፣ ለፍትህና ሰላም ቋሚ የሆኑ፤ በዲሞክራሲያዊ ባህል Eና ስነ-ምግባርም የተካኑ ዜጎችን ለማፍራት” (2.1.4) የሚለው ሲገኝ ከዝርዝር Aላማዎቹ ዉስጥም ተመሳሳይነት ያላቸው ነጥቦች ሰፍረው Eናገኛለን። “ዲሞክራሲያዊ ባህልን፣ መቻቻልን Eና ልዩነትን በሰላም የመፍታት Aቅምን የሚያዳብር Eንደዚሁም ለህብረተሰቡ ያለበትን ሃላፊነትን የመወጣት ስሜትን ለማሳደግ የሚያስችል ትምህርትን ለመስጠ (2.2.9)

“ለዲሞክራሲያዊ Aንድነት፣ ነጻነት፣ Eኩልነት፣ ልEልና Eና ፍትህ Eንደዚሁም በመልካም ስነ-መግባር የተካነ ዜጋ ለማፍራት የሚያስችል ትምህርት ለመስጠት” (2.2.10) Eንግዲህ በትምህርት ሚኒስቴር ረቅቆ የቀረበውን ደንብ ስናጠና፣ የያዘውን መልEክትም ለመረዳት ጥረት ስናደርግና Eዉን ለማድረግ ያሰበውን Aላማ ስናገናዝብ ረቂቁ Aስፈላጊነቱን ለመግለፅ ከጠቀሳቸው የህገ መንግስቱ Aንቀጾች (Aንቀፅ 25፣ 27 Eና 90(2)) Eና በትምህርት Eና ስልጠና ፓሊሲው ውስጥ በነጥብ 2.2.7 “ሴኩላር የሆነ ትምህርት ለመስጠት” ከሚሉት

Page 41: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

41

በተጨማሪነት ከላይ የጠቀስናቸውን ከግምትም Aስገብተናል። በዚህም መሰረት ረቂቁ፦ 1. የተለያዩ የትምህርት ተቋማት ያላቸውን ልዩ ባህሪ Eና ይዘት ከግምት ሳያስገባ ከመዋለ ህጻናት ጀምሮ Eስከ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማትና በተቋማቱ ሰራተኞች ዘንድ ጭምር በተመሳሳይ ሁኔታ ተግባራዊ Eንዲሆን የታሰበ፤

2. በዜጎች መካከል ልዩነት ላለማድረግ (ህገ መንግስቱ Aንቀፅ 25) Eና “ሴኩላር የሆነ ትምህርት ለመስጠት” (የትምህርትና ስልጠና ፓሊሲ ነጥብ 2.2.7) በሚል ሽፋን የIትዮጵያ ህገ መንግስት ለሀገሪቱ ዜጎች ያረጋገጠውንና Eጅግ መሰረታዊ የሆነውን የዜጎችን የሃይማኖት ነጻነት (Aንቀፅ 27) የሚክድ፤ 3. Eንደመሠረት ያስቀመጣቸውን የህገ መንግስቱን Aንቀጾች (Aንቀፅ 25፣ 27፣ 90(2)) Eና ከትምህርትና ስልጠና ፓሊሲ የጠቀሰዉን ነጥብ (ነጥብ 2.2.7) Aጣሞ የተረጎመ፤ 4. ለማሳካት ያለመው ዓላማ በተለይ በቁጥር 5.3 የተቀመጠው (በህገ መንግስቱ የተረጋገጡ የሃይማኖት Eኩልነት Eና ነፃነትን በትምህርት ተቋማትም ተግባራዊ ለማድረግ) በዉስጡ ካዘለው መልEክት ጋር በፍፁም የማይጣጣም፤ 5. ስለ ሴኩላራዊ Aስተዳደር Eና ሴኩላራዊ የትምህርት Aሰጣጥ የተሳሳተ ግንዛቤን የያዘ፤ በAገሪቱ Eውን ሆኖ ያለውን የሴኩላሪዝም Aተረጓገምም ሆነ Aለም ላይ ካሉ Aገሮች Eና ታዋቂ የትምህርት ተቋማት ተሞክሮን ለመከተል ያልፈለገ፤ 6. በዝርዝር ባስቀመጣቸው Aበይት ጉዳዮች ላይ ማለትም የAለባበስ፣ የAምልኮ Eና የAመጋገብ Eንደዚሁም ትምህርት የሚሰጥበትን የጊዜ ሰሌዳ

በተመለከተም የሙስሊሙን ህብረተሰብ የሀይማኖታዊ ግደታ Eና ልዩ የጸሎት ባህሪ ከግምት ያላስገባ፤ 7. ረቂቁ ሙስሊም ባልሆኑ Iትዮጵያዊያን Eምነት ላይ ያለውን Aሉታዊ ተፅEኖ በተመለከተ Aስተያየት ለመስጠት ባይዳዳንም በAጠቃላይ ይዘቱ Eና Aላማው የሙስሊሙን ተማሪ Eና Aጠቃላይ የሙስሊሙን

ህብረተሰብ የሃይማኖት ነጻነት የሚጋፋ፤ ማንነቱን ጥያቄ ውስጥ ያስገባ፤ ሙስሊሙ ህብረተሰብ በAገሩ ነባራዊ ሁኔታ ላይ ሙሉ ተሳታፊ ለመሆን Eያደረገ ያለውን ጥረት የሚያመክን፤ 8. በዚህም ሙስሊሙ ከEምነቱ ወይንም ከትምህርቱ Eንዲመርጥ የሚያስገድድ፤ 9. መንግስት በትምህርት ፓሊሲዉ Eውን ለማድረግ ላሰበው Aላማ የተማሪዎች የመንፋሳዊ ፍላጎቶች መሟላት ያለውን ድርሻ የካደ፤ 10. በAገራችን በተለያዪ Eምነቶች መካከል መቻቻል Eና የEምነት ልዩነት ሳይገድበው ለመላዉ Iትዮጵያዊ Aሳቢ የሆነ ትውልድን ለማፍራት ከመደበኛ ትምህርት ጎን ለጎን የEምነት ማEከላት የሚኖራቸው Aስተዋፆ ያልታየው፤ 11. የሰው ልጆችን ፍላጎት ለምግብ፣ ለመጠለያ Eና Aልባሳት ባሉት ፍላጎቶች ብቻ በመወሰን ዝቅ የሚያደርግ፤ ስብEናን የሚያጓድል፤ 12. Aገሪቱ Eውን ለማድረግ Eየጣረች ባለው የዜጎች የሰብAዊ መብት መከበር፣ የዲሞክራሲያዊ ባህል ማደግ Eና የመልካም Aስተዳደር መዳበር ላይ Eንቅፋት የሚሆን፤

Page 42: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

42

13. ሰላምን Aምጭ ሳይሆን ላልተፈለገ ፍጥጫ Eና ግጭት የሚዳርግ፤ ጥላቻን የሚያዳብር፤ በመንግስት Eና በዜጎቹ መካከል Aለመተማመንን የሚያጎለብት መመሪያ ሆኖ Aግኝተነዋል። ይህም በመሆኑ ረቂቁን Aሁን ባለው መልኩ የማንቀበለው መሆኑን ስንገልጽ የዲያስፖራው Iትዮጵያዊ ሙስሊም ልUካን ቡድን በሚያዚያ 1999 ወር በሙስሊም ተማሪዎች ላይ ያለውን በደል Eና Aጠቃላይ የሙስሊሙን ችግሮች

Aንስቶ ከAገሪት ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር በተወያየበት ወቅት የደረሰበትን መግባባት Eና መረዳዳት የሚያደፈርስ Eርምጃም ሆኖ Aግኝተነዋል። ከላይ ከዘረዘርናቸው ነጥቦች በመነሳትም የሚከተለውን ጥሪ Eናቀርባለን፦ 1. የትምህርት ሚንስቴር ይህን ረቂቅ Aሁን ባለው መልኩ የመተግበር Eርምጃ Eንዳይወስድ፤ 2. ረቂቁ ያነሳቸው የAለባበስ፣ የAምልኮና የምግብ ጉዳዮችን በተመለከተ የሀይማኖቱን Eና የሙስሊሙን ህብረተሰብ ፍላጎትና Aቋም Aስተዳደራዊ ሥራን ለማከናዎን በተቀመጠ Aካል የሚወሰን ሳይሆን የሃይማኖቱ Eውቀት ያላቸው ሊቃውንቶችን (Uለማዎችን) የሚመለከት በመሆኑ Aገር Aቀፍ የUለሞች ጉባኤ በAስቸኳይ ተጠርቶ በEነዚህ ሶስት ጉዳዮች ላይ ማሰሪያ Eንዲያደርግ፤ 3. ቀና Aስተሳሰብ ካለ በቀላሉ ሁሉንም ህብረተሰብ ክፍል በሚያረካ መልኩ Eልባት ሊሰጥበት የሚችል ጉዳይ፤ ነገር ግን ይህ ሳይሆን ከቀረ የAገራችንን የAጭርና የረጅም ጊዜ የEድገት፣ የዲሞክራሲ፣ የሰላምና የመረጋጋት ፋላጎት ስለሚያጨልም መንግስት ትኩረት ሰጥቶ Eንዲከታተለው፤

4. ሙስሊሙ ህብረተሰብም የጉዳዩን Aሳሳቢነት በመረዳት Eንዲወያይበት Eና ፍላጎቱን ሰላማዊ Eና Aግባብ ባለው መልኩ ግልፅ Eንዲያደርግ፤ 5. በተለይም የሙስሊሙን ጉዳይ Eንከታተላለን ብለው በሀላፊነት የተቀመጡ Aካላት ሀላፊነታቸውን Eንዲወጡ፤

6. ሙስሊሙ ተማሪ ከEምነቱ Eና ከትምህርቱ የቀረበለት ምርጫ Aግባብነት ያለው ባለመሆኑ በምንም መልኩ የመማር መብቱን ሳይጥልና ትምህርቱን ሳያቋርጥ የEምነት ነጻነቱን ለማስከበር Aንድነቱን ጠብቆ Eንዲታገል፤ 7. የIትዮጵያ የትምህርት ተቋማት ህብረተሰብ በሙሉ የEምነት ልዩነት ሳይለየው ይህን ለAገራችን Eና ለህዝባችን Aደጋን ያነገበ፣ Aገሪቱን Eና ህዝቦቿን ሰላም Eና መረጋጋትን የሚክድ ደንብ Eንዲቃወሙት ጥሪያችንን Eናቀርባለን።

መላው የዲያስፖራ ሙስሊም ህብረተሰብ ለጉዳዩ ፍትሀዊ የሆነ መፍትሄ ለመሻት ከህዝባችን ጎን በመሰለፍ Aስፈላጊዉን ሁሉ ጥረት Eንደሚያደርግ ጨምረን Eንገልጻለን። በድር የIትዮጵያዊያን ሙስሊሞች ፌደሬሽን በAውሮፓ የIትዮጵያዊያን ሙስሊሞች ኔትወርክ በመካከለኛው ምስራቅ፣ በኤሲያና Eና በOሽኒያ የIትዮጵያዊያን ሙስሊሞች ማህበራት

በ2008 EኤA የወጣ

Page 43: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

43

Iስላም መድኅን ነው ወይስ ሌላ?

የተወሰኑ ወገኖች Eንደሚመስላቸው Iስላም ከተወሰነ የታሪክ ወቅት በኋላ ከAረቢያ Aካባቢ ተነስቶ በዓለም የተሰራጨ የተወሰኑ ሰዎች Eምነት Aይደለም። ይልቁንም ፈጣሪ የሰው ዘር በዚች ምድር ላይ Eየተራባ መኖር ከጀመረበት ዘመን Aንስቶ Eንዲተዳደርበት Eንዲመራበት Eና Aምላካዊ መመሪያ Eንዲያስፈጽምበት ያወረደው ህግና ደንብ ነው። ይህ ህግ Eና ደንብ በጥቅሉ በAረበኛ ቋንቋ ‘ዲን’ተብሎ ይጠራል። Iስላምም ዲነል Iስላም ይባላል። Aላህ ሱብሃነሁ ወተAላ ከመጀመሪያ Eስከ መጨረሻ ያወረደው ዲን Iስላም ብቻ ነው። ሌላ የለም፡፡ ይህ ሲባል ግን ለሌሎች ሃይማኖቶች Eውቅና Aለመስጠት ማለት Aይደለም። ወደዚህ ርEስ ጉዳይ መግባት የጽሁፉ Aላማ ስላልሆነ ወደዝርዝሩ Aልገባም።

Eርግጥ ነው የመመሪያው ቅርጽ Eና ይዘት በተወሰነ መልኩ ከዘመን ዘመን ሊለያይ ይችላል። ከነብዩ ኑህ ጀምሮ Eሰከ ነብያችን ሙሐመድ (ሰ.A.ወ.) ድረስ በተላኩት ነብያት Aማካኝነት የወረደው Aምላካዊ መመሪያና ደንብ በስሙም በተጋብሩም Iስላም ነው። Aንድ Aምላክ ለመላው ሰብAዊ ፍጡር ያወረደው Aንድ ህግና መመሪያ (ዲን ) ነው። ስለዚህ Iስላም ጊዜ Eና ቦታ ዘር Eና ቀለም ሳይለይ ለመላው የሰው ዘር የሚውል ዩኒቨርሳል የህይወት መመሪያ ነው። ቦታ Eና ጊዜ ወይም ዘር Eና ቀለም የማይገድበው ብቻ ሳይሆን የማይቃኘው Eና የማይዳሠው የሰብAዊ ሕይወት Aቅጣጫ የለም። ምላሽ የማይሰጠው ጥያቄ Eና Eልባት የማይገኝለት ችግር የለም። የመጣው ለሁሉም ስለሆነ Aተገባበሩም በሁሉም መስክ ነው። ለዚህ ነው ዩኒቨርሳል የሚሆነው።

በተለያየ ዘመን በተለያዩ ነብያት Eና መል Eክተኞች Aማካኝነት የወረዱት Iስላማዊ መመሪያዎች ወጥነታቸውን Aጥተው በሰው ልጅ ብረዛ Eና ክለሳ ደርሶባቸዋል። የነብያት መደምደሚያ በሆኑት ሙሐመድ (ሰ.A.ወ.) Aማካኝነት የወረደው መመሪያ Eና ደንብ ግን ምሉEነቱ የተረጋገጠ ነው። የምሉEነቱ ማረጋገጫ ብቻ ሳይሆን የረቺነቱ (SUPERIORITY) ደረጃውም በተግባር ያውም በሳይንሳዊ መንገድ Eየተመሰከረለት ነው። ተፈጥ ሮAዊና ሰበAዊ ክስተቶች Eና Eንቅስቃሴዎች ሁሉ በዚህ ዩኒቨርሳል ዲን ረቺነት ቁጥጥር ስር ናቸው። Iስላም ይቃኛቸዋል፣ ይተረጉማቸዋል፣ ይተነት ናቸዋል፣ ይመረምራቸዋል፣ ምላሽ ይሰጣቸዋል፣ ስንዴውን ከEንክርዳዱ ለይቶ ያወጣዋል።

ይህ Eውነተኛ ሁለንተናዊ ባህሪው፣ ይህ የረቺነት Aቅሙ፣ ወጥነቱ፣ ከብረዛ Eና ከክለሳ ነጻ መሆኑ፣ የማይቃኘው የህይወት መስክ Aለመኖሩ የሰዎችን ወይም የፍጡራንን ሳይሆን የዓለማትን ፈጣሪና ጌታ ፍላጎት Aስፈጻሚ መሆኑ በሰው ዘር ታሪክ Iስላምን Aንድ ግዙፍ Aካል Aድርጎ ሊያሳየው ችሏል። የፈጣሪ ፍላጎት ስንል ለፍጡራን የሚጠቅማቸው Eና የሚበጃቸው ነገር ማለታችን ነው።

የIስላምን ምንነት ጠንቅቀው የተረዱ (ሙስሊም ያልሆኑ ወገኖች) ወይም ምንነቱን ጨርሰው ያልተረዱ ወገኖች ከጥንት Eስከ ዛሬ (ከኑህ ዘመን Aንስቶ) በጠላትነት ፈርጀውታል። መፈረጅም ብቻ ሳይሆን ይታገሉታል። በተደራጀ መልክ Eና በተናጠል በIኮኖሚ Eና በጦር ሃይል በAካዳሚ Eና በፕሮፓጋንዳ መስክ ሁሉ ጥቃት ይሰነዝሩበታል። በIስላም ላይ የሚደርሰው የጥቃት Eርምጃ በAካባቢ ብቻ ሳይወሰን Aለማቀፋዊ የህብረት ዘመቻ የታየበት ነው። ይህ ትናንትም የነበረ ዛሬም የታየ ነው። ይቀጥላልም። በAጠቃላይ Aነጋገር በመለኮታዊ ሐቅና በተቃራኒው መካከል የሚካሄደው ትግል ሰብAዊ ህይወት በምድር ከተወጠነበት ጊዜ Aንስቶ Eስከ Aለም ፍጻሜ ድረስ ቀጣይ ነው።

በዓለምዙሪያ የኖሩ፣ የሚገኙ Eና የሚኖሩ ሙስሊሞች ከተቃራኒው ወገን የሚደርስባቸው ጥቃት በወቅቱ መለኮታዊውን ተልEኮ ይዘው በመጡት ነብያት ላይ ይደርስባቸው ከነበረው ጥቃት በቅርጽ ቢሆን Eንጅ በይዘት Aይለይም። ነብያትን መሳቂያ መሳለቂያ Aድርገዋቸዋል። ጠንቋይ፣ Eብድ ወዘተ ….የሚል ስም ሰጥተዋቸዋል። በተለያዩ ሁኔታዎች በAካል፣ በንብረት፣ በቤተሰብ ላይ ከሚደር ስባቸው የጥቃት Aይነቶች በተጨማሪ በዘመናችን ለIስላም Eና ለሙስሊሞች የሚሰ ጣቸው ስም Eንዲሁ መልኩን ቀየር Aድርጎ ቀጥሏል። ልዩ ልዩ ቃላት ተቀርጸው Eና ቀለማት ተቀባብተው ይስተ ጋባሉ። በሰዎች AEምሮ Aሉታዊ ትርጉም ይዘው Eንዲቀረጹ በልዩልዩ ስልት ሽህ ጊዜ ይለፈፋሉ።

ይህ በIስላም ላይ የሚሰነዘረው ጥቃትና የሚደረገው ዘመቻ ከቦታ ቦታ ከዘመን ዘመን ቅርጽ Eና ይዘቱን ቢቀያይርም Eንደቀጠለ ይታያል። Aገራችን Iትዮጵያም ከዚህ ገሃድ Eውነታ ነጻ ሆና Aታውቅም። የሃገሪቱን በትረሥንልጣን የጨበጡ ነገሥታት ሁሉ በሚሊታሪ፣ በIኮኖሚና በባህል መስኮች ሁሉ ሙስሊሞችን ወግተዋል፣ ጨፍ ጭፈዋል፡፡ ሃይማኖት Eና ሥም Eያስገደዱ፣ Aስ ቀይረዋል፣ ሙስሊም Iትዮጵያውያን ዜግነታ ቸው Eንዲካሄድ Aድርገዋል።

Page 44: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

44

Eንደገበሬ Aርሰው፣ Eንደ ነጋዴ ገብረው፣ Eንደወታደር ተዋግተው፣ በሐገር ልማት Eና ደህንነት ድርሻቸውን የሚያበረክቱ ዜጎችን Aግልሎ ማየት Eና በህልውናቸው ላይ ጫና ማድረግ የግፍ ግፍ Aይደለምን?

የግፉን ዝርዝር ለታሪክ ትተን ያልተሰራ ግፍ የለም ብለን ብቻ Eናልፈዋለን። Eርግጥ የAሃዳዊ መንግስት ስርዓት በተደመሰሰበት Eና የህዝቦች የማንነት መለያ (Identity) Eውቅና በተረጋገጠበት የAሁኗ Iትዮጵያ የተሻለ ሁኔታ የለም ማለት Aይደለም።

ሆኖም ጸሃፊው ገዥውን ፓርቲ በዚህ ጉዳይ ባያማውም፣ የመንግስት መዋቅሩን ከፍተኛ የስልጣን ቦታ ይዘው የቀድሞውን ጭፍን ጥላቻ (Prejudice) የተጠናወታቸው ግለሰቦች (Elements) መኖራቸውን መካድ ያስቸግራል።

በIስላም Eና ሙስሊሞች ላይ የሚሰነዘረው ጥቃት ምንጩ ከህብረተሰቡ ቁንጮ Aመራር Eና የህብረተሰቡን ከፍተኛ ደረጃ ከሚወክለው Aካል (Elite) ነው። Iስላም በተፈጥሮው የተራው ህዝብ Aለኝታ ነው። የጨነቀው Eና ግራ የተጋባው፣ ግፍ Eና በደል የበዛበት ሁሉ Iስላምን መጠጊያውና መሸሻው Aድርጎታል። ይህን ሃቅ ታሪክ መዝግቦ ይዞታል።

በሚሊዮን የሚቆጠረው የደቡብ Aስያን ሙስሊሞች የAሜሪካንን ጥቁር ህዝቦች ታላላቅ የሳይንስ ባለሙያዎችን ብቻ ምሳሌ መጥቀስ ይበቃል። Eነዚህ ህዝቦች Iስላምን ይቀበሉ ዘንድ Aንድ ሳንቲም ያወጣም ሆነ Aንድ ወታደር ያሰለፈ ኃይል የለም። ሁሉም ወዶ ነው የገባበት። Aገራችንም የገባው በዚህ መልኩ ነው።

ይህ Eውነታ ምንን ያሳየናል? ጠቅለል ባለ Aገላለጽ ለሰብዓዊ ተፈጥሮ የሚስማማ ቀላል፣ ተፈጥሮAዊ ‘ዲን’ ስለሆነ ነው Iስላም።

Eዚህ ላይ Aንድ ግዙፍ ወይም በጣም ግዙፍ ጥያቄ Eናንሳ፤ የሰው ልጅ የተፈጠረው ለምንድን ነው? ረጋ ብለን Eውነትም ለምንድን ነው? ብለን Eንጠይቅ። ምላሹ Eንደሰዎች የAመለካከት ሁኔታ የተለያየ ሊሆን ይችላል። የIስላማዊ ዲን ታላቁ Aላማ ለዚህ ጥያቄ መልስ መስጠት ነው። የሰው ልጆች ፈጣሪያቸው በሰጣቸው መመሪያ መሰረት ፈጣሪያቸውን Eንዲያመልኩ ነው የተፈጠሩት።

ታዲያ የተፈጠረበትን Aላማ የሚያሳውቅ Eና ለመልካም ተግባሩ ለተዘጋጀለት መልካም ምንዳ ወይም ዋጋ የሚያዘጋጅ ዲን Eንዴት ህዝባችንን Aይማርክ! Iስላም ከዚህም በላይ በሁሉም ነገር

ገራገር ነው። ሩህሩህ ነው። ሰብAዊ ነው፡፡ ለጋስ ነው፡፡ ሁሉም ነገር ነው። ምድህን ነው። Eንደሚያስወሩበት ጭራቅ ወይም መቅሰፍት Aይደለም።

ሙስሊሞች Eንደግለሰብ ጉድለት ይኖራቸዋል Eንጅ Iስላም Eንደዲን Eንከን የለውም። ከጠራው ምንጭ Eንደወረደ Eና ደረጃውን Eንደጠበቀ ይገኛል። ህግ Eና ደንቡ በቅዱስ ቁርAን ተካቶ በሙስሊሞች ልብ በሙስሊሞች AEምሮ በሙስሊሞች Eጅ ለዘለAለም ይኖራል። ከብረዛ Eና ከክለሳ የሚጠብቅ Aስተ ማማኝ Iንሹራንስ Aለው። ረቺነቱን Eንደያዘ Eስከ Aለም ፍጻሜ ይዘልቃል። የEምነቶች Eና የAመ ለካከቶች ሁሉ የበላይ መሆኑም ይረጋገጣል።

Eንግዲህ ሙስሊሞች የሚሰነዘርባቸውን ጥቃት ማየት የሚገባቸው ከዚህ ሁለንተናዊ ሃቅ (Eውነታ) Aንጻር ነው። የዲናቸውን ምንነት በሚገባ ከተረዱት የተልEኮ ባለ Aደራነታቸውን ክብደት ከተገነዘቡት Eንዲህ ተባልን፣ Eንዲህ ተደረግን ብለው Aይደናገጡም። Aይናደዱም። በትEግስት (ሰብር) ተልEኮAቸውን ያከናውናሉ።

ጥቃትን ለመቋቋም Iስላም የሚከተለው መርህ Eና ስልት ምንድን ነው? ከሁሉም በላይ መቻቻል ነው። Iስላም የመቻቻል መርህ የመጀመሪያው መምህር ነው። Iስላም Aስገድዶ Aያሳምንም፡፡ መልEክቱን (ሪሳላውን) ግን ያደርሳል። ላልሰማ ያሠማል። ላላወቀ ያሳውቃል። በዚህ ሂደት ላይ ለሚያጋጥ መው Eንቅፋት Eንደተጨባጩ ሁኔታ ተገቢውን ምላሽ ይሰጣል።

የሃገራችን ሙስሊሞች ዲናቸውን በጥልቀት ለማወቅ በተለይም ከወቅቱ Aለም Aቀፍ ሁኔታ ጋር በተገናዘበ መልኩ Eንቅስቃሴ ለማድረግ Eድሉ ጠቦባቸው ቆይቷል። EተጽEኖው Eንጽብራቄ Eስከ ዛሬ ጨርሶ Aልተወገደም። በEድገት ደረጃ ወደኋላ ከቀሩት ሃገሮች ምድብ ውስጥ ስለሚገኙ ዲናቸውን በጥልቀት ለመማር በዘመናዊ ትምህርት ለመታነጽ ተቋማዊ ተገን ለመያዝ ተገቢውን ጥረት ማድረግ Aለባቸው። ለመላው የሰው ዘር መድህን የሆነ ተልEኮ (ሪሳላ) ባለቤት መሆናቸውን ማወቅ Eና መተግበር Aለባቸው። በሰላማዊ መንገድ መብታቸውን ለመቀዳጀት መጣር፣ መቻቻልን ደግሞ ቋሚ መመሪያ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል። Iስላም ለሁሉም ፍጡራን መድህን Eንጅ ሌላ Aይደለም።

በፋሩቅ ሰመሩዲን

Page 45: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

45

Badr Investigative Reports for UCR Academic Religious Freedom

From the desk of Dr. Zaki Sherif Two Interviews were conducted by Zaki Sherif on behalf of Badr’s University Code Review Committee (UCR)

First Interview conducted on 2/22/08 Georgetown University (GU)

Today, I interviewed Imam Yahya Hindi of the Campus Ministry of Georgetown University in Washington DC USA about religious practices on educational campuses and especially on GU campus. After presenting to him a brief backdrop for the rationality of the interview, we delved right into it. Zaki: What is the official policy of GU on religious practices on campus? Imam Yahya: GU like any American university is a comprehensive learning institute or academia. It follows the laws of the land as inscribed in the American constitution and in the federal mandate, which allows for practicing one’s religion at private or public educational institutions. Zaki: Is this a uniquely American practice or a democratic experience? Imam Yahya: It is an American experiment, which embodies diversity and pluralism. America’s strength lies in its embrace of diversity in race, religion, nationality, etc. That is why America is referred to as a “melting pot”. Even under a democratic system, religion has a respectable position. Every religion on campus has an organization and it can freely practice its faith. The practice in America is “Freedom of religion and NOT freedom from religion.” Zaki: Isn’t the American government based on a secular system? Imam Yahya: Yes, but even the government knows the practicality of religion in the lives of its subjects. The government knows that it derives legitimacy and strength from the diversity of the population. In the Christian bible, it says that “a

house divided against itself cannot stand”. Similarly, in the Qur’an, adherents are enjoined to keep together and not fight one another. Therefore, diversity is an honored concept and practice in the holy books. The government can only govern and do its work to secure the country and deliver goods and services if the people are united behind one national goal. A community that feels marginalized and isolated or overlooked is a community that will be a burden to the government and the nation as a whole. This marginalized community will have no affinity to nationhood or allegiance to country since it would be deprived of basic freedom and civil rights. This would lead to radicalization and extremism. Once the roots of this deviation are seeded it would be difficult to uproot and eliminate. Zaki: So, a successful academic environment relies on the strength of its diverse student population that is respected and accommodated. Is spiritual accommodation part of that diversity and strength? Imam Yahya: Yes, for example, at GU, any religious group will be accommodated as it needs require. The Muslim students have their prayer room (i.e. masjid) and a full time salaried imam who is always available to the students; faculty and the wider community at large. The Christian students have their full accommodation, as do the Jews, Buddhists, Hindus, etc. The campus has interfaith activities and the various religious student groups share the responsibility in the sponsoring of a number of seminars and conferences by bringing leading scholars of different religions. Zaki: Jazzak Allah khairan for this short notice and your accommodation of this interview. We would like to invite you to come and talk to Ethiopian Muslims in the near future Imam Yahya: Barak Allahu Fik, Br. Zaki. By the way, I would certainly accept that. Even if you wish for me to go to Ethiopia, just let me know. That is it.

Page 46: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

46

Second Interview conducted on 3/12/08

Stanford University – My alma mater

I interviewed more than one person in the Office of Religious Life of Stanford University about religious practices and policies on Stanford campus. When I was at this university, I witnessed a great respect extended to the Muslims on campus by the university administration. We had a dedicated Masala and prayer room large enough to store Islamic books (with a library in it) and other cooking items for Ramadan Iftar and the likes. We had a special ablution or wash room designed specifically for wudu.

These are the facts: As of 2008, there are 40 recognized religious organizations on the Stanford campus. In addition to a wide range of Christian groups, there are the Hillel Foundation and Chabad, the Islamic Society, the Baha'i Association, the Hindu Student Council, Unitarian Universalists, the Buddhist Community and the World Peace Buddhists. The university's support of the Office for Religious Life presumes that faith and spiritual quest are consonant with the academy's most vital pursuits of meaning and purpose.

Our Mission

According to the statement of the university is:- "To guide, nurture and enhance spiritual, religious and ethical life within the Stanford University community".

The Muslims on campus like any students of other faith traditions have the full opportunity to practice their religion as individuals and in mass. The staff including the deputy chief of Religious Life says that “we are collectively committed and devoted to ensuring lively, thoughtful and supportive contexts for Stanford students, faculty and staff who wish to pursue spiritual interests. We recognize that a spiritual/religious journey can be an important, balancing complement to the numerous challenges one faces in the pursuit of academic and career goals. We wish to produce well-rounded and broad-minded members of society that can contribute to the growth, development and welfare of the country and the world. While each one of us participates in

and leads worship and study in her/his own religious traditions, our primary objective as a staff is to collaborate as a multi-faith team and work with all constituents of this dynamic university.

Our aim, as it states in our program, is to promote enriching dialogue, meaningful ritual, and enduring friendships among people of all religious backgrounds. There are three Deans for Religious Life on the campus have been appointed by the university to provide leadership, services and programming in matters of religion, spirituality, and ethics. The current Deans represent the traditions that are present and support all religious traditions represented at Stanford. They strive to ensure that students, faculty and staff have access to honest, lively, thoughtful and supportive contexts in which to pursue their spiritual journeys on the Stanford campus. While each participates in and leads worship and study in his/her own religious community on campus, as a multi-faith team they work with all who comprise the university-students, faculty, staff, trustees and alumni-to promote dialogues, ceremonies and friendships which gather people of varied backgrounds.

The Deans create multi-faith worship opportunities in response to significant events in the life of the Stanford community, raise and respond to social justice issues and work throughout the university to address specific religious concerns. Additionally, they serve on a number of administrative committees and work collaboratively with other university offices on issues that affect the quality of life at Stanford. The Deans for Religious Life are committed to welcoming students of all genders and sexual identities, all religious and non-religious traditions, and all cultural backgrounds.

This is just a small sampling from United States university administrations that view Muslim faculty and students as an integral part of their university educational mission and structure and will go to any length to accommodate the religious beliefs of Muslims and other religions and encourage them to practice their faith fully anywhere on campus. I am truly blessed to have attended both Stanford and Georgetown universities.

Page 47: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

47

በሕብረት ዣንጥላ … ርሃብ Eንዲቀላ !!!ርሃብ የሰው ልጆችን መልካም ህይወት Aደጋ ላይ ከሚጥሉ የAለማችን ችግሮች Aንዱ Eና ዋነኛው ነው። ርሃብ ጤናን ያቃውሳል፡ ጠንካራ ገላን ያሽመደምዳል ለመከራ Eና ለስቃይ ዳርጎ ህይወትንም ይነሳል። በረሃብ Aለንጋ የሚገረፍ ትውልድ ብሩህ ተስፋን ተነፍጎ Aገርን በምርታማነት የማጎልበቱ Eምርታ በEጅጉ ይዳከማል። ይህ ዘግናኝ Eና Aስከፊ ሂደት በIትዮጵያ ምህዋር ላይ ለዘመናት ተጋርዶ በድል ያልረታነው ፈታኝ የታሪካችን ገጽታ መሆኑን ዓለም በጉልህ የሚያውቀው Eውነታ ከሆነ ውሎ Aድሯል።

ተፈጥሮ ገራገር የሆነችለት፡ ለም Aፈር ያላት Eና ደኖች ጥቅጥቅ ብለው ያለበሷት፡ Aያሌ ወንዞች Eና ሃይቆች የተንጣለሉባት፡ በማEድን የተሞላው ከርሰ ምድሯ፡ ድንግልነቱ የተበሰረባት፡ ሰው ዘራሽ ብቻም ሳይሆን ወፍ ዘራሽም የሚበቅልባት ግሩም መልካም ምድር ያላት Eናት Iትዮጵያን ከጊዜ ወደ ጊዜ ረሃብ የሚሉት ፈተና በAለንጋው ገርፎ ሰንበርን Eየተወላት ዳግም በቀጠሮ ሊመለስ በቀጠሮ ሲተዋት ፈተናውን በትEግስት ተወጥቶ ይህ Aስከፊ ክስተት Eንዴት ሊወገድ ይችላል ብሎ በጸሎት (ዱዓ) የAላህን ሱብሃነሁ ወተዓላ Eርዳታ Eየጠየቁ ድንበር Eና የAመለካከት ልዩነት ሳይበግር Eጅ ለEጅ ተያይዞ በጋራ መስራቱ ሰብዓዊ ግዴታ ነው።

”ከፍርሃት Eና ከርሃብም በጥቂት ነገር ከነፍሶችምከፍራፍሬዎችም በመቀነስ በEርግጥ Eንሞክራችኋለን። ታጋሾችንም (በገነት) Aብስር።’’ (ቁርዓን 2 ፡155)

ድሃው የIትዮጵያ ህዝብ በወባ በኤድስ Eና በሌሎችም በሽታዎች Eየረገፈ የሃዘን ድር ያላደራበት ቀየ የለም ለማለት ያስደፍራል። የAላህ ምንዳ ከታጋሾች ጋር ይሁን Eና ሃዘን መከራው Eንደምን በደስታ ሊቀየር ይችላል ብሎ መነሳቱ ጽኑ Iስላማዊ ተግባር መሆኑን ከግምት ውስጥ በማስገባት Aያሌ የIትዮጵያ ችግሮች ለውይይት በሚቀርቡበት የበድር ዓለም Aቀፍ የIትዮጵያውያን ሙስሊሞች ፌዴሬሽን Aመታዊ ስብሰባ ላይ Iትዮጵያ ለተጠቃችበት የርሃብ ችግር Aፋጣኝ መልስ ለመስጠት የEርዳታ Eጅን መዘርጋቱ ብዙ ምንዳ የሚያስገኝ የተቀደሰ ተግባር Eና ወገናዊ ግዴታም ነው። ”ከውይይታቸው በምጽዋት ወይም በበጎ ስራ ወይም በሰዎች መካከል በማስታረቅ ከሚያዙ ሰዎች በስተቀር ደግ ነገር የለበትም” (ሱረቱ- AልኒሳE -114) ውድ Iትዮጵያውያን ሙስሊሞች ሆይ፦ “ባገኝ በልቸ ባጣም ተደፍቸ! Aላህ የከፈተውን ጉሮሮ Aላህ ይዘጋዋል” ያለች Eናት Aርግዛ Aምጣ፡ ወልዳ Aጥብታ Eንዳላሳደገች ዛሬ Eሷም በመራቧ የወላድ ጡቷ ደርቆ ቤት ያፈራውን Eንዳትቀምስ ቤቷ ባዶ ሆኖ ልጇ መንምኖ ከEጇ Aምልጦ ለAፈር ሲበቃ Eየተስተዋለ ነው። ከራሴ በላይ ለልጆቼ ያለው Aባት ምግብ Eያለ የሚጠዘጥዘውን ሆዱን ቻል Aድርጎ ላይ ታች ቢማስን የልጆቹን Aፍ የሚያረጥብበት የሚቀመስ ነገር Aጥቶ የAብራኩ ክፋይ የሆኑትን ምስኪን ህጻናትም ሞት ነጥቆበት ጉድጓድ ቆፍሮ Eንደሚያሳርፋቸው በገሃድ Eየታየ ነውና ደሃ ወገኖችን ለማዳን Eንጣደፍ። መስጠት ለAላህ ሱብሃነሁ ወተዓላ የሚፈፀም ተግባር ነው። Aላህ ሰው ያሰኘንን ህይወትን Eልፍ AEላፍ የምድር ጸጋ በረከትን፡ ቤተሰብ Eና ልጆችን ጨምሮ ሰጥቶናል፡ ደግሞም Eኛ የምናስታውሰውን Eና የማናስታውሰውንም በቸርነቱ ሳያቋርጥ ይሰጠናል። ሰጭ ነው Eና ሰጭዎችንም ይወዳል፡፡ በጊዜ Eና በቦታ ሳንወስን የተቸገረን ከረዳን፡ የተራበን ካበላን፡ የታረዘን ካለበስን፡ በሁለቱም ዓለማት ስኬታማ ሆነን Aላህ ሱብሃነሁ ወተዓላ ከፍራቻ Eና ከሃዘን ነጻ Eንደሚያደርገን Eንዲህ ብሎ ቃል ገብቶልናል፦

”Eነዚያ በገንዘቦቻቸው በሌሊት Eና በቀን በድብቅም በግልጽም የሚለግሱ ለነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳ Aላቸው፡ Eነሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም Eነሱም Aያዝኑም።” (ቁርዓን 2 ፡274) ውድ Iትዮጵያውያን ሙስሊሞች ሆይ፦ የርሃቡን መከሰት Aንስተን የተሰማንን ለመግለጽ Aስበን ወይም በመላምት ከEርዳታ በፊት ብዙ ልንወያይ Eንችላለን። መወያየት ደግ ቢሆንም ውይይታችን በዝቶ ከEጃችን በቀደመ ቁጥር የተራበው ሆድ የመራብ ድምጽ ማሰማት Eያቃተው ጨጓራ Eና Aንጀቱ Eየተብላሉ ምግብን የመቀበል Aቅምን ያጣል። ተራብኩ ድረሱልኝ የሚለው የወገን ድምጽም Eየሰለለ የመጣራት Aቅሙን Aጥቶ ልሳኑ በረሃብ ይዘጋል፡ ስለ ነፍስ ብሎ የሚያለቅሰውም Aይን Eንባው ደርቆ ተስለምልሞ ይከደናል፡ ምግብን ፍለጋ የሚኳትነው Eግርም ተሽመድምዶ መራመድ ይሳነዋል። Eርዳታ ሊቀበል የሚዘረጋ Eጅም ተዝለፍልፎ Aልዘረጋ ይላል። ምግብን የሚያላምጥ Aፍ Eንኳ Eናጉርስህ ብንለው ተዘግቶ Aልከፈትም ይላላልና ውይይታችንን ከተግባር Eና ከEርምጃ ጋር Eናድርገው። ቁርዓናዊ ዋቢ Eነሆ፦ ”ከውይይታችሁ በፊት ምጽዋትን ከማስቀደም (ድህነትን) ፈራችሁን?” ሱረቱ- Aልሙጃደላህ -13 ውድ Iትዮጵያውያን ሙስሊሞች ሆይ፦ የተሻለን ህይወት ለራሳችን ለቤተሰባችን ብሎም ለወገናችን ለማምጣት ብለን በAላህ ሱብሃነሁ ወተዓላ መሬት ላይ ከAጽናፍ Eስከ Aጽናፍ በስደት (በሂጅራ) ተበትነናል። በተለይ በመካከለኛው ምስራቅ በAውሮፓ Eና በAሜሪካ የምንገኝ ወገኖች ጤናን ለመጠበቅ በስራ ብዛት ጊዜ Aጥተን፡ Aልያም ለAላህ ብለን፡ ጾም በመጾም በጊዜያዊ ርሃብ ካልተራብን በስተቀር ርሃብ Aይነካንም። በAንጻሩ መብላት ተስኖን ከማቀዝቀዣ Aውጥተን ለቆሻሻ ማጠራቀሚያ የምናበቃው፡ ጣፋጭ ምግብ፡ ገበታ ቀርቦ መጨረስ Aቅቶን የምንጥለው ትርፍራፊ ብዙ መሆኑ ባይካድም ድሃው ወገናችን ህይወቱን ለማትረፍ ትርፍራፊ ባጣበት ፈታኝ ወቅት ላይ በመሆኑ ፈጥነን Eንድረስለት። ይህ ወገናችን ችግር Eና መከራን ተቋቁሞ የኖረ ተራብኩ ብሎ Eርስ በEርሱ ያልተጫረሰ ጨዋ ህዝብ ነው። ጾመኛ ሰው ሲያፈጥር ደስታ Eንደሚሰማው ሁሉ ከAንድ ሰው ላይም ይሁን ከAንድ መቶ ሽህ ሰው የርሃብን ስቃይ በEርዳታ Aስወግዶ የፈካ ፊትን ለማየት በበድር ዣንጥላ ርሃብ Eንዲቀላ ብለን፡ በመሰባሰባችን ረድኤት ተጠቃሚ Eንዲሆን Eናብቃው። በተሰባሰብንበት ትልቅ ዣንጥላ ስር ርሃብን በዱA፡ በስራ፤ በEርዳታ ማጥፋት ይቻላል Eንበል Iንሻላህ። የሞት ቀጠሮ Aማክሮ Aይመጣም Eና መቼ Eንደሆነ ስለማይታወቅ Eኛም በህይወት Eያለን በነፍሳቸው ለመድረስ Eንጣደፍ! ሞት ከወሰደን ወይም ከወሰዳቸው Eንጸጸታለን፡ ያውም ጸጸት በማይጠቅምበት ጊዜ! Eናም በህብረት ዣንጥላ ርሃብ Eንዲቀላ Eንረባረብ! IንሻAላህ። “Aንዳችሁንም ሞትን ሳይመጣውና ጌታየ ሆይ! Eንድመጸውት Eና ከደጋጎችም ሰዎች Eንድንሆን ወደ ጥቂት ጊዜ ብታቆየኝ ኖሮ Eመኛለሁ ከማለቱ በፊት ከሰጠናችሁ ሲሳይ ለግሱ “ ሱረቱ-Aልሙናፊቁን-10

E-mail:[email protected]

www.BIEMF.org

Page 48: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

48

ሠላምና ፍትህ በIስላም ከIማም ዛይድ ሻኪር

የምንኖረው Aሁን ካለው የተሻለ ሠላም ሊኖረው በሚችል ዓለም ውስጥ ነው። በተለያዩ የዓለም ክፍሎች ሠላማችን የደፈረሰብን Eንደመሆናችን Eኛ ሙስሊሞች ከማንኛውም ህዝብ በተሻለ መንገድ ነው ይህንን ሃቅ የምንረዳው። ሠላማችን በፓለስቲኒያ፣ በቼችንያ፣ በሶማሊያ፣ በIራቅ፣ Aፍጋኒስታን፣ በካሽሚር፣ በሱዳንና በሌሎች በርካታ ቦታዎች በደፈረሰበት ሁኔታ ላይ ይገኛል። በተመሳሳይ መልኩ ይህ የምንኖርበት ዓለም የተሻለ ፍትሀ የሰፈነበት ሊሆን በቻለ ነበር። በተለያዩ የዓለም ክፍሎች Aሸባሪ ቡድኖች፣ ወታደራዊ ኃይላት ወይንም የደህንነት Aባላት ሰዎችን በዘፈቀደ በመወንጀል ሰለባ የሚያደርጉ Eርምጃዎችን Eንደሚወስዱ በየEለቱ Eናነባለን። ያለ መታደል ሆኖ Eንዲህ ያለው ከሰብዓዊነት መርሆ ውጪ የሆነ የፖለቲካ ባህሪይ ባድጉ ሃገሮች ውስጥም ሆነ በማደግ ላይ ባሉ ሃገሮች የተለመደ ጉዳይ Eየሆነ መጥቷል። ይህም በሃገሮች ማንነትና ተዓማኒነት ላይ ከፍተኛ Aደጋን Eያስከተለ ይገኛል። Eነዚህ ሁለት ጉዳዮች፣ ማለትም ሠላምና ፍትህ በተደጋጋሚ በጥምረት ሲነሱ ይታያል። ያለ ፍትህ ሠላም የለም ስለዚህ የሁለቱ ጥምረት ምክንያታዊ ነው። ለዘላቂ ሠላም ፍትህ ዋነኛው ቅድመ ሁኔታ ነው። የዚህ መጻጽፍም ዋና ዓላማው ሠላምና ፍትህ በIስላም ውስጥ ያላቸውን ቦታ ባጭሩ ለመቃኘትና በAንድ ሙስሊም ህይወት ውስጥ የሚኖረውን ጥልቅ ትርጉም ለመዳሰስ ነው። ሠላም ሠላም የሚለውን ቃል ወይንም ጽንሠ ሃሣብ የAረብኛ ቋንቋ ምሁር የሆኑት ራግብ Aል-Iስፋሃን የቁርዓን መዝገበ ቃላት ብለው በሰየሙት መጽሃፋቸው ሲተረጉሙት ከውጪያዊና ከውስጣዊ ኪሳራ የፀዳ ማለት ነው ብለውታል። ከዚህ ትንታኔ በመነሳት ምሁሩ Eውነተኛ ሠላም የሚገኘው ጀነት ውስጥ ብቻ ነው ብለዋል። ራጊብ Aል-Iስፋሃን ይህንን ያሉበትን ምክንያት ሲያስረዱ፤ ማለቂያ የሌለው ዘላለማዊነት፣ ምንም ያልጎደለበት ሙሉE የሆነ Eርካታ፣ ውርደት የሌለበት ክብርና ከህመም ነፃ የሆነ የተሟላ ጤንነት የሚገኘው ጀነት ውስጥ ብቻ ስለሆነ ነው ብለዋል። በዚህም ሳቢያ Aላህ ሱ.ወ.A - ሠላም በመባል ይታወቃል ምክንያቱም Eርሱ ብቻ ነውና ከምንም Aይነት ግድፋት የጠራ። ይህ Aይነቱ Eውነተኛ የሠላም ግንዛቤ በIስላም ብቻ ሳይሆን በAይሁድም ሆነ በክርስትና ኃይማኖት የታመነበት ነው። ከላይ ከዘረዘርነው ገለጻ ከተነሳን በAገሮች መካከል ሠላማዊ ግንኙነት Aለ ስንል ግንኙነቱ ከፀብ፣ ከውጫዊና ውስጣዊ ኪሣራ የጽዳ ነው ማለት ይሆናል። ከዚህ Aንጻር ሲገመገም ጦርነት Eንደ Aንድ Eንግዳ ሁኔታ ሊታይ ይችላል። የጦርነት የመጨረሻ ውጤት የሆነውንና በሰዎች መካከል ቀድሞ የነበረው ሠላም የሚያደፈርሰውን፣ ነፍስ ማጥፋትን ከግምት ውስጥ ስናስገባ የጦርነት የEንግዳነት ባህሪይ ወይንም ተፈጥሮ ይበልጥ ግልጽ ሊሆንልን ይችላል። በነብዩ ሃዲስ Eንደተገለጸው « የAደም የበኩር ልጅ ወንጀሉን Eስከፈጸመበት ጊዜ ድረስ ማንም ነፍስ በግፍ Aልተገደለም።« Eነሆ ነፍስ ማጥፋትን ለመጀመሪያ ጊዜ የፈጸመው Eርሱ መሆኑ ነው። በግለሰብ ደረጃ ሠላም ከኪሳራ Eንደፀዳ ልብ ሊታይ ይችላል። ልቡ ከኪሳራዎች የፀዳ ሰው በAላህ ፈቃድ በትንሳኤው Eለት ጌታው ፊት ሲቀርብ ይበጀዋል፤ ወደ ዳር Aሠላም በደህና ይገባል። ይህንን Aስመልክቶ Aላህ ሱ.ወ.

« በዚያን፣ ኃብትም ሆነ ልጆች በማያድኑበት ቀን (የሚቀናቸው) Eነዚያ Aላህ ፊት ንፁህ ልብን ይዘው የሚቀርቡ ናቸው « 29፡89 በማለት Aረጋግጧል። ” Iስላም የሠላም ኃይማኖት ነው! ” ይህም ሲባል Iስላም Eውነ ተኛና ዘላቂ ሠላም ወደሚገኝበት ወደ ጀነት ሠዎችን ይመራቸዋል ማለት ነው። ሠላም ከላይ ከተጠቀሱትም የሰፋ ትርጉም Aለው። ከEስልምና ኃይማኖት ግቦች መካከል Aንዱ የሠላምን መርህ በመላው ዓለም ማስተዋወቅና ለመላው ዓለም የሚሠራጭበትንም ጎዳን መጥረግ ነው። ከሙስሊም ወንድሞችና Eህቶች ጋር የሚኖረን ግላዊ ግንኙነትም መጀመር ያለበት « በመካከላችሁ ሠላምን Aስፍኑ « በሚለው ነብያዊ ትEዛዝ ነው። ይህ ትEዛዝ በጣም ጥብቅ ከመሆኑ የተነሳ ውዱ ነብያችን ሶ.A.ወ. ያለምንም ማወላወልና ጭቆና ተግባራዊ Eንድናደርገው መክረውናል። በዚህ የIስላም መልካም Aቋም በተንጸባረቀበት ሐዲስ መጨረሻ ላይ ነብዩ ሶ.A.ወ. «ለምታውቋቸውም ሆነ ለማታውቋቸው ሰዎች ሰላምታን ስጡ « በማለት ተናግረውል። ይህ ጥልቅ Aስተውሎትን የሚጠይቅና Eምነታችንን ከሚያሟሉ ነገሮች Aንዱ መሆኑ ጉዳዩ ያለውን ክብደት የሚጠቁም ነው። ይህንን Aስመልክቶ ውዱ ነብያችን ሶ.A.ወ. «Eስካላመናችሁ ድረስ ጀነት Aትገቡም፤ Eርስ በEርስ Eስካልተ ዋደዳችሁ ድረስ Aላመናችሁም። Eርስ በርስ ወደመዋደዱ በEርግጠኝነት የሚመራን ጎዳና ልጠቁማችሁ? ሠላምታንና የሠላምን መንፈስ በመካከላችሁ Aስፍኑ« በማለት ተናግረዋል። ከባለቤቶቻችንም ጋር የሚኖረን ግንኙንት የሠላምን ባህሪይ የተላበሰ መሆን Aለበት። ይህንን ግንኙነት Aስመልክቶ Aላህ ሱ.ወ. «ሠላም ከሁሉም የተመረጠ ነው« 4፡128 በማለት AስጠንቅቆናAል። በተመሳሳይ መልኩ ከሌሎች ህዝቦች ጋር በሚኖረንም ግንኙንቶች « (ጠላቶቻችሁ) ወደ ሠላም ከመጡ Eናንተም Eንዲሁ ወደ ሠላም Aዘንብሉ፤ Eምነታችሁንም ጌታችሁ ላይ Aድርጉ» 8፡61 በማለት ጌታችን Aዞናል። ከላይ Eንደተጠቀሰው በግለሰቦችና በማህበረሰቦች መካከል የነበረው የመጀመሪያ ግንኙነት ሠላም ነበር። ይህ ሃሳብ ከተመሰረተባቸው ሃዲሶች መካከል Aንዱ ነብያችን ሶ.A.ወ. «Iሣ A.ሠ. በዓለም መጨረሻ Aካባቢ ተመልሶ ሲመጣ ዓለምን ወደ ሠላም ይመልሳታል« በማለት የተናገሩት ነው። ፍትህ ፍትህ የሚለው ጽንሠ ሃሳብ Eንደሚከተለው ሊተረጎም ይችላል፥ በAላህ መጽሃፍና በመልEክተኛው ሱና መሠረት ማስተዳደር፤ ባዶ በሆኑ Aስተሳሰቦች ለይ ተመስርቶ ከመፍረድ መቆጥብንም ያጠቃልላል። Eንዲሁም መብትን ለባለመብቶቹ በEኩልነት ማካፈል ተብሎም ይተረጎማል። የኃላኛው ትርጓሜ፣ ለፍትሃዊ ክፍፍሎሽ፣ Eኩልነትን Eንደ ዋነኛው ቅድመ-ሁኔታ Aድርጎ ያስቀምጣል። ተፈጥሮAዊና ማህበረሰባዓዊ ሥርዓትን ለመጠበቅ የፍትህ ጽንሠ ሃሳብ ጠቃሚ ከሆኑት መሠረቶች መካከል Aንዱ ነው። Aላህ ሱ.ወ. ሚዛኑን Aስተካክያለሁ ብሏል። ብዙዎቹ Uለማዎቻችን Eንደጠቀሱት ፍትህ Aላህ ከደነገጋችው ስርዓቶች መካከል Aንዱ ነው። ይህ Eውነታ የጤናማ ማህበራዊ ስርዓትም መሠረት ነው። ይህንን Aስመልክቶ Aላህ ሱ.ወ. የሚከተለውን ብሏል «Eናንተ ያመናችሁ ሆይ! ለAላህ ቀጥተኞች ሁኑ፤ ለፍትህ መስክሩ። ለሰዎች ያላችሁ ጥላቻ I-ፍትሃዊ Aቋም Eንድትይዙ Aያድርጋችሁ። ሃቀኞች ሁኑ! ያ ለጽድቅ የቀረበ ነውና። Aላህን Aስታውሱ፤ Eነሆ የምታደርጉትን በሙሉ ያውቃልና።« 4፡135 ፍትህ በማህበረሰብዓዊ Aኳያ ያለውን ሁለት ትርጓሜዎች Iማም Aል-ቁርቱቢ በጥቅሉ ሲገልጹ፣ ፍትህ ( Aል-Aድል ) Eና የክፍፍል ፍትህ (Aል-ቂስ) በማለት Aስቀምጠውታል። በሁለቱ

Page 49: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

49

መካከል ስላለውም ግንኙነት ሲገልጹ «ፍትህ የሰው ልጆች ግንኙነቶችና የEስላማዊ Aስተዳደርም መሠረት ነው።« ብለዋል። ይህ Aባባል «Eነሆ መልEክተኞቻችንን ግልጽ ከሆኑ ማረጋገጫዎች ጋር ላክናቸው። Eንዲሁም ህዝቦቻቸውን ወደ ፍትህ ይመሯቸው ዘንድ መጽሃፍና መመሪያን ገለጽንላቸው።« 57፡25 የሚለውን የAላህ ሱ.ወ. መልEክት ገላጭ ነው። Iማም Aል-ማዋርዲ የክፍፍልን ፍትህ በጥቅሉ የሚገልጹት Eንድሚከተለው ነው «ዓለማዊ ጉዳዮችን ከሚያሻሽሉ ነገሮች Aንዱ የፍትሃዊ ክፍፍል መርሆ ነው። በሰዎች መካከል Eንከን Aልባ የሆነ ግንኙነት Eንዲኖር ያደርጋል፣ ለመለኮታዊ ህግጋት ተገዢነትን የተመቻቸ ያደርጋል፣ ለሃገሮችም ብልጽግናን ያመጣል። ፍትሃዊ ክፍፍል የበለፀገ Iኮኖሚ መሠረት ነው። ቤተሰብን ያጠናክራል፣ መንግስታትን ያረጋጋል። ፍትሃዊ ክፍፍል ካለ ሃገር Aይወድምም፤ AEምሮም ወሰን ከሌለው የፈላጭ ቆራጭ Aገዛዝ ጋር ሲነጻጸር ቶሎ Aይላሽቅም። በዚህም ምክንያት Iብን ተይሚያ የIስላማዊ Aስተዳደር ሃላፊነት መነሳት ያለበት «Aላህ የሚያዛችሁ፣ መብቶችን ለባለመብቶቹ Eንድታስረክቡ ነው። በሰዎች መካከል ስትፈርዱም ፍትሃዊ Eንድትሆኑ ነው« 4፡58 ከሚለው የቁርዓን Aንቀጽ መሆን Aለበት ብለዋል። ነብዩ ሶ.A.ወ. ይህንን Aስመልክቶ «ከሰዎች መካከል በAላህ የተወደደና በትንሳኤውም ቀን ለAላህ የቀረበው ፍትሃዊ መሪ ነው። ከሰዎች መካከል የተጠላውና ከAላህ በጣም የሚርቀው ግፈኛ መሪ ነው« ብለዋል። ባለማወቅ ከሚወሰዱ ጨቋኝና I-ፍትሃዊ ከሆኑ Eርምጃዎች ውዱ ነብይ ሶ.A.ወ. ራሳችውን ነጻ ሲያደርጉ «ለሙግቶቻችሁ ፍርድ ለማግኘት Eኔ ዘንድ ትመጣላችሁ። ምናልባት Aንዳችሁ ከሌላኛችሁ የተሻለ የንግግር ተሰጥO ይኖራችኃል። Eኔም ከሰማሁት ተነስቼ ተበዳይ ላይ Eፈርድበት ይሆናል። በዚህ Aይነት ካለማወቅ ለወንድማችሁ የሚገባውን ለEናንተ ብፈርድላችሁ የምሰጣችሁ የጀሃነምን ቅንጣቢ ነውና Aትውሰዱት።« በማለት መናገራቸው ተዘግቧል። Eንከን የማይወጣለት ፍትሃዊው ካሊፋችን Uመር Iብኑ-ኸታብ ረ.A. የሚከተለውን ልብን ሰርስሮ የሚገባ ቃል ተናግሯል፤ «Eነሆ Aላህ ምሳሌዎችን ሰጥቷችኃል፣ በቀጥታም ገሥጿችኃል፤ ልቦቻችሁ ይነቁ ዘንድ። Aላህ Eስኪያነቃቸው ድረስ ልቦች የሞቱ ናቸው። ፍትህ ጠቋሚዎችና መጠኖች Aሉት። ጠቋሚዎቹን በተመለከተ Aይናፋርነት፣ ቸርነት፣ ትህትናና መተናነስ ናቸው። መጠኖቹን በተመለከተ መጠኖቹ ምህረትን የተላበሱ ናቸው። ለሁሉም ጉዳይ Aላህ በር Aዘጋጅቷል። ቁልፍንም በመስጠት መግባት Eንድንችል Aድርጓል። የፍትህ በር የI-ፍትሃዊነትን መዘዝ መርምሮ ከግምት ውስጥ ያስገባና ቁልፉም የመንፈሳዊው ዓለም ሰው መሆን ነው። I-ፍትሃዊነት የሚያስከትለውን መዘዝ ከግምት ውስጥ ማስገባት የሚለው ጽንሠ ሃሳብ ሞትን ማስታወሰንና ለሞትም ራስን ከምድራዊ ሃብትና ተድላ በፈቃደኝነት መነጠልን ይጨምራል። መንፈሳዊነት ከሌሎች ጋር በሚደረጉ ውሎች ፍትሃዊ መሆንንና በቂ በሆነው መርካትን ይጨምራል። Aንድ ሰው በቂው በሆነው ካልረካ በስተቀር ምንም Aይነት የተትረፈረፈ ንብረት ሊያጠግበው Aይችልም« Aብዛኛው በዚህ መጻጽፍ ውስጥ የቀረበው ውይይት ፍትሃዊ ክፍፍል ላይ ያተኮረ ነው። ያም ሆኖ ቁርዓን ለፍትሃዊ ዳኝነትም ትኩረት ሰጥቷል። Aላህ ሱ.ወ. «መለኮታዊውን ቅጣት በምትበይኑበት ወቅት AድልO Aታድርጉ« 24፡2 በማለት Aዞናል። ነብዩ መሃመድ ሶ.A.ወ. ህዝቦች ከሚጠፉባቸው ምክንያቶች መካከል Aንዱ የፍትሃዊ ዳኝነት Aለመኖር Eንደሆነ ጠቅሰዋል። ይሄንኑም ሲያረጋግጡ የገዛ ልጃቸው Eንኳን ሰራቃ ብትገኝ ህጉ የደነገገውን ቅጣት ከመበየን ወደኃላ Eንደማይሉ ተናግረዋል።

ማጠቃለያ ይህች Aጭር መጻጽፍ ሠላምና ፍትህ ብዙ ትርጉምና ጥልቅ የሆነ ግንዛቤ ያላቸው ጽንሠ ሃሳባት መሆናቸውን ለማንኛውም ሙስሊም ግልጽ ታደርጋለች፤ ስለዚህም ለሠላምና ለፍትህ የቆምን ህዝቦች መሆን ይኖርብናል። ኃይማኖታችን በEርግጥም የሠላም ኃይማኖት መሆኑን በግልጽ ማሳያት ይኖርብናል። ያ ማለት ግን ለሠላም ያለን ፍላጎት I-ፍትሃዊያን ሊያድርገን ወይንም I-ፍትሃዊነት ሲፈጸምብን በዝምታ Eንድንቀበል ሊያደርገን Aይገባም። «ቀጥተኞች የፍትህ ደጋፊዎች ሁኑ …« 4፡135 በሚለው የቁርዓን Aንቀጽ በታዘዝነው መሠረት ለፍትህ መቆም Aለብን። ይህ Aቋም ደግሞ ከተራ መፈክርነት Aልፎ በመሄድ ከቅዱስ ቁርዓንና ከታላቁ ነብይ መሃመድ ሶ.ስ.ወ. ቃላትና ተግባራት በተማርናቸው Eውቀቶች በመታገዝ ወደ Aወንታዊ Eንቅስቃሴ ሊመራን ይገባል።

የሐበሻና የሐበሾች ክብር በEስልምና በሸህ Aደም ካሚል ፋሪስ

ሐበሻ Eንድ ሀገር ነጃሺ ደግሞ Eንደ ንጉሥነቱ ያሳዩት ጠንካራ Aቋም Eንደ ከፍተኛ ውለታና መልካም ሥራ ተቆጥሯል። Aላህ ሱ.ወ. Eንደነዚህ ዓይነት ውለታዎችን ከግምት ውስጥ Eንደሚያስገባቸው ተናግሯል። «ለመልካም ሥራ ምንዳው መልካም ነገር Eንጂ ሌላ ምን ይሆናል« ብሏል። በሌላ Aንቀጽ ደግሞ «መልካም ሥራ የሰራን ሰው ምንዳ በከንቱ Aናስቀርም« ብሏል። በዚህ መሰረት ሐበሾችን የሚያሞካሹና የሚያመሰግኑ በቁርዓን ውስጥ ከሃያ ሦስት Aንቀጾች በላይ በተለያዩ ምEራፎች ተጠቅሰዋል። በAል-Iምራን ምEራፍ ቁ. 199፣ በAል-ማIዳህ ምEራፍ ቁ. 82 Eና 83፣ በAል-በቀራ ምEራፍ ቁ. 115፣ በAል-ቀሰስ ምEራፍ ቁ. 52-55፣ በAል-ሁጀራት ምEራፍ ቁ. 13፣ በሷድ ምEራፍ ቁ. 62፣ በAል-ጋፈር ምEራፍ ቁ. 78፣ በሉቅማን ምEራፍ ሙሉውን ፣ በAል-Aንዓም ምEራፍ ቁ. 52-54፣ በAል-ፉርቃን ቁ. 68-70፣ በAል-ኒሳE ምEራፍ ቁ. 166፣ በAል-ዙሙር ምEራፍ ቁ. 53፣ በAል-ተህሪም ምEራፍ ቁ. 6፣ በAል-Iንሳን ምEራፍ ቁ. 1 ናቸው። ሀበሾችን የሚያሞካሹና የሚያመሰግኑ ሐዲሶች ግን ከ30 በላይ ናቸው። Eንግዲህ ሐበሻንና ሐበሾችን በተመለከት የወረዱትን፣ የሚያሞካሹና የሚያመ ሰግኑ ሐዲሶችንና የቁርዓን Aንቀፆች በተመለከተ ከላይ Eንደተገለጸው ሀበሻ በዚያች በቀውጢ ቀን ከረሡል ጎን ቆማ ነበር ማለት ነው። Aላህን ሱ.ወ. በመላEክቱ ጅብሪል Aማካይነት ተለይተዋቸው Aያውቁም ነበር። በየደቂቃው ያበሽራቸው ነበር። ያም ሆኖ ግን የቁረይሾች ተቃውሞ Eያየለ ሲመጣ ለዳAዋ ሥራቸው ሊያግዛቸው የሚችል ዳEዋው ከሚመለከታቸው ከራሳቸው ሰዎች የግድ ማግኘት ያስፈልግ ነበር። በተመሳሳይ ደግሞ ያ ሁሉ ተቃውሞ ሲመነጭ የነበረው ዳEዋው ከሚመለ ከታቸው ሰዎች ነበር። በተለይም የረሡልን ታማኝነት፣ ፍትሃዊነትና ሐቀኝነት ጠንቅቀው ከሚያውቁት ከቤተሰቦች የሚመጣው ተቃውሞ የጠነከረ ነበር። ያውም ዳዓዋ የሚደረግበትን ነብዩ የሚናገሩትን ቋንቋ Eያወቁና ነብዩ የሚጠቅሷቸውን ማስረጃዎች፣ የቁርዓን Aንቀፆች ምሳሌዎች፣ ተረቶችና ታሪኮች በግልጽ Eያወቁ። ምን ዋጋ Aለው ኮሩ፤ ከAመጸኞቹም ሆኑ። በዚህ ጊዜ ነበር የሐበሻ Aቋም በንጉሷ Aማካኝነት ግልጽ ሆኖ የወጣው። ምንም Eንኳን ሐበሻ ከነብዩ ጋር በቋንቋም፣ በዘርም፣ በባህልም፣ በወግም ባይገናኙ ጠንካራ Aጋርነታቸውንና ለነብዩ ያላቸውን Eምነት ግን ምንም ሳያወላውሉ ነበር ይፋ ያደረጉት። በEርግጥ

Page 50: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

50

ረሡል ሶ.A.ወ. ይዘውት የመጡት Eስልምና Aለም ዓቀፋዊነት ባህሪይ ስላለው ሐበሾችም ቢሆኑ ይመለከታቸዋል። Eንግዲህ ከላይ ለማየት Eንደተሞከረው ነጃሺና ሐበሻ ከረሡል ሶ.A.ወ. ያገኙትን ክብርና ምስጋና ተመልክተናል። Aሁን ደግሞ ረሡል ሶ.A.ወ. ለሐበሻና ለሐበሾች ክብር ሲሉ ለማንም ያላደረጉትን ውለታ ለሐበሾች Aድርገዋል። Eስኪ ከዚህ በታች Eንመልከት፡

1. ነብዩ ሶ.A.ወ. ሃበሾች Eነርሱም Eንደተዋችሁ ሁሉ Eናንተም ተዋችው በማለት ሐበሻን ያከበሩ ሲሆን ምናልባትም ሀገሮችን የማቅናት ዘመቻ ቀጥሎ በምስራቅ Eስከ ቻይና፣ በምEራብ Eስከ ፈረንሳይ ሲደርስ ሐበሻን ግን ያልነኩበት ምክንያት በዚሁ ልዩ ክብር ሲባል ይሆናል።

2. ነብዩ ሶ.A.ወ. ለቢላል Aል-ሐበሻ Eና ለUሳማ Iብን-

ዛይድ Iብን Uሙ Aይመን Aል-ሐበሺያ ልዩ ክብር ነበራቸው። ረሡል ሶ.A.ወ. ከ10 ሺህ በላይ የሙስሊም ጦር በመምራት ታላቁን የማቅናት ዘመቻ በመካ ላይ Aካሂደው Eጅግ በጣም ግዙፍና Aደገኛ የተባለውን የቁረይሽ ጦር ያለምንም ደም መፋሰስ ድል ነስተው ነበር። ከዚህ ድል በኃላ ካEባን በመቆጣጠር በዙሪያዋ የነበሩትን 360 ጣOታት ያስወገዱ ከመሆኑም በላይ ውስጡን ለማጽዳት ቁልፉን Eዲሰጧቸው ጠየቁ። ቁልፉንም Uስማን ቢን-ጦለሃ የተባለ Aመጣውና ነብዩ ከፍተው ገቡ። ልክ በውስጥ ያለውን የካEባ ክፍል ለማጽዳት Eንደገቡ ረሡል ሶ.A.ወ. በAራቱም ማEዘናት በመስገድና ተክቢራዎችን በማሰማት የነብዩላህ Iብራሂም ዱዓዎች መሳካታቸውን Aረጋገጡ። ነብዩ ሶ.A.ወ. ወደ ካEባ በገቡበት ጊዜ Aቡበከር ወይንም Uመር ወይንም Uስማን ወይንም Aሊን Aልነበረም ይዘው የገቡት፤ ቢላል Aል-ሐበሻ Eና ለUሳማ Iብን-ዛይድ Iብን Uሙ Aይመን Aል-ሐበሺያ Eንጂ። ነብዩ ሶ.A.ወ. ውስጠኛውን ክፍል ካጸዱ በኃላም ነብዩ ምን ይሉ ይሆን፣ ምንስ Aዋጅ ያውጁ፣ ውሳኔ ያስተላልፉ ይሆን በማለት ቁረይሾች ከታላላቅ የጎሣ መሪዎች Eስከ ተራ የጎሳ Aባል ግማሹ ቆሞ ግማሹ ደግሞ ተቀምጦ ሲጠባበቃቸው ነብዩም ከካEባ በር ብቅ ሲሉ ከበስቀኛቸው በቢላል ከበስተግራቸው ደግሞ የሐበሻይቱ የUመ Aይመን ልጅ በሆነው በUሳማ ቢን ዛይድ ታጅበው ነበር።

3. ሰዓቱ ዝሁር ነው። ለመጀመሪያ ጊዜ የAላህ ቃል

የበላይነት በመካ ምድር ይፋ የሚሆንበት! ታዲያ ይህን ይፋ ለማድረግ ረሱል ሶ.A.ወ. ሰው መመደብ ነበረባቸውና ለሐበሻ ክብር ሲሉ ቢላል ቢን-ረባህ Aል-ሐበሺን ”የማስታወቂያ ሚኒስትር” Aድርገው በመሾም በዚያች ምድር ክፉኛ Eንዳልተሰቃየባት ሁሉ ዛሬ ግን ከነብዩ በመጣ ትEዛዝ በካEባ ጣራ ላይ በመውጣት ለመጀመሪያ ጊዜ Aዛን Eንዲያሰማና በዚህ Aዛኑም መካ በሙስሊሞች Eጅ መግባቷን ይፋ ለማድረግ ቻለ። ቁረይሺዎችን ለዘመናት ሲያበሳጭና ሲያስቆጣ የኖረው «ከAላህ በቀር ሌላ Aምላክ የለም መሃመድም የAላህ መልEክተኛ ናቸው ብዬ Eመሰክራለሁ« የሚለው ቃል Aይናቸው Eያየና ጆሮAቸው Eየሰማ ይፋ ሆነ። ቢላል ለዚህ ታላቅ ክብር በመብቃቱ ሐበሻ ዘላለም ሲኮራበት ይኖራል። ዛሬ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ምEመናን በካEባ ዙሪያ ይሰበሰባሉ፤ በዚህ ቦታ ምን ይሰራ Eንደነበረ፣ ይህንን ዛሬ በዓለም የናኘውን Aዛን በመጀመሪያ በማን Aፍ Eንደተባለና የቢላልን ክብርም ያስታውሳሉ።

4. ረሡል ሶ.A.ወ. ለUሙ Aይመን Aል-ሐበሺያ ያደርጉላት የነበረው ክብር «Uሙ Aይመን ከEናቴ ቀጥላ Eናቴና ካለቁት ዘመዶቼ የተረፈች ናት« ይሉ ነበር። Uሙ Aይመን ማለት ረሡልን ሶ.A.ወ. ያጠባች፣ ያዘለች፣ ያሳደገች ወጣት ሆነውም ያልተለየቻቸው፣ በጎልማሳነታቸውና በሽምግልናቸውም Eስከ ህይወታቸው ፍጻሜ ድረስ Aብራቸው የነበረች ነች።

5. ነብዩ ሶ.A.ወ. ለUሳማ ቢን-ዛይድ ያሳዩት የነበረው

ክብርና ከሌሎችም ያስበልጡት የነበረበት ሁኔታ ረሡል ሶ.A.ወ. ለሐበሻ ያላቸውን ክብር ያሳያል። Uሳማ የተወለደ ጊዜ ነብዩ ሶ.A.ወ. በጣም ደስ ብሏቸው ነበር። Uሳማ የተወለደው መካ ቀውጢ በነበረበት ጊዜ ነበር። ታዲያ ነብዩ የUሳማን መወለድ ሲሰሙ ደስታና ፈገግታ Aሳዩ። ነብዩ Uሳማ ከተወለደበት ጊዜ Aንስቶ ይወዱትና ልዩ ቦታም ይሰጡት ስለነበር Eርሳቸው Eንደ ሚወዱት ሁሉ Aላህም Eንዲወደው ዱዓ ያደርጉለት ነበር።

6. ረሡል ሶ.Aወ. ለሐበሻና ለሐበሾች ክብር ሲሉ የሐበሻ

ልUካን ቡድን በመጣ ጊዜ ራሳቸው ቆመው ኻድመዋቸዋል። ሰሃባዎች Eኛ Eንኻድም ብለው በጠየቁም ጊዜ ነብዩ ሶ.A.ወ. የሰጡዋችው መልስ «ውለታ መመለስ ስላለብኝ ከሐበሻን የመጣ Eንግዳ Eኔ ራሴ ነኝ ማስተናግደው« የሚል ነበር። ከAለም ማህበረሰብ ረሡል ሶ.A.ወ. ቆመው የኻደሙት ቢኖር ሐበሻ ብቻ ነው። ይህም ለኛ ለሐበሾች ዘላለማዊ ክብር ነው።

7. ረሡል ሶ.A.ወ. ህይወታቸው ያለፈ ጊዜ ዓሊ ቢን

Aቡጣሊብና ቢን Aባስ Aስከሬናቸውን ሲያጥቡ ሸቅራን Aል-ሐበሺና Uሳማ ቢን-ዛይድ ውሃ ያፈሱላቸው ነበር። የረሡል ሶ.A.ወ. Aስከሬን ጉድጓዱ ውስጥ ቦታውን ከመያዙ በፊት ሸቅራን ነበር ቀብራቸው ውስጥ በመግባት ይለብሱት የነበረውን ካባ ያነጠፈው።

8. በ Eስልምና የመጀመሪያው ሻሂድ ሐበሻ ነበር። Eሱም

መህጃE Aል-ሐበሺ ይባል ነበር። ሻሂድ የሆነው በበድር ዘመቻ ነበር። የበድር ዘመቻ በIስላም ታሪክ ውስጥ ልዩ ቦታ የሚሰጠው፣ የIስላም ድል ምEራፍ መክፈቻ፣ የጃህሊያ ደግሞ ወደ ግብዓተ መሬቱ ጉዞ የጀመረበት ነው። በበድር ዘመቻ ወቅት ሙስሊሞች በቁጥርም ሆነ በጦር ትጥቅ ከቁረይሾች በEጅጉ ያነሱ ቢሆንም በAላህ ሱ.ወ. Eርዳታ ዝናው ለዘላለም የማይደበዝዝ Aንጸባራቂ ድል Aስመዝግበዋል።

9. በሉቅማን ሐበሺ ሥም በቁርዓን ውስጥ Aንድ ምEራፍ

Aለ። ይህም Eራፍ በውስጡ ጥበብን፣ ምክርን፣ ትምህርትን፣ ዘይቤዎችን ያካተተ ሲሆን፤ በሰዎች መካከል Eርስ በርሳቸው ያለውን ግንኙነት፣ በሰዎችና በፈጣሪያቸው መካከል ያለውን ግንኙነት፣ በልጅና በAባት መካከል ያለውን ግንኙነት፣ Eንዲሁም ሰው ማለት ምን ማለት Eንደሆነና የሰው ልጅ ስለሚመራባቸው ህጎች ያብራራል።

10. ነብዩ ሰ.A.ወ. ከመሞታቸው በፊት በትንሽ ወራቶች

በAንዳንድ የዓረብ ሐገሮች፣ Eንደየመንና የማማ Aካባቢ፣ ማለትም ሙሰይለመት Aል-ከዛብ በየማማ Aስወደል Aንሲ ደግሞ በየመን ውስጥ በመሆን ነብይ ነን Aሉ። ቀርዓንም Eንደሚወርድላቸው ገልጸው ዘካ Aንከፍልም በማለት ነብዩ ሶ.A.ወ. የገነቡትን ማፈራረስ ጀመሩ።

Page 51: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

51

Eነዚህን ሰዎች ከምድረ-ገጽ ማጥፋት የቻሉት ሁለት ሐበሾች ነበሩ። ወህሺ ቢን-ሀርብ Aል-ሐበሺ ሙሰይለመተል ከዛብን ገደል። ፈይሩዝ Aደል የሊሚ የነጃሺ የEህት ልጅ ደግሞ Aል-Aስወደል Aል-Aንሲን ገደለ። ረሡል ሶ.A.ወ. ስለነዚህ መገደል በወህይ ደረሳቸውና «የተመረቀ የAላህ ባሪያ ገደለው« ማለታቸው ይነገራል።

11. በሐበሾች ዙሪያ የወረዱት የቁርዓን Aንቀፆች በሙሉ

ምስጋና ክብርና ማሞካሻ ናቸው። Eስልምናን በማገዝ በኩል ለተጫወቱት ከባድ ሚና Eውቅና ለመስጠት ነው። Eና Eነዚህ የቁርዓን Aንቀፆች ሌሎችን የማበረታቻና Eስላማዊ ሥነ-ሥርዓቶችን ለመተግበርም Eንደመነሻና ምሳሌ ይታዩ ነበር።

12. ታሪክ Eንደሚያስረዳው ነጃሺ ልጅ ወልዶ የጃEፈር

ባለቤት Aስማ ከAብደላ ልጇ ጋር ጎን ለጎን ያጠባቻቸው ከመሆኑም በላይ ነጃሺም ልጁን Aብደላ ብለው ሰይመውታል።

13. ቀደም ሲል ከነበሩት የሐበሻ Aረብ ግንኙነቶች በመነሳት

ሐረምን የሚኻድ ሙት ሐበሾች ነበሩ፤ Aሁንም ድረስ Aሉ። ዛሬ «ኻዲሙል ሐረመይን Aል-ሸረፈይን« በሚለው ማEረግ የሳUዲ ነገሥታት ከመጠራታቸው በፊት ሐበሾች ኻዲሙል Aል-ሐረመይን የሚል ስያሜ ተሰጥቷቸው ነበር። Eስከ Aሁንም ድረስ የረሡል ክፍልና የመቃብራቸው ቁልፍ በሐበሾች Eጅ ነው ያለው። ማንም ሰው ንጉሥም ሆነ ፕሬዚዳንት ወይንም ሌላ ባለሥልጣን የረሡልን ሶ.A.ወ. መስጊድ ለመዘየር ወይንም ለመጎብኘት ሲመጣ ቁልፉ በሐበሾች Eጅ በመሆኑ Eነሱ ከከፈቱለት በኃላ ነው መጎብኘት የሚችለው። ከዚህ በተጨማሪ ከ20 ዓመት በላይ ብቸኛ ሙፍቲ ሆነው መካ ላይ በማገልገል ለጸሎትም ሆነ ለሃጅ ከየትኛውም ዓለም ለሚመጣ ሙስሊም ለጥያቄዎቻችው መልስ በመስጠት የታወቁት ዓጣE ቢን ረባህና Eንደ Eነ ሰIድ ቢን ጁበይር ያሉ ታላላቅ ዓሊሞችና በIራቅ ውስጥ የፈትዋ ሥራ ሲሰሩ የነበሩት Eናቶቻቸው ሐበሾች ነበሩ። Eነዚህ በታቢIዮች የነበሩ ናቸው። Eንዲሁም Eንደ Eነሸህ Aብዱል መጅድ Aል-ጀበርቲ ያሉ የታወቁ Iማሞች ደግሞ በሐረም Aል-ነብውይ መስጊድ ያሰግዱ ነበር።

ሐበሾች በEስልምና ካላቸው ክብር የተነሳ የሐበሻ ስሞችን Eንደ ሻም፣ ግብጽ፣ Iራቅ ያሉ የAረብ ሐገሮች በመጠሪያነት ይጠቁሙባቸዋል። ለምሣሌ በባስራ ደርብ Aል-ሐበሺ፣ በቲክሪት ከተማ ደግሞ ቀስር ሐበሽ፣ Eንዲሁም በግብጽ መዝርዓት በረከተ Aል-ሐበሺ የሚሰኙት በጥቂቱ ናቸው። በቢላልና በነጃሺ ስም በዓለም ዙሪያ የሚሰሩ መስጊዶችማ ቁጥር ስፍር የላቸውም።

ኪነ ጥበብ ውሀው

ልብ ወለድ (በAቡ መ.)

ረመዳን በገባ በሳምንቱ ነበር። ሃሙስ ቀን። ከፍጡር በኃላ Iሻንና ተራዊ ለመስገድ ወደ መስጊድ ሄድኩ። ከቤት መስጊድ ድረሥ በመኪና Aምስት በEግር ደግሞ ሰላሳ ደቂቃዎችን ያህል ይወስዳል። ከሾርባው፣ ከሳንቡሳውና ከቴምሩ ከጫንኩት የካሎሪ ክምር ውስጥ የተወሰነውን ያህል ለማራገፍ በሚል ሰበብ በEግሬ ነበር ወደ መስጊድ የተጓዝኩት። ረጂሙን የተራዊህ ሠላት በሰከነ AEምሮና መንፈስ ለመስገድ በማሰብ መስጊድ Eንደገባሁ ወደ

መፀዳጃው ቤት ነበር ያመራሁት። መስጊዳችን ያላት Aንድ መፀዳጃ ቤት ብቻ ነው። Eርሷም ተይዛ ጠበቀችኝ። ኬንያዊው ሙሣ Aሊዩ በር ላይ ቆሞ ወረፋ ይዟል። ሠላምታ ተለዋወጥንና ሁለታችንም ቆመን መጠበቅ ጀመርን። ’’ የAላህ! ይሄ ሰውዬ Aይወጣም Eንዴ’’ Aለ ሙሣ ትንሽ ከቆየን በኃላ። ” ምነው ቆየ Eንዴ” ጠየቅሁት። ” Eዚህ ከቆምኩ ከAስር ደቂቃ በላይ ሆነኝ ” Aለ ሙሣ Aልዩ

” Eስኪ ትንሽ Eንታገሠው ” Aልኩትንና መጠበቁን ቀጠልን። ሁለት ሦስት ደቂቃዎች ያህል ከቆየን በኃላ ሙሣ Aላስችል ስላለው በሩን Eያንኳኳ ” Aረ ወንድሜ ወረፋ ላይ ቆመን Eየጠበቅን ነው ቶሎ ጨርስና ልቀቅልን ” በማለት ተጣራ። የመጣ መልስ ግን Aልነበረም።

” ደግሞ Eኮ መልስ Eንኳን Aይሰጥም ምን Aይነቱ ሰው ነው ባካችሁ” Aለ መሣ Aልዮ ወደ Eኔ ዞሮ።

” Aዬ መፀዳጃ ቤት ተቀምጦ መልስ ይሰጠኛል ብለህ ነው የጠበከው ” Aልኩት

” መፀዳጃ ቤቱ የተሰራው Eኮ ሁላችንም Eንድንገለገልበት ነው ” Aለ ሙሣ Aልዩ

” Eኔ Eንኳን መጠቆም የፈለኩት መፀዳጃ ቤት ውስጥ ተቀምጦ መናገር የተከለከለ መሆኑን ነው ” Aልኩት

” ዝም ብሎ ውሃ ያለAግባብ ማፍሰስም የተከለከለ ነው። ነብያችን ሶለላሁ Aልሂ ወሰለም በወራጅ ውሃ Eንኳን ስትታጠቡ ቆጥቡ ብለውናል። ይኸው Eዚህ ከቆምኩ ጊዜ Aንስቶ Eስከ Aሁንም ድረስ ውሃው Eንደወረደ ነው። ህግ ካከበሩ ሁሉንም ማክበር ነው

Eንጂ ለራስ የሚመቸውን ብቻ መሆን የለበትም። ” Aለ ሙሣ Aልዩ

” Eሱ ላይ Eውነት Aለህ Eንደ ጎርፍ ነው ውሃውን ከፍቶ የለቀቀው ” Aልኩት። ብዙም ሳይቆይ ሶስተኛ ሰው መጥቶ ተቀላቀለን። ስሙን Aላውቀም። ሁሉም Aቡ ዳውድ ነው Eያለ የሚጠራው። መስጊዷን ያዘወትራታል። ከራሱ ላይ ደግሞ Aንድ በዳንቴል የተሰራች ጥቁር ኮፍያ Aትጠፋም።

” ወረፋ Eየጠበቃችሁ ነው Eንዴ ” Aለን Aቡ ዳውድ የተለመደውን Eስላማዊ ሰላምታ ካስቀደመ በኃላ

” Aንተስ Aዚሁ Aካባቢ ነው የምትኖረው ቤትህ ብትሄድ ይሻልሃል ወንድማችን መፀዳጃ ቤቱን በሞኖፖል ይዞታል።” Aለ ሙሣ Aልዩ

” ማን ነው Eሱ ” Aለ Aቡ ዳውድ

” Eኔ ምን Aውቄ” Aለ ሙሣ Aልዩ

” ሻወር Eየወሰደ ሳይሆን Aይቀርም ” Aለ Aቡ ዳውድ

” Eንዴት Eንዲህ ያለ ቦታ ላይ ሻወር ይወሰዳል። ትንሽ Eንኳን ይሉኝታ Aያስፈልግም Eንዴ” Aለ ሙሳ Aልዩ

Page 52: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

52

” Eሱ ላይ ትንሽ ችግር Aለብን። ” በማለት ጀመረ Aቡ ዳውድ ” Aላየህም Aንዳንዱን ስው! ቦታ ጠቦ የቆሙ ሰዎች መኖራቸውን Eየተመለከተ ለሦስት ሰዎች የሚበቃ ቦታ ለብቻውን ይዞ የሚቀመጠውን። በዚያ ላይ ትንሽ ጠጋ በልልኝ ስትለው በግልምጫ ቆዳህን ሊገሸልጠው ይከጅላል። ወላሂ Aንዳንዱ ሰው መስጊድ የሚመጣውና ሠላት የሚሰግደው ለምን Eንደሆነ የሚያውቅ Aይመስለኝም። Eስላማዊ ወንድማማችነት ማለት መተሳሰብ መረዳደት መተዛዘን ማለት Eንደሆነ ሳይረዱ ለሠላት መቆም የሰላትን ክብር መቀነስ ነው ” Aለ Aቡ ዳውድ

” ወላሂ ይሄ ሰው AEምሮው የተቃወሰ መሆን Aለበት” Aለና ሙሳ Aልዩ የመፀዳጃ ቤቱን በር በሃይል Eያንኳኳ ” Aረ ወንድሜ ብዙ ሰው ቆሞ Eየጠበቀ ነው Aላህን ፍራ ” በማለት ተናገረ። መልስ Aልመጣም። Aራተኛ ሰው ተቀላቀለን። Aቡ ሃምዛ። የፓኪስታን ተወላጅ ነው። ጢሙን ያሳድጋል። መስጊድ Aዘውታሪ ነው። ከፊቱ ፈገግታ Aይጠፋም።

” ያ Aቡ ሰይድ የተቆጣህ ትመስላለህ ነው ወይንስ Aይኖቼ ናቸው ያስመሰሉብኝ ” Aለ Aቡ ሃምዛ ወደ ኬንያዊው ሙሣ Aልዩ Eየተመለከት።

” Aቦ ተወኝ ወንድሜ Aቡ ሃምዛ ወላ ሃውላ ወላ ቁወተ Iላ ቢላህ በረመዳን ምድር ክፉ ከሚያናግር ይጠብቅህ ” Aለ ሙሣ Aልዩ

” Aላሁመ Aሚን! ለማንኛውም ሠብር Aድርግ ወንድሜ ሠብረን ጀሚል ” Aለ Aቡ ሃምዛ

” የገጠመንን Aላወክም። ፊትና ላይ ነው ያለነው ያ Aኪ” Aለ ሙሣ Aልዩ

” Eኮ ታዲያ ያኔ ነዋ ሠብር የሚያስፈልገው። ፊትና ከሌለማ ሰብርም የለም ማለት ነው። Aላህ ሱብሃነሁ ወተዓላ ያለው Eኮ….. ነው ”

” ወላሂ ወስዋስ መግቢያ ቀዳዳ Aያጣም ” በማለት ጀመረ Aቡ ዳውድ ” ከመንገድ ሸሽተኸው መስጊድ ስትገባ ተከትሎህ ይመጣል። Eርስ በርስ መዋደድ፣ መተሳሰብ፣ መተዛዘን ወደሚሰበክበት የAላህ ቤት Eየመጣን የግል ምቾታችንን Eናስቀድማለን። Aላህ ሱብሃነሁ ወተዓላ ሠላታቸውን ሰግደው ከሚከስሩት Aያድርገን ”

” Aላሁመ Aሚን! ጥሩ ብለሃል Aቡ ዳውድ ነገር ግን ሳናስበው ሃሜታ ውስጥ Eንዳንገባ መጠንቀቅ ይኖርብናል። ነብያችን ሶለላሁ Aለይሂ ወሰለም ሃሜታ በጥቁር ድንጋይ ላይ Eንደምትሄድ ጥቁር ጉንዳን ነች በማለት Eንዴት Aሳሳች Eንደሆነች Aስረድተውናል ስለዚህ ወደ ወቀሳ ከመሄዳችን በፊት ሁሌ ነገሮችን በጥንቃቄ መመርመር ይኖርብናል ” Aለ Aቡ ሃምዛ

” የምን ሃሜታ Aመጣህብኝ Aቡ ሃምዛ የተናገርኩት Aኮ Eውነት ነው። Eስኪ ራስህ Aስበው ስንቱ ነው ጃኬቱን፣ ቦርሳውን፣ ቅሉን ጨርቁን ተሸክሞ Eየመጣ የሠላት ቦታ የሚያጣብበው። Aንድ ሰው መስጊድ ሲመጣ ማሰብ ያለበት ስለ ራሱ ብቻ ሳይሆን ስለ ጠቅላላው ጀመዓ ነው። ማሰብ ያለበት Eንዴት ለEኔ ይመቸኛል ሳይሆን Eንዴት ነው ለጀመዓው የሚመቸው ነው። ነብያችን ሶለላሁ Aይሂ ወሰለም ያስተማሩንም ይህንኑ ነው። ለምሳሌ በጁመዓ ቀን Eንድንታጠብ ከቻልንም ሽቶ Eንድንቀባ ያሳሰቡን የጀመዓውን ምቾት በማሰብ ነው። ወንድሞቼ Eርስ በርስ

መዋደድ መተዛዘን Aለብን። Aንዱ ሙስሊም ለሌላው ሙስሊም ወንድሙ ነው የተባለው Eኮ Aንድ ሰው ወንድሙን የሚወደውን ያህል ሌላውንም ሙስሊም Eንዲወደው በማሰብ ነው። Eስኪ Aሁን በAላህ የEናትህ ልጅ ወንድምህ መቀመጫ Aጥቶ ቆሞ Eያየህ Aንተ የሦስት ሰዎች ቦታ ለብቻህ ይዘህ ትቀመጣለህ? Aትቀመጥም። Eንዲያውም ታላቅህ ከሆነ Aንተ ቆመህ ወንድምህን ታስቀምጠዋለህ። ወይንም ተጣበህ ተጠባበህ ከጎንህ ታሰምጠዋለህ። Eንዲህ ነው Aንድ ሙስሊም ለሌላው ሙስሊም ምቾት ሊጨነቅ የሚገባው።

” Aኪ Aቡ ዳውድ Eውነት ተናግረሀል። ጀዛህን Aላህ ይክፈለው…” ጀመረ Aቡ ሃምዛ

Eንደዚያ ነው መሆን ያለበት። ነገር ግን መዘንጋት የሌለብን የሠው ልጅ የAስተሳሰብ ደረጃው የተለያየ መሆኑን ነው። Aንዳንዴ ለክፋት ብሎም ሳይሆን ባለማወቅ የሚደረግ ብዙ ነገር ሊኖር ይችላል። መዘንጋት Aለ፣ Aለማስተዋል Aለ። ዱንያ ላይ Eስካለን ድረስ ዱንያ የምትጠይቀው የራሷ የሆነ ድርሻ Aለ። በAጠቃላይ ለማስታወስ የፈለኩት ለፍርድ Eንዳንቸኩል ነው። ብዙ ጊዜ ነገሮች Eኛ Eንደመሰለን ወይንም Eንደገመትነው ላይሆኑ ይችላሉ። ለዚህ ነው ነብያችን ሶለላሁ Aልይሂ ወሰለም Aንድን ሰው ከመውቀሳችን በፊት ሰባ ምክንያቶችን Eንድንፈል ግለት ያዘዙን።

ለምሳሌ ሞባይል ቴሌፎንን Eንመልከት፤ መስጊድ ውስጥ ሲጮህ Aያበሳጭም? ያበሳጫል። በልባችን ለምንድነው መስጊድ ሲገቡ ሥልኩን የማያጠፉት ብለን ሥልኩን ያስጮሁትን Eንወቅሳለን። በደንታ ቢስነታቸው Eናዝናለን Eንቆጣለን። Eኔም Eንዲሁ ከተቆጪዎቹ ነበርኩ። Aንድ ጊዜ የEኔው ሥልክ ጮኸና Aረፈው። Eንግዲህ Eኔ በጣም ጥንቁቅ ሠው ነበርኩ፤ ሁሌ ወደ መስጊድ ሲሄድ ሥልኩን የሚያጠፋ። ያን ቀን ግን በችኮላ ይሁን በሌላ ምክንያት ረሳሁት። Eንግዲህ Eኔ ከረሳሁት ሌላው የማይረሳበት ምን ምክንያት Aለ። ያ ትምህርት ሆነኝ። መልሱ ሠብር ማድረግ ነው። ይሄም ሰውዬ Aንድ Eኛ ያላወቅንለት ምክንያት ሊኖረው ይችላልና መታገስን የመሰለ መድሃኒት የለም ባይ ነኝ። Aላሁ ዓለም ”

በልቤ ሰባ ምክንያቶችን መፈለግ ጀመርኩ። ኬንያዊው ሙሳ Aልዩ ግን ቁጣው Aልበረደም ነበር። ” ወንድሜ ያልከው መልካም ነው። ይሄ ሰው ሲወጣ ግን ልክ ልኩ ሊነገረው ይገባል። ምን ያህል Eንዳበሳጨን ማወቅ ይገባዋል። Aለበለዚያ ይደግመዋል። ለብዙ ሠዎችም ፊትና ይሆናል።” Aለ።

” Aረ ዝም ማለት ነው። ደግሞ የባሰ ነገር ይናገርና ያቆስልሃል ወይንም ትጣላለህ። ለAላህ ሰጥተህ ዝም ማለት ይሻላል። Eኔ የዘመኑ ሙስሊም ግራ Eያጋባኝ ነው። መሠረታዊ የሆነውን Iስላማዊ ግብረገብ ችላ Eያለ፤ ሆኖ ከመገኘቱ ይልቅ መሆንን ለማሳየቱ የበለጠ ትኩረት Eየሰጠ ነው የመጣው። Aንድ ጊዜ Aንድ ኒቃብ ያደረገች Eህት ከፖስታ ቤት ሠራተኛዋ ጋር በንግግር ስላልተግባባች ብዙ ሰው በተሰበሰበበት ድምጿን ከፍ Aድርጋ በAጸያፊ ሁኔታ ስትሳደብ ተመልክቻለሁ Aድምጫለሁም። ወንድሜ Aላህ ይርዳን Eንጂ ሙስሊሞች የAላህን ምህረት ለማግኘት ገና ብዙ መስራት ይኖርብናል። በየጁመዓውና በየረመዳኑ መስጊድን ማጣበቡ ብቻውን Aይበቃም። መተሳሰብ፣ መፋቀርና መረዳዳት ይኖርብናል። Eርስ በርሳችን መከባበር ሌሎችንም ማክበር ይኖርብናል። ነብያችን ሶለላሁ Aለይሂ ወሰለም ያስተማሩንን ለመተግበር ሁሌ መጣር ይኖርብናል። የቁጣ መድሃኒቱ AUዙቢላሂ ሚነሸይጣን Aረጂም ማለት ነው ብለዋል AUዙቢላሂ በል ወንድሜ” Aለ Aቡ ዳውድ።

Page 53: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

53

Aቡ ሃምዛ ከAቡ ዳውድ Aፍ ተቀበለና ” AUዙቢላሂ ሚነሸይጣን Aረጂም ” ካለ በኃላ ቀጠለ፥

” Eውነትህን ነው ወንድሜ ጀዛክ Aላህ ከይረን፤ ነገር ግን Aቡ ሠይድ Eንዳለው ለሰውየው መንገር ተገቢ ነው። መጠንቀቅ ያለብን ስሜቱን Eንዳንነካው ነው። ይሄ ደግሞ ይቻላል፤ ዋናው Aቀራረብ ነው። Aቀራረብ ላይ ሂክማ ካለ ችግር ሊፈጠር Aይችልም። ሰውየውን በወቀሳ ከቀረብከው ራሱን ተከላካይ ሆኖ ሊቀርብና ነገሩ ወደ Aልተፈለገ ፍጻሜ ሊያመራ ይችላል። ለEርሱ በመቆርቆር መልኩ ከቀረብከው ግን ውጤቱ የሠመረ ይሆናል Iንሸ Aላህ። ለምሳሌ ወንድሜ በጤናህ ነው! Eኛማ ስትቆይብን ጊዜ ታመህ ይሆናል ብለን ሠግተን ነበር Aይነት ነገር ብትለው ነገሩ ሊገባውና ሊፀፀት ይችላል።

Aቡ ሀምዛ ስለ ህመም ሲያወራ መጸዳጃ ቤት ያለውን ሰው ሊያዘገዩት ይችላሉ ብዬ የማስባቸውን ምክንያቶች በመቁጠር Aራት ምክንያቶች ደርሼ ወደ Aምስተኛ ለመሻገር Aቅቶኝ በሃሳብ ምህዋር ላይ ስሽከረከር ነበር። Aቡ ሃምዛ ህመም የምትለዋን ቃል ሲያወጣ ቃሏ AEምሮዬ ውስጥ Aቃጨለች። መሆን Aለበት Aልኩ። Aለበለዚያ ውሃውን Eንዲህ ለቆ ለዚህ ሁሉ ደቂቃ ሊቆይ Aይችልም። የታመመ መሆን Aለብት፤ ነፍሱን የሣተ!

” ልብ ድካም ይዞት ወድቆ ሊሆን ይችላል ” Aልኩኝ። ያኔ ሁሉም በድንጋጤ ክው Aለ። ንግግር ቆመ። ሙሳ ፊት ይነበብ የነበረው ቁጣ ከመቅጽበት ተሰወረ።

Aቡ ሃምዛ ነበር ቀድሞ ነፍስ የዘራው። በሩን በኃይል መደብደብ ጀመረ፤ «Aኪ Aኪ በጤናህ ነው ወይ Aኪ ሠላም መሆንህን ብቻ ምልክት ስጠን። Aኪ … በሩ መከፈት Aለበት። በሩን መስበር Aለብን« Aለ Aቡ ሃምዛ

”ቆይ ቁልፉ Aብዱልረዛቅ ጋ Aለ” Aለ ኬንያዊው ሙሣ

”Aብዱልረዛቅን ልጥራው” Aልኩና ፍለጋ ወደ ቢሮው Aመራሁ። Aብዱልረዛቅ Iማማችን ነው። በጣም የማከብረው ሰው ነው። ቁመቱ ሜትር ከዘጠና ገደማ ይሆናል። የሞሮኮ ተወላጅ ነው። Eድሜ በሃምሳና በስልሳዎቹ መካከል ይገመታል። ረጋ ያለ ሰው ነው። ያኔ በመጀመሪያ መኖሪያ ቤት ተከራይተን ስንሠግድ ከነበርንበት ጊዜ Aንስቶ ምEመናንን የሚያስተናግድና መስጊዱን የሚያስተዳድር ሰው ነው። መስጊዱ ውስጥ በዝግታ Eርምጃ ጎምለል ጎምለል ማለት ያዘወትራል። ሰዎች ሲያናግሩት ለማዳመጥ ጉጉት ያሳያል። ለሚጠየቀውም መልስ ለመስጠት ዘወትር ዝግጁ ነው።

መስጊዱ ካAፍ Eስከ ገደፉ ጢም ብሎ ሞልቶ ሲያይ ማሳው Eንደሰመረለት ገበሬ ፊቱ በፈገግታ ይሞላል። Aብዱልረዛቅ ጥሩ ንያ ያለው ሰው ነው ስለዚህ Aከብረዋለሁ፤ Eጠነቀቀዋልሁ። Eንድ Eርሱ ያሉ ለIስላም የሚነዱ ሰዎች በመኖራቸው ነው መስጊድ Eንዲህ በየመንደሩ ሊኖር የቻለው የሚል ጠንካራ Eምነት ስላለኝ Eንደ ባለውለታ ነው የማየው። Eንድ Aብዱልረዛቅ Aይነት ሰዎች የAላህ ውዶች ናቸው ብዬ Aምናለሁ፤ ስለዚህ የAላህን ውዶች ላለማስቀየም በጣም ነው የምጠነቀቀው።

የሆነውን ነገር ስነግረው Aብዱልረዛቅ ወዲያውኑ ተከትሎኝ መጣ። ሁላችንም ከመጸዳጃ ቤቱ በር ላይ ገለል Aልንለት Eንዲከፍተው። Aብዱልረዛቅም በEጁ የያዘውን ቁልፍ በሩ ላይ Eየሰካ ለመክፈት Eጀታውን ወደ ታች ተጫነው። በሩም ወዲያውኑ ተከፈተ።

”በሩ Aልተቆለፈም ነበር” Aለ Aብዱልረዛቅ ወደ መጸዳጃ ቤቱ Eየገባ። ሁላችንም ተከትለነው ገባን። ውሃው Eጅ መታጠቢያው ላይ ይወርድል፣ በAራቱም ማEዘኖቿ ነጭ የተቀባችው ሦስት ሜትር በሁለት ሜትር ተኩል ስፋት ያላት መጸዳጃ ቤት መቶ ሻማ በሆነ Aምፖል ቦግ ብላ በርታለች።

” Eሺ ተራው የማን ነው? የሠላት ሰዓት Eየደረሰ ስለሆነ ቶሎ ቶሎ Eያላችሁ ተራ ልቀቁ ” Aለ Aብዱልረዛቅ Eጅ መታጠቢያው ላይ የሚፈሰውን ውሃ Eየዘጋ። ኬንያዊው ሙሣ Aልዩ ሲቀር ሁላችንም ከመጸዳጃ ቤቱ ወጣን።

ተስፋ Eንዳንቆርጥ ተስፋ Eንዳነቆርጥ ተቀደምኩኝ ብለህ ከሗላ ተነስተህ ማለፍ ትችላለህ ዓለም ሰፊ ናት ለሁሉም ምትበቃ ታስተናግዳለች ማለዶ ለሚነቃ በህይወት Eያለን በተሰጠን Eድል ሰርተን Eናሸንፍ ድህነትን በድል መብት Eናስከብር በመራራ ትግል

ድልን ለመጨበጥ ቀድሞ ለመገኘት ከተፎካካሪ በልጦ ለመታየት የህልም Eንጀራ ነው ቁጭ ብሎ መመኘት ከቶ የት Aለና ውጤት ያለ ጥረት ህይወትን ታገላት ተስፋ Eንዳትቆርጥ ጊዜ ፈጥኖ ቢያልፍ ፈሶም Eንደ ጅረት መቆጨትን Aቁም ባለፈው መፀፀት ዛሬም ቀን Aለና በል ተጠቀምበት ከቶ የት Aለና ውጤት ያለ ጥረት ህይወትን ታገላት ተስፋ Eንዳትቆርጥ ትናንትና Aልፎሀል ዛሬ ግን ያንተ ናት።

ከጀማል ንዳ

ድንቁርና (ጃሒልያ) ጃሂልነቴን ጠልቼ ... ዓሊም ተጠግቼ Aንድ ሁለት Eያልኩኝ ... Eውቀትን ሸምቼ ከጥንቱ ዳራዬ ... ሻል ብዬ ብገኝ በቁንጽል Eዉቀቴ ... Aልኩ ማን Aለብኝ የAሊፍ ..ባ ..ምንጩን ... የEቀት Aባቴን Iልምን ለመቃረም... ባዶ Eግር ሂያጁን ምን ያመጣ ብዬ ... ጭራሽ ደነፋሁኝ Eሱኑ Aሳንሼ ... ኩነና ጀመርኩኝ Eልፍ ቢል ከጎኔ ... ወይ ቢቆም ቢተኛ ደንታም Aልተሰማኝ ... ሆኜ ትEቢተኛ ዛሬ ቆም Aልኩና ... ሰው ሆኜ ሳስበው ለካ ጅልነቴን ... ኖሯል የምሰራው ዓሊሙን ረስቼ ... ንቄና Aጥላልቼ ምኑን ኖርኩት ታድያ ... Eያለሁኝ ሞቼ ቁጭ ብየ ልማር ... ሁሉን ነገር ትቼ!!

ከመሃመድ ሱልጣን

Page 54: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

54

Eስከ Aሁን ያልታወቁ የሀገራችንን Eስላማዊ ቅርሶች Eስቲ Eንፈልጋቸው ሀገራችን በሌሎች ሀገሮች የማይገኙ የበርካታ ሰው ሰራሽ ተፈጥሮAዊ፣ ባህላዊና ታሪካዊ Eንዲሁም ሃይማኖታዊ ቅርሶች ባለቤትነቷ የተረጋገጠ ነው፡፡ ከዚህም በላይ Iትዮጵያ በቁርዓን ውስጥ በሚያስገርም Aገላለጽ ስለደግነቷና ስደተኛን Aስጠጊቷ ከመጠቀሷም ባሻገር፣ ነብዩ መሃመድ በህይወት ዘመናቸው በተለያዩ Aጋጣሚዎች ደጋግመው ያነሷት ድንቅ ሀገር ናት፡፡

ጥንታዊ መስጊድ

ከዚህም ሌላ የተቀረው Aለም ያልታደለውን የነብዩን ሚስቶች፣ ሴት ልጅ፣ የራሳቸው የቤተሰብ Aባላት፣ የቅርብ Aባላቶቻቸው፣ የጦር መሪዎቻቸው፣ ለ Eነዚያ ለጀነት ለመሆናቸው የተረጋገጠላቸው ብርቅዬ ልጆች የተጠለሉባት፣ የኖሩባት፣ ከሀገሬው ጋር ተጋብተው ልጅ ያፈሩባት፣ ሲሞቱም መቀበሪያቸው Eንድትሆን የመረጧት ድንቅ ሀገር ናት፡፡ ከሁሉም በላይ ከ9 – 17 መቶ ክፍለ ዘመን Eስላማዊ የመንግሥት Aስተዳደር Aብቦ የቆየባት ታሪካዊ ሀገር ናት፡፡ በብሄራዊ ደረጃ የሚፈረጁ የIትዮጵያ Eስላማዊ ቅርሶች የማይገኙበት መልካ ምድራዊ ማEዘናት (ደቡብ ሰሜን ምሥራቅ ምEራብ) የለም፡፡ በቅርቡ በIትዮጵያ ሚሊኒየም በAል Aከባበር ጽ/ቤት ድርጅታችንን ማለትም የIትዮጵያ ሙስሊሞች የEርዳታና የልማት ማህበርን ”Aማራጭ የቱሪስት መዳረሻ ለማመላከት” በሚል ርEስ የቀረጽውን ብሔራዊ ፕሮጀክት በAብዛኛው Eስላማዊ የIትዮጵያ ቅርሶች የሚፈልጉበት የሚመዘግቡበትና ለቀጣይ የሚመቻቹበትን የመስክ ጥናት በመሆኑ ወጪውን ስፖንሰር Eንድናደርገው Eድሉን በመስጠቱ ብዙውን Iትዮጵያዊ ያነቃቃ በተለይ የIትዮጵያ ሙስሊም ህብረተሰብን ይበልጥ Eንዲነሳሳና Aንገቱን ቀና Eንዲያደርግ ለቀጣይ ሥራ ራሱን Eንዲያዘጋጅ መልካም Aጋጣሚ የፈጠረ ተስፋ ሠጪ ጅምር ብቻ ሳይሆን ሳንጠቀምበት Eንዳያልፈን ከመቸውም በላይ Aቅማችንን ሁሉ Aሟጠንና Aስተባብረን በጋራ

Eንድንቀሳቀስ የሚያስገድደን ወቅት ላይ Eንድንገኝም Eድሉን ሰጥቶናል፡፡ ይህ ጊዜውና Aቅሙ Eንደፈቀደ ከሰሜን ሸዋ Eስከ ደቡብ ወሎ ያለው የቆዳ ስፋት የሚያካትተው የመስክ ጥናት በብሔራዊ ጽ/ቤቱ የታሪክና ቅርስ ቡድን የሚከናወነው ሲሆን Eስከ Aሁን በተደረገው Aራት ዙር የመስክ ጥናት ብቻ 17 ያህል የቅርስ ሳይቶች ተለይተው መመዝገባቸውን ብሔራዊ ጽ/ቤቱ በጽሁፍ ሪፖርት Aድርጎልናል፡፡

የፕሮጀክት ስምምነት ፊርማ ሥነ-ስርዓት

ታዲያ ይህንን ብሔራዊ ተልEኮ በAንድ የ Eርዳታ ድርጅት ድጋፍ ብቻ ከዳር ይደርሳል ተብሎ Aይታሰብም፡፡ ይልቁንም በሀገር ውስጥም ሆነ በውጪ ያሉ ሙስሊም ማህበራትና የተቆርቋሪ Iትዮጵያውያንን ሁሉ ድጋፍ በ Eጅጉ የሚሻ ሀገራዊ ሥራ ሆኖ ተገኝቷል፡፡ ስለሆነም በማናቸውም መልኩ በገንዘብ፣ በቁሳስም ሆነ በሃሳብ ፕሮጀክቱን በመደገፍ ከጎናችን ልትቆሙ ላሰባችሁ ወንድሞችና Eህቶች የIትዮጵያ ሙስሊሞች የEርዳታና የልማት ማህበር በቅድሚያ ጀዛኩሙላህ Eያለ የተፈጠረውን ምቹ Aጋጣሚ በመጠቀም ሀገራዊና ኃይማኖታዊ ግዴታችሁን Eንድትወጡ መድረኩን Aመቻችቶ ይጋብ ዛችኃል፡፡ በተጨማሪም ከዚህ በታች የተጠቀሱትን Aድራሻዎች በመጠቀም Aስፈላጊውን መረጃ ማግኝት የምትችሉ መሆኑን ይገልጻል፡፡ 1. Dr Hasen Said, Mobile 0911-50 82 64 E-mail: [email protected] 2. Haji Adane Mamuye, Mobile 0911 241590 P.O. Box 7515, Addis Ababa Ethiopia Tel 251-115-52 0803, Fax 251- 115-51 9152 E-mail [email protected], Awash Bank, Head Office, Bank account No. 1130 402054900 Swift Code: AWINETAA, Correspondence: City Bank, NY

Page 55: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

55

Ethiopian Bay Area Muslims Association 120 E. Gish Road, San Jose, CA 95112 www.ethiopiabayareamuslims.com [email protected]

The Ethiopian Bay Area Muslims

Association was founded in 1990 by a small group of brothers and sisters in San Jose, CA who wanted to create a community that served the needs of their fellow Ethiopian Muslims in the area. The need for a community was first realized when the news of family members who had passed away in Ethiopia would be shared with relatives in the US. During the time of grief, houses were filled with visitors, many of which would be non-Muslims bringing alcohol and playing cards. This made it very difficult to offer prayers and dua’a. The founding members of the Ethiopian Bay Area Muslims Association created an organization that addressed this issue as well as provided services and support for others in the community. An incident that bound the community together early on was the unexpected death of Hayat Muzamil in 1999. Hayat came to the US with her non-Muslims husband through the DV program. She and her husband disagreed on several things including religion, and he brutally killed her. The Ethiopian Bay Area Muslims Association took all responsibility for her since she had no family in the country. Members of the community were able to raise and collect $30,000 to send her body to Ethiopia by her family’s request. The rest of money was sent to support her parents living in Ethiopia. However, the support of the community did not end there. Members of the Ethiopian Bay Area Muslims Association were also present at court to ensure that Hayat’s murder trial was fair. Her husband was receiving support from Christian community to lessen his sentence and members of the Ethiopian Bay Area Muslims Association wanted to make sure that Hayat was represented. This tragic incident showed the beginnings of an organized community that was ready to support its brother and sisters in times of need.

Together with active members of the Ethiopian Bay Area Muslims Association, the Executive Committee and Board Members are able to

provide the community with many programs and services. A Dawa Committee organizes weekly gatherings for the community where brothers and sisters can gather and share religious teachings with each other. Every weekend, the Ethiopian Bay Area Muslims Association offers Qur’an classes and fun activities that enrich the children of the community. In addition, the Ethiopian Bay Area Muslims Association provides support to brothers and sisters back home in Ethiopia. Currently, the community has adopted 60 orphans in Ethiopia through Belalulu Abeshi Community for Development and Support and sends money to provide for the children’s food, clothing and school fees. The Eid-al-Fitr Zakat that is collected on a yearly basis is also sent directly to Ethiopia and distributed throughout the different regions of the country.

The Ethiopian Bay Area Muslims Association takes pride in its success and continues to ensure that the community remains strong. 2007 was a difficult year for the organization with 4 of its members passing away. Members of the Ethiopian Bay Area Muslims Association came together to support the families of the deceased, and were prepared to bury them in a timely manner because of the 50 burial lots the Ethiopian Bay Area Muslims Association has purchased. Members of the organization gather and support each other in times of need, but also take the time to gather in times of happiness during the Eid Holidays and monthly potlucks. It is the hope of the Ethiopian Bay Area Muslims Association that it will be able to continue to grow and serve the community in more ways.

The Ethiopian Bay Area Muslims Community Association has a strong relationship with the BADR Association and successfully hosted one of the annual conferences in 2004. We are delighted to be present and take part in this year’s BADR Association Conference and look forward to the opportunity to host this event in 2010!

Page 56: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

56

የIትዮጵያዉያን ካናዳዉያን ሙስሊሞች ማሕበር በቶሮንቶ (ECMCA) ከተመሰረተ ዓስር ዓመቱ ሲሆን፤ በዚህ ጥቂት ዓመታት ብዙ ስራዎችን ለማከናወን በቅቷዋል። ማህበሩ በዋናነት የተለመዉ መርሃ ግብር ቢኖር በልጆቻችን ላይ ያተኮረ ሃይማኖትን፤ ባህልንና በጎ ስነምግባርን በማስትማር ላይ ሲሆን፤ ባለፉት Aስር Aመታት ውስጥ ቁራዓን ማንበብና ሂፍዝ የተማሩ፤ በEስልምና Aደብ የታነጹ ወጣቶችን ለማፍራት ተችሏል። በተጨማሪም ማህበሩ Aባላትን Aስተባብሮ ለመሰባሰቢያና መገናኛ የሚሆን ቋሚ ቦታ በመግዛት ለAካባቢው ማህበረ ሰብ፤ Aለኝታ በመሆን፤ ህጻን ሽማግሌውን፤ ወጣት ጎልማ ሳውን Eያስባሰበ ማህበራዊና ዜጋዊ ግዴታውን Eዬተወጣ ይገኛል። የIትዮጵያዉያን ካናዳዉያን ሙስሊሞች ማሕበር በቶሮንቶ በዘር ፤ በቋንቋ፤ በባህል፤ የተከፋፈለውን ህብረተሰብ Aግባብቶና Aስተባብሮ በAላህ (ሱወ) መንገድ Aንድ ሁነን ለEስልምናችን Eንድንሰራ ባደረገው ጥረት ዛሬ በቶሮንቶና Aካባቢው ነዋሪ የሆኑ Iትዮጵ ያውያን ሙስሊሞች ለቤተሰብና ለAካባቢው ማህበረ ሰብ ከሚያደርጉት Aዎንታዊ AስተዋጻO በተጨማሪ ለAገራቸው ሙስሊሞች ፖሊቲካዊና ማህበራዊ Eድገት ተቆርቋሪ Eንዲሆኑ በበድር ጥላ ስር Eንዲሰለፉ ስበብ ሆኖዓል;

Ethiopian Canadian Muslim Community Association

171 McCormack Street, M6N 1X8, Toronto, Ontario, Canada (Two Traffic Lights south of Rogers off Weston Rd)

Tel: (416) 658-0081 Fax: (416) 658-8786

e-mail: [email protected]

Aገራችን የብዙ ሃይማኖቶች፤ ባህሎችና ቋንቋዎች ባለቤት መሆንዋ፤ የጥንካሬዋና የብልጽግናዋ ምንጭ Eንጂ የመለያያችን መንስዔ የማይሆንባት፤ የበለጸገችና ያደገች፤ ርሃብና ድንቁርና ጠፍተዉ ሕዝቦቿ በልተዉ የሚያድሩባት፤ ህጻናት በጤና የሚያድግ-ጉባትና፤ታዳጊ ልጆቿ ባEዉቀት የሚጎለ መሱባት፤ ሰላም የሰፈነባትና መለካም Aስተዳደር የሰመረባት ዉብ Iትዮጵያ Eነድትሆን በAዲስ Aስተሳሰብ በተሃድሶ Eንሰራ ዘንድ፤ መልካም Aስትዋጾ ለማድረግ ሁሌም ያላለሰለስ ጥረት ለማድረግና ከየAህጉራቱ ያሉ Iትዮጵ ያውያን ሙስሊሞች ጋር ለመስራት ቁርጠኛ መሆናችንን በዚህ Aጋጣሚ ለመግለጽ Eንወዳለን። ከዚህም በተጨማሪ የIትዮጵያዉያን ካናዳዉያን ሙስሊሞች ማሕበር በቶሮንቶ፤ የበድር ዓለም ዓቀፍ የIትዮጵያዉያን ሙስሊሞች ፌደሬሽን Aባልና Eነዲሁም ንቁ ተሳታፊና መሪ በመሆን የተቻለውን AስትዋጻO ያደርጋል። የIትዮጵያዉያን ካናዳዉያን ሙስሊሞች ማሕበር በቶሮንቶ የሰምንተኛዉን የበድር ዓመታዊ ስብሰባ ሰፖነስር ያደረገ ሲሆን፤ Eንግዶቻችን ተምረው ትዝናንተው በIማን ጠንክረው ከወንድም ከEህት፤ ከዘመድ ከጓደኛ ተገናኝተው በደስታና በAደብ Eንድንከዳደምና ጥሩ ወስነን Eንድንለያይ Aላህ ይርዳን። ማህሙድ ሷዲቅ ፕሬዜደንት

Page 57: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

57

تلبسيا الجمعية اإلثيوبية اإلسالمية

Ethiopian Muslim Association of Seattle የIትዮጵያ ሙስሊሞች ማህበር በሲያትል

11851 Glendale Way S. Seattle, WA 98168

Tel /Fax (206) 835-5144 www.emasseattle.org

Email: - [email protected]

EMAS ትላንት Eና ዛሬ “በሰሜን Aሜሪካ በዋሽንግተን ስቴት በሲያትል ከተማ የምንኖር ሙስሊም Iትዮጵያዊያን በEስላማዊ መንገድ መኖርና መሞት Eንዳለብን ኑሮ በAሜሪካ Eንዳስተማረንና ይህም በህብረት Eንጂ በተናጥል Eስላማዊ ኑሮ መኖር Eንደማንችል ከደረሰብን ችግር መማር ችለናል። ባጭሩ ታሪኩ Eንዲህ ነበር። E.ኤ.A በ1989 Iብራሂም የተባለ ሙስሊም ወንድማችን ይሞታል፤ ወሬውን የሰማን ሙስሊሞች ሀቅ Eንዳለብን ተገንዝበን ለመቅበር ተዘጋጀን። በክርስቲያን Aገር የሙስሊም መቅበሪያ ቦታ ማግኘቱ ግን የመጀመሪያው ትልቁ ችግራችን ነበር። መቅበሪያ ቦታውን ካገኘን በኋላም ለመቅበሪያ የተጠየቅነው ገንዘብ የስደተኛ ጎን የማይችለው ነገር ሆነ። ሆኖም ግን ከብዙ ውጣ ውረድ በኋላ Eንደምንም ችግሩን በAላህ Eርዳታ ተወጣን። በብቸኝነት ተለያይቶ በመኖር ኑሮን ለመግፋት መሞከር ዋጋ ቢስ መሆኑን የተረዳን ሙስሊሞች Eስላማዊ ማህበር ለማቋቋም መራወጥ ጀመርን። ማህበሩን ለማቋቋም ግን የተለያዩ ችግሮች ገጠሙን። ምንም ችግራችን በIኮኖሚ በማቴሪያልና በሞራል Aስቸጋሪና ተፈታታኝ ቢሆንም ቅሉ በAላህ Eርዳታና በቆራጥ Iትዮጵያዊያን ሙስሊሞች ያላሰለሰ ጥረት ከዘር ከጎሳ ከክልል ነጻ የሆነ በEስላማዊ Aንድነት የሚያምን (በላIላሀ Iለሏህ የተሳሰረ) የIትዮጵያ ሙስሊሞች ማህበር በሲያትል (Ethiopian Muslim Association of Seattle)(EMAS) E.ኤ.A በ1989 Aቋቋምን። E.ኤ.A በ1994ዓ.ም ከመንግስት ህጋዊ Eውቅናን ለማግኘት በቃን። Aልሀምዲሊላሂ።”

ይህ ከላይ ቀንጨብ Aድርገን ያቀረብንላችሁ ከEMAS ማህደር ያገኘነው ነበር። ይህንን ማህበር በIክላስ የመሰረቱት ወንድምና Eህቶች ሁሌ በEMAS ማህደር ሲዘከሩ ይኖራሉ። Aልሀምዲሊላሂ EMAS በAሁኑ ሰAት ሰፍቶና Aድጎዋል። የተቻለውንም Eያደረገ ነው፤ ትላንት ወንድምና Eህት ሲመኙት የነበረው ፍለጎት Eውን ሆኖዋል። የራሱ የሆነ ማEከል(Center)በሀላል በሆነ መንገድ ከገዛ Aመታት Aስቆጥሮዋል። ይህም በሰሜን Aሜሪካ ካሉት ጀመAዎች የራሳቸው ማEከል(Center) ካላቸው ውስጥ Aንዱና Aንጋፋዎች ከሚባሉት Aንዱ Aድርጎታል። በማEከሉም የልጆችና የወጣቶች የቁርAን ትምህርት፣ የAዋቂዎች ተEሊም ለወንዱም ለሴቱም ይካሄድበታል፤ ትላንት Aንድ የቀብር ጉርጓድ ብርቅ Eንዳልሆነ ሁሉ ዛሬ ከ40 በላይ የራሱ የሆነ የቀብር ቦታ Aለው። EMAS ለበድር ፈዴሬሽን ምስረታ ቀደምት Aንቅስ ቃሴውን ከጀመሩት Aንዱ ነው። በይበልጥ የEMASን ሂደትና Eለታዊ Eንቅስቃሴ ማወቅ ከፈለጉ ከላይ የተጠቀሰውን ድረ-ገጻችንን ይጎብኙ። ለመፃፍም ከፈለጉ Aድራሻችንን ይጠቀሙ። ሁሌም የAስተያየታችሁና የምክራችሁ ተጠቃሚዎች ነን ከመፃፍ Aትቆጠቡ። በመጨረሻም IንሻAላህ EMAS የመጪው ዓመት ማለትም የ2009 የበድር ኮንቬንሽን Aዘጋጅ Aገር ነው። በዚህ Aጋጣሚ ሁላችሁንም የኮንቬንሽኑ ተካ ፋይ Eንድትሆኑ ስንጋብዝ በጣም ደስ Eያለን ነው። ዱAችሁም Aይለየን። Aላህ በሰላም ያገናኘን።

Aሚን

Page 58: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

58

Page 59: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

59

Negashi Community Center

of Atlanta (NCCA)

803 Jolly Ave S Clarkston, GA 30021

Phone: 404 454 7952 Fax: 404 297 1942

www.negashicenter.com E-mail:[email protected]

ነጃሺ ኮሚውኒቲ ሴንተር በAትላንታና Aካባቢዋ በሚገኙ ሙስሊሞች ከዘጠኝ ዓመት በፊት በተወሰኑ ወንድሞችና Eህቶች የተመሰረተ ነው። ነጃሺ ነን ፕሮፊት ድርጅት ነው። ይህ ኮሚውኒቲ ሴንተር ባለፈው ዓመት የተደረገውን 7ኛውን የበድር ኮንቬንሸን በተሳካ ሁኔታ በAላህ Eርዳታ Aከናውኗል። በAሁኑ ሰዓት ነጃሺ የራሱ የሆነ 1.4 ኤከር ሥፋት ያለው መሬት ከነቤቱ ገዝቶ በጥቅም ላይ Aውሎታል። የሚከተሉን ግልጋሎቶች ያቀርባል።

• ነጃሺ ከAራት የሚበልጡ ብቃት ያላቸው

Aስተማሪዎች Aሉት። • ነጃሺ የቁርAን ትምህርት ለልጆች ቅዳሜና

Eሁድ በመስጠት Aስከ Aሁን ድረስ ወደ Aስር የሚሆኑ ልጆች ቁርAን Aስከትሟል።

• ተራዊህ Eና Iፍጣር በሮመዳን • የቁርAን Eና ሃዲስ ትምህርት በበለጠ ለመረዳት ከፈለጉ ዌብ ሳይታችንን ይጎብኙ፡

Page 60: Badr Magazine Annual Edition 2008 International Ethiopian Muslims Federation

60